en
Feedback
QABEENAA FI HALABA JIMMA JIRAATAN ቀቤኒ ሀላቢ ጅማ ዮኢ

QABEENAA FI HALABA JIMMA JIRAATAN ቀቤኒ ሀላቢ ጅማ ዮኢ

Open in Telegram

በዝህ ቻኔል የተለያዩ ቀቤናን የተመለከቱ ነገራቶች የምቀርቡበት ነው። chaanaalaa kana keessatti wantoota Qabeenaa ilaallatantu dhiyaata ሀሳብ ካላችሁ(yaada yoo qabaattan) @abdiil ላኩልኝ(naaf ergaa) https://facebook.com/groups/478410160734633/ t.me/kebenajimma

Show more
258
Subscribers
+224 hours
+17 days
+430 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
December '24
December '24
+16
in 0 channels
November '24
+26
in 0 channels
Get PRO
October '24
+20
in 0 channels
Get PRO
September '24
+26
in 0 channels
Get PRO
August '24
+23
in 0 channels
Get PRO
July '24
+12
in 0 channels
Get PRO
June '24
+35
in 0 channels
Get PRO
May '24
+29
in 0 channels
Get PRO
April '24
+12
in 0 channels
Get PRO
March '24
+15
in 0 channels
Get PRO
February '24
+12
in 0 channels
Get PRO
January '24
+71
in 0 channels
Get PRO
December '23
+5
in 0 channels
Get PRO
November '23
+16
in 0 channels
Get PRO
October '23
+268
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
21 December0
20 December0
19 December+2
18 December+2
17 December+1
16 December0
15 December0
14 December0
13 December0
12 December0
11 December+1
10 December+1
09 December+1
08 December+1
07 December0
06 December0
05 December+1
04 December0
03 December+3
02 December+3
01 December0
Channel Posts
Repost from Habib Kedir
አቶ ታረቀኝ ደግፌ አዲስ የግጭት ድራማ እየሰራ ነው ክፋቱ ጭራሽ ብሶበታል በቀቤና ህዝብ ከትናንቱ የቀጠለ ጭፍጨፋ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ዋቤ ማዶ በቸሀ ወረዳ የሚገኝ ስፍራ ነው፣ ይህን አደገኛ
አቶ ታረቀኝ ደግፌ አዲስ የግጭት ድራማ እየሰራ ነው ክፋቱ ጭራሽ ብሶበታል በቀቤና ህዝብ ከትናንቱ የቀጠለ ጭፍጨፋ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ዋቤ ማዶ በቸሀ ወረዳ የሚገኝ ስፍራ ነው፣ ይህን አደገኛ ሴራ የፀጥታ ሀይሎች ሊያውቁ ይገባል። *** አሁን ሁሉም ነገር ግልፅ ነው ወልቂጤና አከባቢው ላይ ንፁሀን እንዲገደሉ አከባቢው እንዲታመስ የሚያደርጉት ከወልቂጤ ውጭ ያሉ ወንበዴዎች ናቸው። እሳቱ አገና ወይም ጉንችሬ ስለማይደርስ እዚህ እናቶችን ያሳቃያሉ፣ ያስገድላሉ፣ መሳርያ ያቀብላሉ።

2
ከዘር፣ ከቀለም በላይ የሆነ ጀብዱ ስለ እውነት፣ ስለ ሀቅ የተከፈለ ውድ ዋጋ ነው ** ለሀቅና ለወገኑ ሲል ርስቱን፣ ቀዬውን፣ እናትና አባቱን ከጥቃት እየተከላከለ ውድ ህይወቱን ያጣው ወንድማችን ደም+1
ከዘር፣ ከቀለም በላይ የሆነ ጀብዱ ስለ እውነት፣ ስለ ሀቅ የተከፈለ ውድ ዋጋ ነው ** ለሀቅና ለወገኑ ሲል ርስቱን፣ ቀዬውን፣ እናትና አባቱን ከጥቃት እየተከላከለ ውድ ህይወቱን ያጣው ወንድማችን ደምበል አክመል በታላቁ ዘቢሞላ መካነ መቃብር በክብር አርፏል። ጀነዓዛው ከአዲስ አበባ አንሷር መስጂድ በጁመዓ ቀን ጀመዓ ተሰግዶበት በክብር ወልቂጤ ተሸኝቷል ** ደምበልን ሰፈሩ፣ ቤቱ ድረስ መጥተው ነው በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉት። እሱን አልፈው ቤተሰቦቹን እናት አባቱን እንዳይጎዱ፣ ቤቱን እንዳያቃጥሉ ከወንድሞቹ ጋር አብሮ ሲፋለም፣ ስለ ቀቤና ህዝብ ህልውናና ክብር ውድ ህይወቱን አሳልፎ ሰጠ ** ቀቤና ሀቅ ይዟል፣ እየመጡ ገደሉት እንጂ አልሄደም። ይህ ወንድማችን ስለሀቅና ስለእውነት ከአብሮ አደጎቹ ከጓደኞቹ ከቤተሰቡ ከቀዬው በቆራጥነት ቆመ። በብሄር መለያየት ለሀቅ ከመቆም እንደማያግድም ይህ ጀግና ወንድማችን ምስክር ሆነ። በእውነት ጉዳይ በጀግንነት አብሮ መዋደቅ በኢማም ሀሰን ኡንጀሞ እና ከሼህ አብድልአዚዝ ግዜ ጀምሮ የተቋጠረ ገመድ ነው ** እናም ሀቅ ከቀለምም ከብሔርም በላይ ነው። የወለኔ ወንድሞቻችን አብረውን እስከ ህይወት መስዋዕትነት ከኛ ጋር ከፈሉ። ይህን ሰው ቢረሳው ታሪክ መቼም አይረሳውም። ስለ ወለኔ ህዝብ ነፃነት በታገልኩት ሁሉ ደስተኛ ነኝ እንዲህ አይነት አብሮ የሚዋደቅ፣ ስለ እውነት ሁለመናውን የሰጠ ትውልድ እና ወንድማማችነት ተፈጥሯል ** ወንድማችን ደምበል አክመል ጥቅምት 3/2016 ስለ ቀቤና ህዝብ ህልውና ከተሰዉ ወንድሞቹ ከጀሚል ስራጅ እና ከአብድልከሪም ጎን አርፏል። አናለቅስም ስለ ህዝብ የተከፈለ ውድ ዋጋ ነው የተሰዋበት ዓላማ እውን ይሆናል እናት አባቶቻችን የሚያነቡበት ሳይሆን ቀና ብለው በኩራት የሚኖሩበት ከተማ ይመሰረታል ወንድሜ ፈጣሪ አላህ ጀነተል ፍርደውስ ይወፍቅህ **
0
3
የሀሰት ክምር ህዝባችንን ለመጨፍጨፍ እንዲያመቻቸው ፅፈው የሚበትኑትን ወረቀት ተመልከቱ። የቀቤና ህዝብ እንኳን አበዥጌ ወረዳ ወልቂጤንም በአብሮነትና በእኩል ተጠቃሚነት እናልማ የሚል አቋም ሲያንፀባር+1
የሀሰት ክምር ህዝባችንን ለመጨፍጨፍ እንዲያመቻቸው ፅፈው የሚበትኑትን ወረቀት ተመልከቱ። የቀቤና ህዝብ እንኳን አበዥጌ ወረዳ ወልቂጤንም በአብሮነትና በእኩል ተጠቃሚነት እናልማ የሚል አቋም ሲያንፀባርቅ ቆይቷል። የጉራጌን ህዝብ ቀስቅሰው ጥላቻ ለመዝራትና ቀቤናን ለማጥቃት ይህን ሸፍጥ ይጠቀማሉ። *** የጉራጌ ህዝብ ሆይ በእንዲህ አይነት ድራማ አትሸወድ እነ ታረቀኝ እንደዚህ ቀስቅሰው በሚያስነሱት እሳት ሁሉም ተጎጂ ነው። ከኢወማ የተፃፈም ይሁን የተበተን፣ እንዲህ ፅንፍ የወጣ ወረቀትም ወይም መግለጫ የለም። እንዲህ ስነምግባር የጎደለው ፁሁፍ ኢወማ አይደግፍም ይህን ነጭ ውሸት የማይረዳ ጉራጌ ያለ አይመስለኝም ሼር አድርጉት ***
0
4
ወልቂጤ ትናንት ማታ በቀቤና ህዝብ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መሳርያ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የከተማ ፅንፈኞች በፌደራል ፖሊሶች ተይዘዋል። **** እነዚ በቁጥር ከ40 በላይ ሲሆኑ ከ16 በላይ መሳርያ
ወልቂጤ ትናንት ማታ በቀቤና ህዝብ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር መሳርያ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የከተማ ፅንፈኞች በፌደራል ፖሊሶች ተይዘዋል። **** እነዚ በቁጥር ከ40 በላይ ሲሆኑ ከ16 በላይ መሳርያ በእጃቸው ተገኝቷል። ፌደራል ፖሊስ ጥሩ ስራ የሰራ ቢሆንም አሁን ከነጋ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ፅንፈኞቹን ለማስፈታት የጉራጌ አመራሮችና ባለሀብቶች ሸፍጥ እየሰሩ ነው። ለተያዙት ለሁሉም ሮንድ ናቸው በማለት ባጅ እያተሙና በገንዘብ ሀይል ለማስለቀቅ ላይ ታች እያሉ ነው። ፅንፈኞችን አስታጥቀው ህዝቡን የሚያስገድሉት አመራሮችና ባለሀብቶች መሆናቸው ሊታወቅ ይገባል። *** ቦንብና መሳርያ ታጥቆ ያለ ሰፈሩ መጥቶ ህዝብ የሚያሸብር ሮንድ አይተን አናውቅም። ጥቃቶችን እንደዚህ አስቀድሞ ቁጥጥር በማድረግ መከታተል አስፈላጊ ነው። እጅ ከፍንጅ የተያዙ እነዚህ ፅንፈኞች ከተፈቱ የፀጥታ ሀይሉም ከተማውም እረፍት አያገኝም። ከስር በቪድዮ ያያያዝኩት ለመደራደር የሚያደርጉትን ጥረት ነው፣ ሌላም ተጨማሪ ጉድ አለ እነዚህ ወንጀለኞች ከተለቀቁ የሚዘረገፍ ይሆናል። ***
0
5
ፅናት ያስፈልጋል *** ሀጀር፡- የልጇን ጥም የሚቆርጥ አንድ ብርጭቆ ውሀ ፍለጋ በሰፋና መርዋ በረሀ መሃል ሰባት ጊዜ ወደ ላይ ወደ ታች ተሯሯጠች፣ ተንከራተተች። ከፅናቷ የተነሳ የማይቀንስ፣ ለዓለም
ፅናት ያስፈልጋል *** ሀጀር፡- የልጇን ጥም የሚቆርጥ አንድ ብርጭቆ ውሀ ፍለጋ በሰፋና መርዋ በረሀ መሃል ሰባት ጊዜ ወደ ላይ ወደ ታች ተሯሯጠች፣ ተንከራተተች። ከፅናቷ የተነሳ የማይቀንስ፣ ለዓለም ሁሉ መድህን የሆነ ዘምዘም ምንጭ አገኘች። *** ቀቤና ፅና! ለአላማህ ግትር ሁን… ሁሉም ነገር ፅናትን ይጠይቃል ለልማት ሳይሆን ቀቤናን ለመበደል ረዥም ያቀዱትን ነው። ችግሩ የሰሞኑ ግርግር ብቻ የሚመስለው ብዙ ሰው አለ። የዋህነትን ቀንሶ በሀቅ ላይ ረግጦ መቆም ነው። ለሚልየኖች ነፃነት ሺዎች መስዋዕትነት ይከፍሉ ይሆናል ነገሮች እንዲህ አይቀጥሉም **** ሀቃችን ሳይወጣ በዬትኛውም ዱላ አንሰበርም። እውነትም ፈጣሪም ከኛ ጋር ነው እንደ ህዝብ የተወሰነ ግዜ ወስደን ምክክር እናድርግ እዚም እዛም አንራወጥ። በእርግጠኝነት… የቀቤና እናት እምባ ጠብ አይልም ይህንን እውነት በቅርቡ የምታዩት ይሆናል ***
0
6
የቀቤና እናቶች ስቃይ ዛሬም ቀጥሏል *** ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ፣ በጉራጌ ዞን አበዥጌ ወረዳ ገራባ ቀበሌ በቆታ ሰፈር በሚኖሩ ቀቤኖች ላይ ከባድ ጥቃትና ዘረፋ ተደረጎበቻዋል። ከወልቂጤ አርሴማ ሰፈር፣+6
የቀቤና እናቶች ስቃይ ዛሬም ቀጥሏል *** ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ፣ በጉራጌ ዞን አበዥጌ ወረዳ ገራባ ቀበሌ በቆታ ሰፈር በሚኖሩ ቀቤኖች ላይ ከባድ ጥቃትና ዘረፋ ተደረጎበቻዋል። ከወልቂጤ አርሴማ ሰፈር፣ ከይርዳ መንደር፣ ከደጉሳ መንደር እና ከአንገዶ የተወጣጡ ፅንፈኞች ታጥቀው ከብት በሚጠብቁ ሁለት እረኞች እና እራት እናቶች ለይ የጭካኔ ተግባር ፈፅመዋል። ከ50 በላይ ከብቶችንም ዘርፈዋል። *** አቅም በሌላቸው እናቶች ላይ ይህ ጭካኔ ሲፈፀም ለሶስተኛ ግዜ ነው። የጉራጌ ዞን፣ የከተማ አመራሮችና የአበዥጌ ወረዳ አመራሮች በቅንጅት ፅንፈኞችን አስታጥቀው፣ እየደገፉ እናቶቻችንን እንደዚህ እያሰቃዩ ነው። የእናትን ህመም፣ የእናትን ሀዘን የሚያውቅ ሁሉ ከቀቤና እናቶች ጎን ይቁም።
0
7
ለቀቤና አጠቃላይና ለልዩ ወረዳው አመራሮች ነው **** አመራሮቻችን አከባቢው ሰላም እንዲሆንና ጥቃት እንዲቆም ጥረት አድርጋችኋል። የሚመለከተው አካል ህግ እንዲያስከብር ለፍታችኋል። በቀጠናችሁ ሰላም እንዲሰፍን፣ ወጣትና ህዝቡ እንዲረጋጋ፣ ከግጭት እንዲርቅ በማረጋጋት ሀላፊነታችሁ ተወጥታችኋል። ከሽማግሌዎች ጋር ተባብራችሁ ስለ ሰላም ቀን ማታ ሰርታችኋል። **** ነገር ግን ሰላም በአንድ ወገን ፍላጎት ብቻ ሊረጋገጥ አልቻለም። የጉራጌ አመራሮች ከፅንፈኛ ወጣቶች ጎን ሆነው እያደራጁና እያስተባበሩ ነው ጥቃት እንዲፈፀም የሚያደርጉት። *** አሁን የቀቤና ህዝብ ከቀን ወደ ቀን የከፋ ጥቃት እያስተናገደ ይገኛል። ነገሮች መስመር ይይዛሉ፣ የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይሰጠናል፣ ታገሱ እየተባለ አንድ ወር ቢያልፍም የተለወጠ ነገር የለም። ተማሪዎች፣ ህፃናት፣ እናቶቻችን፣ አባቶቻችን ቀን በቀን አሰቃቂ ጥቃት እየተፈፀመባቸው በየሆስፒታሉ ወድቀዋል። *** በከተማው ሀብት ንብረት የወደመባቸው ጠያቂ ማጣት ብቻ ሳይሆን ወደ ስራ መመለስ ተከልክለዋል። በከተማው ቀቤና ወጥቶ መግባትና መነገድ እንዲሁም መንቀሳቀስ ተከልክሏል። **** የከተማው እንዳለ ሆኖ ልዩ ወረዳው በሚያስተዳድራቸው ቀበሌያት ከጎሮቤት ወረዳዎች ጥቃት እየተሰነዘረ፣ እናት አባቶች እየተጎዱ፣ ቤት እየተቃጠለ እና ከብቶቻቸው እየተዘረፉ ነው። ልዩ ወረዳው የቀበሌ አስተዳደር ሚልሻና የተደራጀ መዋቅር እያለው ድንበሩን እንኳን ማስከበር አቅቶት የማንም መፈንጫ ሆኗል። በልዩ ወረዳው በሩሙጋ እና በቆላ የተፈፀሙ ጥቃቶች የልዩ ወረዳው ግዛቱን እንኳን መጠበቅ እንዳልቻለ ማሳያ ነው። *** አስተዳደር ፅህፈት ቤቱን ጨምሮ በከተማው የሚገኙ የቀቤና ልዩ ወረዳ ቢሮዎች ስራ ካቆሙ ቆይቷል። በከተማው አስተዳደር በተለያዩ ስራዎች የተሰማሩ ሲቪል ሰርቫንቶች ከስራ እየተሰናበቱና እግድ እየተሰጣቸው ነው። በአጠቃላይ ልዩ ወረዳው ጥርስ የሌለው አንበሳ እየሆነ ነው። በተስፋ ብቻ የሚናውዝ ምንም አቅም የሌለው ሆኖ የህዝባችን ስቃይ በዛ። **** አመራሮቻችን ባላችሁ ሀላፊነት የመንግስት መዋቅር ተጠቅማችሁ፣ በሰላማዊ መንገድ ህዝቡን ከጥቃት ማዳን አልቻላችሁም። ሞት ስቃይና ዋይታ ከአንድ ወገን ብቻ እየሰማን ከወር በላይ ሆነ። ህዝቡ እናንተን በተስፋ እንዳይጠብቅ የሚቆም ጥቃትም ይሁን ለወጥ ማየት አልቻለም። ሁሉም በቀጠናው እራሱንም እንዳይከላከል፣ የልዩ ወረዳውን ፀጥታ፣ ሚልሻ፣ ወጣትና ሽማግሌ አጠቃላይ ህዝብ በማስተባበር አንድ ላይ እንዲቆም አላደረጋችሁም። በመሀል ህዝቡ በስቃይ አለ። **** ውድ አመራሮች መፍትሄው አንድና አንድ ነው። የከተማው ጉዳይ በሂደት ይፈታል። የነሱ አመራሮች እያደረጉ እንዳሉት እናንተ ከወጣቱና ከህዝባችሁ ጎን ቁማችሁ አንድ ላይ ቀጠናችሁን አስከብሩ። በከተማው ቀቤና መግባት መውጣትና መስራት እንደተከለከለ ሁሉ እናንተም በቀጠናችሁ ማንም እንደፈለገ እንዳይሆን አድርጉ። በከተማ የልዩ ወረዳው መስርያ ቤት እንደማይሰራው ሁሉ በቀጠናችንም እነሱ እንደፈለጉ አይፈንጩ። የልዩ ወረዳው ቀጠናዎች ዙርያ ቀበሌዎችን ጨምሮ ጥሶ በሚገባ ላይ የተጠናከረ ጥበቃ ይደረግ። ይህን ለማድረግ ከህዝብ ጋር በጋራ መምከር ወሳኝ ነው። እዛኔ ህግ ይከበራል። ህዝባችንም ከጥቃት ይድናል፣ ሲለመን እምቢ ያለ፣ የሚመለከተው አካልም ሮጦ ይመጣል። ለዚህ ቆራጥነት ያስፈልጋል፣ መስዋዕትነት መክፈልና ህዝብን ማዳን አስፈላጊ ነው። አሁን ሁሉም ሰምቶ ንቆ እየተዋችሁ መሆኑን ተገንዘቡ። **** ቀጠናችንን በጋራ መከላከል ከተቻለ ለምነውን ይመጣሉ። እነሱ እንደፈለጉ እየፈነጩ ቀቤና ከተማ መግባት ተከልክሎ ወር ሙሉ እሽሩሩ ማለት ተገቢ አይደለም። ወደ ልዩ ወረዳው ማንም ዝር እንዳይል ተደርጎ በጋራ መቆም ነው። የከተማው 3/4ኛ በእጁ ያለ ህዝብ እንዲህ ሲሰቃይ አሳዛኝ ነው። የአመራር ቁርጠኝነት ማጣት እየጎዳን ነው። **** የህዝባችንን ስቃይ በጋራ መከላከል ካልተቻለ ህዝቡ በአመራሩ ላይ ተስፋ ይቆርጣል። ዛሬ ተው ስትሉት እሺ ያለ፣ ስታዙት የሚታዘዝ፣ እንታገስ ስትሉት የሚሰማ፣ ወጣት ነገ እምነት ያጣል። የነሱ አመራሮች በጋራ ቆመው እንደሚያስጠቁን እኛም በጋራ እንከላከል። የሚመጣ መስዋዕትነትም በጋራ እንቀበል። ቀቤና ከሌለ ወረዳውም አመራሩም፣ ስልጣንም አይኖርም። ***
0
8
መንደርህ፣ ሰፈርህ መጥተው ቤት ሲያቃጥሉብህ፣ ከብትህን ሲዘርፉ፣ እናትህን አባትህንና እህትህን ሲያሰቃዩ፣ በአመራር፣ በፀጥታው ሀይልና በሽማግሌ የምታመካኝ ከሆነ ትክክል አይደለህም። ርስትህን ቆመህ
መንደርህ፣ ሰፈርህ መጥተው ቤት ሲያቃጥሉብህ፣ ከብትህን ሲዘርፉ፣ እናትህን አባትህንና እህትህን ሲያሰቃዩ፣ በአመራር፣ በፀጥታው ሀይልና በሽማግሌ የምታመካኝ ከሆነ ትክክል አይደለህም። ርስትህን ቆመህ ተከላከል ሰፈርህን ለናትህና ለእህትህ ጥለህ እስርን ፈርተህ የሸሸህ ተመለስ። እነሱ ሲያጠቁ ወጣት አዛውንት፣ ወጣት እናት አይሉም። ቤተሰብህ ካለቀ በኋላ አንተ ድነህ ከማን ጋር ልትኖር ነው? እቤትህ ድረስ መጥቶ የሚገድልህን መከላከል ህግም የሚፈቅደው ነው።
0
9
የ7ኛ ክፍል ተማሪ ነው በቅርቡ ነው ከሳውዲ ከነ ቤተሰቡ የመጣው አማርኛ እንኳን በስርዓት ማውራት አይችልም ቀቤና በመሆኑ ከሚማርበት ክፍል አውጥተው ጎድተውታል በሞትና በመኖር መሀል ወሊሶ ሆስፒታል
የ7ኛ ክፍል ተማሪ ነው በቅርቡ ነው ከሳውዲ ከነ ቤተሰቡ የመጣው አማርኛ እንኳን በስርዓት ማውራት አይችልም ቀቤና በመሆኑ ከሚማርበት ክፍል አውጥተው ጎድተውታል በሞትና በመኖር መሀል ወሊሶ ሆስፒታል ይገኛል ይህን የህመም ስሜት መረዳት በጣም ቀላል ነው
0
10
ስሙት ይህን ወንበዴ *** ተነስ ተዋጋ የተባለ ሀይል ነው ዘር እያጠፋ ያለው። "ሊሰለቅጥህ የተነሳ ሀይል አለ" የሚባለው እንግዲህ ኦሮሞን ነው፣። ስለዚህ ቀቤና ከወልቂጤ ካልጠፋ ኦሮሞ የበላይነት ይ
ስሙት ይህን ወንበዴ *** ተነስ ተዋጋ የተባለ ሀይል ነው ዘር እያጠፋ ያለው። "ሊሰለቅጥህ የተነሳ ሀይል አለ" የሚባለው እንግዲህ ኦሮሞን ነው፣። ስለዚህ ቀቤና ከወልቂጤ ካልጠፋ ኦሮሞ የበላይነት ይወስዳል በሚል እሳቤ ነው፣ ቀቤና እየተጨፈጨፈ ያለው። ኦሮሞን ሰልቃጭ አድርጎ ስሎ የቀቤናን ዘር ማጥፋት ዋናው ተልዕኮዋቸው መሆኑን በአንደበታቸው መስክረዋል። #ሼር አድርጉት ቴሌግራም https://t.me/Habib_Kedir
0
11
ወልቂጤ ቆላ አከባቢ በክልሉ፣ በዞንና በከተማው የጉራጌ አመራሮች የተደራጁ ፅንፈኞች በቅንጅት በከፈቱት ጥቃት የቀቤና ቤቶችን አቃጥለው እናቶችን ደብደብዋል። የተጎዱ እናቶቻችን ህክምና ሲሄዱ ቤት የተ+4
ወልቂጤ ቆላ አከባቢ በክልሉ፣ በዞንና በከተማው የጉራጌ አመራሮች የተደራጁ ፅንፈኞች በቅንጅት በከፈቱት ጥቃት የቀቤና ቤቶችን አቃጥለው እናቶችን ደብደብዋል። የተጎዱ እናቶቻችን ህክምና ሲሄዱ ቤት የተቃጠለባቸው እናቶች በዚህ መልኩ ውጭ ወድቀዋል። *** ወደ መንደሩ ከኋላ ገብተው ጥቃት የፈፀሙት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመለስ ካሳ የትውልድ ቀዬ የሚገኙ የታጠቁ የጉራጌ ፅንፈኞች ናቸው። የጉራጌ አመራሮች ስለ ጥቃቱ ስኬት ውስኪ እየተራጩ ደስታቸውን እየገለፁ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር እና የክልሉ ዋና የመንግስት ተጠሪ ከቀቤና አመራሮች የሚደርሳቸውን የተጎጂዎች ሪፖርት ይቀበሉና ትራሽ ውስጥ ይጥሉታል። በእናቶች እና በሴቶች ላይ እጁን ያበረታ ጀግና ሆኖ አያውቅም። በሁለቱም ዓለም አፀያፊ ተግባር ነው። *** የቀቤና ህዝብ ህመም የሚያመው ካለ #ሼር አድርጉት
0
12
በወልቂጤ ዛሬም የዘር ማጥፋቱ ወንጀል ቀጥሏል… *** ወልቂጤ አንደኛ ደረጃ(ራዘ ቁጥር 2) ትምርት ቤት የቀቤና ተማሪዎች ተለይተው ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል። ተማሪዎቹ ምንም የማያውቁ የ7ኛ እና የ8ኛ ክ+2
በወልቂጤ ዛሬም የዘር ማጥፋቱ ወንጀል ቀጥሏል… *** ወልቂጤ አንደኛ ደረጃ(ራዘ ቁጥር 2) ትምርት ቤት የቀቤና ተማሪዎች ተለይተው ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል። ተማሪዎቹ ምንም የማያውቁ የ7ኛ እና የ8ኛ ክፍል ታዳጊዎች ናቸው። ፅንፈኞች በዞንና በከተማ ፖሊሶች ታግዘው ከኋላ የትምህርት ቤቱን ግቢ ሰበረው በመግባት ዘር ለይተው ጥቃት ፈፅመዋል። ተጎጂ ተማሪዎች ሆስፒታል በከባድ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ። ጥቃት የተፈፀመባቸው ተማሪዎች ዘር ምን እንደሆነም አያውቁም። ግፈኞች ግን ዘራቸውን ያውቃሉና አጠቋቸው።
0
13
እናት ምን አደረገች? ነውር ተግባር ማታ ምሽት 5 ሰዓት በወልቂጤ አርሴማ ሰፈር እናታችንን ቀቤና ስለሆነች ብቻ ከቤቷ አስወጥተው እጅና እግራን አስረው አሰቃይተው ጥለዋታል። ጠዋት ህክምና ደርሳለች።+4
እናት ምን አደረገች? ነውር ተግባር ማታ ምሽት 5 ሰዓት በወልቂጤ አርሴማ ሰፈር እናታችንን ቀቤና ስለሆነች ብቻ ከቤቷ አስወጥተው እጅና እግራን አስረው አሰቃይተው ጥለዋታል። ጠዋት ህክምና ደርሳለች። የቀቤና ልዩ ወረዳ እና አጠቃላይ አመራሮች፣ እንዲሁም ህዝብ ከንፈር መምጠት ብቻውን ዋጋ የለውምና ብሔረሰቡን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምከሩ። **** የጉራጌ ህዝብ ፅንፈኞችን ያስታግስ ዘንድ እንጠይቃለን መንግስት ህግ ያስከብር ዘንድ እንጠይቃለን የሚመለከተው ሁሉ ይህን አሰቃቂ ድርጊት ይወቅ
0
14
ቻሌንጅ ነው ተቀላቀሉ… ፕሮፋይል በማድረግ ለቀቤና ህዝብ ድምፅ ሁኑ #Stop_Genocide_on_Kabena_People #በወልቂጤ_የዘር_ማጥፋት_ወንጀል_ይቁም #Justice_for_Kabena #ፍትህ_+1
ቻሌንጅ ነው ተቀላቀሉ… ፕሮፋይል በማድረግ ለቀቤና ህዝብ ድምፅ ሁኑ #Stop_Genocide_on_Kabena_People #በወልቂጤ_የዘር_ማጥፋት_ወንጀል_ይቁም #Justice_for_Kabena #ፍትህ_ለቀቤና_ህዝብ
0
15
የኢትዮጵያ ህዝብ ይህንን የዘር ማጥፋት ወንጀል ቆሞ ማየት የለበትም ብሔር ብሔረሰቦች በወልቂጤ በቀቤና ብሔረሰብ ላይ እየተፈፀመ ያለውን ዘር ማፅደት ፀጥ ብለው መመልከት የለባቸውም **** የጉራጌ ፅ+6
የኢትዮጵያ ህዝብ ይህንን የዘር ማጥፋት ወንጀል ቆሞ ማየት የለበትም ብሔር ብሔረሰቦች በወልቂጤ በቀቤና ብሔረሰብ ላይ እየተፈፀመ ያለውን ዘር ማፅደት ፀጥ ብለው መመልከት የለባቸውም **** የጉራጌ ፅንፈኞች ከአመራሮቻቸው ጋር ተባብረው የቀቤናን ህዝብ ከወልቂጤ ማራቅ አለብን፣ መፅዳት አለበት ብለው ጭፍጨፋ ከጀመሩ አንድ ወር ሆኗል። ሁሉም ይህንን ግፍ ቆሞ እያየ ነው። በተደጋጋሚ እንደገለፅኩት የዞኑ መንግስትና ከተማ አስተዳደሩ ከሁሉም የዞኑ መዋቅር ፖሊሶችን ጠርቶና ፅንፈኞችን አስታጥቆ ቀቤናን ለማጥፋት ጭፍጨፋ እያደረጉ ነው የሰው ዘር የሆነ ሁሉ ከቀቤና ህዝብ ጎን ሊቆም ይገባል ዛሬም በወልቂጤ ሩሙጋ ቀበሌ ከሁሉም አቅጣጫ ከበው በአንድ ሰፈር ባደረሱት ጥቃት ሽማግሌ እናትና አባቶችን እንዲሁም ህፃናትን ጨምሮ ጉዳት አድርሰዋል። በሀገሪቱ መንግስት የሌለ እስኪመስል በወልቂጤ የዘር ጭፍጨፋው አሁንም ቀጥሏል… **** የቀቤና ህዝብ በባዶ እጁ ከታጠቁ ፅንፈኞች ጋር ገጥሞ የሞት ሽረት ትግል እያደረገ ነው በየቦታው ያላችሁ የቀቤና ተወላጆች እና ሙሁራን ለህዝባችሁ ድምፅ ሁኑ ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግና ለሚመለከተው በማሳወቅ የህዝባችንን ጭፍጨፋ አሳውቁ የሚመለከተው ሁሉ ይህን ግፍ ያውግዝ ሼር አድርጋችሁ የዘር ማጥፋት ወንጀሉን ለዓለም አቀፍና ለሰበዓዊ መብትድርጅቶች አሳውቁ የቀቤና ህዝብ ከመጥፋት እራሱን መታደግ ይገባዋል ****
0
16
በወልቂጤ የፌደራል ፖሊሶች በየሰፈሩ እየገቡ ምስኪን አባትና እናቶችን እየደበደቡ ነው። ተማሪ ላይ ሳይቀር ጥቃት የሚፈፅሙት እና ሀብት ንብረት የሚያወድሙትን የከተማ ዱርዬዎች ትተው በየሰፈሩ እየገቡ በእድሜ የገፉ እናቶችንና አባቶችን መደብደብ አሳፋሪ ነው። እልቂት ከመፈጠሩ በፊት ወልቂጤና አከባቢው ልዩ ትኩረት ይደረግበት።
0
17
እውነቱን ማሳወቅ ግድ ነው *** ሰላማዊ ነን፣ የስራ ሰው ነን፣ ይህንን ማንም ያውቃል ብላ ብላ… ሲሉና ጆሯችንን ሲያደነቁሩን የነበሩ ሁሉ መሰሪነታቸው ገሀድ ወጥቷል፣ ጨካኝ እና ለህፃናት ተማሪዎች
እውነቱን ማሳወቅ ግድ ነው *** ሰላማዊ ነን፣ የስራ ሰው ነን፣ ይህንን ማንም ያውቃል ብላ ብላ… ሲሉና ጆሯችንን ሲያደነቁሩን የነበሩ ሁሉ መሰሪነታቸው ገሀድ ወጥቷል፣ ጨካኝ እና ለህፃናት ተማሪዎች እንኳን የማይራሩ መሆኑን ሁሉም አውቋል። አሁን ጨንቋቸዋል። አንዴ ቡራዩ፣ አንዴ ደግሞ ጅማ፣ አንዴ ሲዳማ ልመናቸው ጦፏል፣ ሽማግሌዎች ገንዘብ ተሸክመው እዚም እዛም ይራወጣሉ። *** ነገሮችን ለማለባበስ በተጓዙበት ሁሉ ቤታችሁን አሳምሩ፣ እዛ ያለውን ነገር አስተካክሉ፣ እያደረጋችሁ ያለውን ነገር እየሰማንና እያየን ነው ብሎ ሸኝቷቸዋል። በጉራጌ ዞን ያሉ ብሔረሰቦች ለዘመናት ስቃይና እንግልት ሲፈፀምባቸው በደላቸው በሽምግልናና በገንዘብ ሀይል ሲሸፋፈን፣ ሲገደሉና ሲፈናቀሉ ቆይተዋል። ያ ሁኔታ አሁንም እንዲቀጥል ይፈልጋሉ። ዳሩ ግን አሁን 21ኛው ክፈለ ዘመን ነው፣ የመረጃና የቴክኖሎጂ ዘመን ነው፣ ተደብቆ የሚቀር አንድም ወንጀል አይኖርም። በመረጃ አስደግፍን ክፋታቸውን ለዓለም እናሳያለን። መረጃውን የሚያይ ሁሉ አንቅሮ ይተፋቸዋል። መሰሪነታቸውን ያቆማሉ ወይም በውሸት የገነቡት ስም በትክክለኛ ማንነታቸው #ጨካኞች ተብሎ ይተካል። **** በትክክል የሚፈፅሙት ተግባርና ውጫዊ ስማቸው ተቃራኒ ነው። እኔን የሚጠሉኝ በመረጃ አሥደግፌ መሬት ላይ ያለውን ሀቅ ስለ ምገልፅ ነው። መሰሪዎችን መሰሪ፣ አስመሳዮችን አስመሳይ ብሎ መጥራት ግድ ነው። ይስተካከላሉ ወይም ሁሉም ተባብሮ ያስቆማቸዋል። እነሱ ሲያደርጉት ካልፈሩ እኔ ለማጋለጥ አልፈራም። ጨቅላ ተማሪዎችን ሲጨፈጭፉ ካላሳፈራቸው እኔ የተጎጂዎችን ፎቶ መለጠፌ አያሳፍረኝም። በየዞሩበት እንደተባሉት እኔም "#ወደ_ራሳችሁ_ተመልከቱ" የሚል ጥልቅ መልዕክት ለጉራጌ ፅንፈኞች አስተላልፋለሁ። ስም በምግባር እንጂ በማስመሰል የሚገኝበት ዘመን አክትሟል። ****
0
18
#Justice_for_Kabena #ፍትህ_ለቀቤና #Stop_Genocide_on_Kabena_People #የዘር_ተኮር_ጥቃት_ይቁም
#Justice_for_Kabena #ፍትህ_ለቀቤና #Stop_Genocide_on_Kabena_People #የዘር_ተኮር_ጥቃት_ይቁም
0
19
ምክር ለቀቤናዎች. . ❗ ሁሌም ችግር ሲያጋጥም ብቻ እሳት አጥፊ ለመሆን አትሞክሩ! ጠላት ሊያጠፋቹ ቀን ከሌት እየሰራ እናንተ እንቅልፍ አትተኙ! ተናበቡ ተደራጁ‼ ዛሬ በሰፈራችሁ ጎሮ ሀይስኩል ላይ የቀቤና ተማሪዎች ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ራሱ አለመደራጀታችሁንና እጃችሁን አጣጥፋችሁ መቀመጣችሁን በግልፅ ያሳያል። ቡና ቦታና ጫት ቦታ ላይ የቁጭት ወሬ በማውራት ህልውናውን ያረጋገጠ የለም‼ ፌስቡክ ላይ ፉከራ አይጠቅምም። አክቲቪስት ሶሻል ሚድያ ላይ መስራት የሚችለውን ከሰራ በቂ ነው። መሬት ላይ ያለ ትግልና አደራጀጀት አክቲቪስት ሳይሆን እዛው መሬቱ ላይ ያለው ሰው ነው የሚመራው፣ ሩቅ ባለው ተስፋ አታድርጉ: ሩቅ ያለው በተለያዩ ነገሮች ነው ሊያግዝ የሚችለው ፣ ችግሩን የምትጋፈጡት ግን ራሳችሁ ስለሆናችሁ ንቁ‼ ክንዳችሁን አፈርጥሙ‼ የወጋችሁን ቶሎ መርሳት አቁሙ❗ የክልሉ መንግስት ሁሉንም ያውቃል ብላችሁ አትዘናጉ። የክልሉ መንግስት 1 ወር ሙሉ ስንዝር የማትሞላ ከተማ ፀጥታን ለመቆጣጠር ያልቻለው(ያልፈለገው) ለምንድነው ብላችሁ ጠይቁ። ተመካከሩ ❗ ተወያዩ❗ ተደራጁ❗ ምን ይሻላል በሉ ❓ ሌላውን አትውቀሱ ከራሳችሁ ውጪ ማንም ማንንም አይጠብቅም‼ እነሱ ሌት ተቀን እናንተን ለማጥፋት በሁሉም ረገድ እየሰሩ እናንተ ፀሀይ ሲመጣ ፈርሻችሁ ቁጭ ማለቱን ካላቆማችሁ በቀር ከኢትዮጵያ ካርታ ውስጥ ላለመፋቃችሁ ምንም ዋስትና የላችሁም። ቀቤኖች ሆይ ከተመካከራቹና ከተደራጃችሁ ግን ለወንበዴው ቀን አለው! ቀቤና ባቀደው መንገድ ይቀጣል እንጂ እነሱ ባጠመዱት የወንበዴ የጥፋት ወጥመድ ውስጥ ዘሎ መግባት የለበትም! ከሰማህ ስማ ❗ ካልሰማህም እውነቱ ይህ ነውና ምንም ማድረግ አይቻልም‼ ደግሜ የለጠፍኩት ምክሩን ብቻ ለይተህ እንድታይ ነወ። #ሼር አድርገው ደግሞ From Shikur Ahmed #fb page t.me/kebenajimma
0
20
ቻሌንጅ ነው ተቀላቀሉ… አንድ አይነት ፕሮፋይል በማድረግ ለቀቤና ህዝብ ድምፅ ሁኑ #Stop_Genocide_on_Kabena_People #በወልቂጤ_የዘር_ማጥፋት_ወንጀል_ይቁም #Justice_for_Kab
ቻሌንጅ ነው ተቀላቀሉ… አንድ አይነት ፕሮፋይል በማድረግ ለቀቤና ህዝብ ድምፅ ሁኑ #Stop_Genocide_on_Kabena_People #በወልቂጤ_የዘር_ማጥፋት_ወንጀል_ይቁም #Justice_for_Kabena #ፍትህ_ለቀቤና_ህዝብ t.me/kebenajimma
0