አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ /Abune Echuge Yohannes Ztegro Church Media
📈 Analytical overview of Telegram channel አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ /Abune Echuge Yohannes Ztegro Church Media
Channel አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ /Abune Echuge Yohannes Ztegro Church Media (@johnnyaleme) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 505 subscribers, ranking 5 892 in the Religion & Spirituality category and 2 358 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 505 subscribers.
According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -124 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 4.89%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 3.77% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 709 views. Within the first day, a publication typically gains 547 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 24.
📝 Description and content policy
Channel description not provided.
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 September | +1 | |||
| 08 September | +1 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | +5 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +1 | |||
| 01 September | +1 |
| 2 | #ገዳሙ_ጉዞ_አዘጋጅቷል! #መስከረም6/8
[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም እና ቅድስት ሐና ገዳም ]
#ጉዞ #ንግስ #መስከረም7 [ቅድስት ሀና ልደት]
#ንግስ_ጉዞ_መስከረም6/8
#መነሻ__መስከረም፮/6 ቅድስት ሐና አድረን በ7 አንግሰን አዳር አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
#መመለሻ__መስከረም፰/8 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን መመለስ።
===>>ሰሜን ሸዋ መንዝ +(መዘዞ)#አቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ዘጠገሮ
እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ጻድቁ የጠሯችሁ መስከረም 29 በዕለት ቀናቸው ጸበላቸውን ለመባረክ፤መስቀላቸው መቋሚያቸው ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ቀስተደመና ደመና እየተከተለው 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸውን ሄዶ ባርኮ ጸበል መጠመቅ የምንጀምርበት ዕለት ነው። ለዚህ በረከት ያብቃችሁ!
#መነሻ፦መስከረም28
#መመለሻ፦መስከረም 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን እንደተመለስን መዘዞ ሙሽራ ድንጋይ ቅድስት አርሴማ እረፍቷን አክብረን ተባርከን መመለስ።
#ለበለጠ_መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
>✓✓✓[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም] ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኝበት!ለበረከቱ ይብቃችሁ!ሐገራችንን ሰላም ፍቅር ያርጉልን ፤ርሃቡን ያጥፉልን።አሜን!!!!
፩/[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
፪/[#የቴሌግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/Johnnyaleme
፫/[#ዋትሳፕ #whatsapp ]ይቀላቀሉ
https://chat.whatsapp.com/KAGYVyj7nSEGRqZwYuXXK4?s=cl&p=a&mlu=0
፬/ [#የቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፭/[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
፮/[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG | 609 |
| 3 | No text... | 891 |
| 4 | No text... | 928 |
| 5 | #ገዳሙ_ጉዞ_አዘጋጅቷል! #መስከረም6/8
[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም እና ቅድስት ሐና ገዳም ]
#ጉዞ #ንግስ #መስከረም7 [ቅድስት ሀና ልደት]
#ንግስ_ጉዞ_መስከረም6/8
#መነሻ__መስከረም፮/6 ቅድስት ሐና አድረን በ7 አንግሰን አዳር አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
#መመለሻ__መስከረም፰/8 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን መመለስ።
===>>ሰሜን ሸዋ መንዝ +(መዘዞ)#አቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ዘጠገሮ
እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ጻድቁ የጠሯችሁ መስከረም 29 በዕለት ቀናቸው ጸበላቸውን ለመባረክ፤መስቀላቸው መቋሚያቸው ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ቀስተደመና ደመና እየተከተለው 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸውን ሄዶ ባርኮ ጸበል መጠመቅ የምንጀምርበት ዕለት ነው። ለዚህ በረከት ያብቃችሁ!
#መነሻ፦መስከረም28
#መመለሻ፦መስከረም 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን እንደተመለስን መዘዞ ሙሽራ ድንጋይ ቅድስት አርሴማ እረፍቷን አክብረን ተባርከን መመለስ።
#ለበለጠ_መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
>✓✓✓[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም] ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኝበት!ለበረከቱ ይብቃችሁ!ሐገራችንን ሰላም ፍቅር ያርጉልን ፤ርሃቡን ያጥፉልን።አሜን!!!!
፩/[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
፪/[#የቴሌግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/Johnnyaleme
፫/[#ዋትሳፕ #whatsapp ]ይቀላቀሉ
https://chat.whatsapp.com/KAGYVyj7nSEGRqZwYuXXK4?s=cl&p=a&mlu=0
፬/ [#የቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፭/[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
፮/[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG | 1 141 |
| 6 | No text... | 1 340 |
| 7 | No text... | 1 294 |
| 8 | No text... | 1 313 |
| 9 | No text... | 879 |
| 10 | No text... | 872 |
| 11 | [እንኳን ደስ አላችሁ!]
በዕለት በ፩ቀን ሰሚው የጻድቁ [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ] በረከታቸው ይድረሳችሁ!
#ተመስገን!
#ካምባ_ፉዳሌ_የአቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ቤተክርስቲያን
አርባምንጭ ዙሪያ በጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረስብከት በካምባና ጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ቤተክህነት ስር የሚገኛው ካምባ #ፉዳሌ_እጨጌ_ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ነሐሴ 30 በዋዜማው ቤታቸው ተባርኮ ገቡ እና ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም ከበሩ ህዝቡን ምእመኑን ባረኩ።
#ቦታው_ከአርባምጭ 120ኪሜ ካምባ።
===>[ገድለ ቅዱስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ]/ቃልኪዳናቸው
የተሰጣቸው ቃልኪዳን፦
¶~ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም ።
¶~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
¶~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደፊትም ወደኋላ እምርልህልለሁ።
¶~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ።
+++አባታችን ዮሐንስም ጌታችንን እንዲህ አለው
¶~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።
¶~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም ወደፊትም ወደኋላም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።
¶~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
¶~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ ቢሆንም፣በገድልህ ታምኖ በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።
~ገድለ ቅዱስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ^.........."ገድሌን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
¶~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
¶~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
¶~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
¶~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ
___የተወለዱት ህዳር 29
___እረፍታቸው ሐምሌ 29
___ፍልሰት አፅማቸው መጋቢት 18
___አፃማቸው ያረፈበት መጋቢት 29
___ወራዊ በዓላቸው ወር በገባ 29
ሐገራችንን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነት እውነትን በጎነት እምነትን ይስጡን!
አዝዕሩትን ይባርኩልን!
የጋሞን ህዝብ እና ምዕመኑን በቃልኪዳናቸው በምልጃቸው ይባርኩልን!!!አሜን!!! | 527 |
| 12 | ===>[ገድለ ቅዱስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ]/ቃልኪዳናቸው
የተሰጣቸው ቃልኪዳን፦
¶~ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም ።
¶~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
¶~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደፊትም ወደኋላ እምርልህልለሁ።
¶~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ።
+++አባታችን ዮሐንስም ጌታችንን እንዲህ አለው
¶~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።
¶~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም ወደፊትም ወደኋላም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።
¶~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
¶~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ ቢሆንም፣በገድልህ ታምኖ በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።
~ገድለ ቅዱስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ^.........."ገድሌን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
¶~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
¶~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
¶~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
¶~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ
___የተወለዱት ህዳር 29
___እረፍታቸው ሐምሌ 29
___ፍልሰት አፅማቸው መጋቢት 18
___ወራዊ በዓላቸው ወር በገባ 29
ሐገራችንን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነት እውነትን በጎነት እምነትን ይስጡን!
አዝዕሩትን ይባርኩልን!
የጋሞን ህዝብ ምዕመኑን በቃልኪዳናቸው በምልጃቸው ይባርኩልን!!!አሜን!!! | 805 |
| 13 | #ተመስገን!
#ካምባ_ፉዳሌ_የአቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ቤተክርስቲያን
አርባምንጭ ዙሪያ በጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረስብከት በካምባና ጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ቤተክህነት ስር የሚገኛው ካምባ #ፉዳሌ_እጨጌ_ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ነሐሴ 30 በዋዜማው ቤታቸው ተባርኮ ገቡ እና ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም ይከብራሉ።
#ቦታው_ከአርባምጭ 120ኪሜ ካምባ። | 1 146 |
| 14 | No text... | 1 129 |
| 15 | #ተመስገን!
#ካምባ_ፉዳሌ_የአቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ቤተክርስቲያን
አርባምንጭ ዙሪያ በጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረስብከት በካምባና ጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ቤተክህነት ስር የሚገኛው ካምባ #ፉዳሌ_እጨጌ_ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ነሐሴ 30 በዋዜማው ቤታቸው ተባርኮ ገቡ እና ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም ይከብራሉ።
#ቦታው_ከአርባምጭ 120ኪሜ ካምባ። | 854 |
| 16 | #ካምባ_ፉዳሌ_የአቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ቤተክርስቲያን
በጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረስብከት በካምባና ጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ቤተክህነት ካምባ #ፉዳሌ_እጨጌ_ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ነሐሴ 30 በዋዜማው ቤታቸው ተባርኮ ገቡ እና ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም ይከብራሉ።
#ቦታው_ከአርባምጭ 120ኪሜ ካምባ። | 1 023 |
| 17 | No text... | 1 172 |
| 18 | እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ጻድቁ የጠሯችሁ መስከረም 29 በዕለት ቀናቸው ጸበላቸውን ለመባረክ፤መስቀላቸው መቋሚያቸው ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ቀስተደመና ደመና እየተከተለው 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸውን ሄዶ ባርኮ ጸበል መጠመቅ የምንጀምርበት ዕለት ነው። ለዚህ በረከት ያብቃችሁ!
#መነሻ፦መስከረም28
#መመለሻ፦መስከረም 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን እንደተመለስን መዘዞ ሙሽራ ድንጋይ ቅድስት አርሴማ እረፍቷን አክብረን ተባርከን መመለስ።
#ለበለጠ_መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
>✓✓✓[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም] ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኝበት!ለበረከቱ ይብቃችሁ!ሐገራችንን ሰላም ፍቅር ያርጉልን ፤ርሃቡን ያጥፉልን።አሜን!!!!
፩/[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
፪/[#የቴሌግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/Johnnyaleme
፫/[#ዋትሳፕ #whatsapp ]ይቀላቀሉ
https://chat.whatsapp.com/KAGYVyj7nSEGRqZwYuXXK4?s=cl&p=a&mlu=0
፬/ [#የቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፭/[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
፮/[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG | 1 694 |
| 19 | እንኳን አደረሳችሁ ለወራዊ በዓላቸው!
Share===>>>አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ የጸለዩባቸው #9ባዕት(ገዳም) አላችው።500አመት ኖረዋል እያንዳዱ ገዳም 50 ሃምሳ ሃምሳ አመት ጸልየዋል፤የድንግል ማርያምን ጡት ጠብተዋል።
1/#የመጀመሪያ ገዳማቸው "#ፍልስጤም{#ኤራ)"የሚባል ገዳም ነው።
2/"#ደብረሊባኖስ"
3/"#ሳፈጅ መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ (ቡልጋ)"
4/"#አዘሎ (አፋር)"
5/#ጠገሮ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፍ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ይባላል።
በህዳር 29 በልደታቸው ቀን በዚህ ገዳም ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከቅድስት ድንግል ማርያም፤ 99ነገደ መላዕክት፤ አብርሃም፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብ ይዞ ወርዶ አሁን በገዳሙ ያለው ጸበል ላይ ቃልኪዳን ሰቷቸዋል ወደ ሰማይ አውጥቶ ማረፊያቸውን አሳይቷቸዋል፤ በዚህ ገዳምህ ልጅ እንደ አሸዋ ይበዛልሃል አለም ይድንልሃል ብሏቸዋል።
ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ፦ በዚህ ገዳም የስጣቸው ቃልኪዳን ገዳምህን ለረገጠ .......
~ ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም
~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደ ፊትም ወደ ኋላ እምርልህልለሁ።
~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ
+አባታችን ዮሃንስም ጌታችንን እንዲህ አለው ~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።
~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።
፨ "ገድልህን መጽሐፉን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ።
~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ ቢሆንም፣በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።
በአሁንም ግዜ ተዓምር ይታያል በጠገሮ ገዳማቸው በህዳር 29ቀን በልደታቸው ቀን ከቤተ መቅደስ መስቀላቸው መቋሚያቸው ወጥቶ ጸበላቸውን ሊባርክ ሲሄድ ደመና እና ቀስተ ደመና ይወርድና እንደ ጥላ(ዣንጥላ) ይከተለዋል ጸበሉን ባርኮ ተመልሶ ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ የሚከተለው ደመና እና ቀስተ ደመና ሲበተን የሚታይበት ገዳማቸው ነው ፤ከጸበላቸው ባህር ውስጥ ደረቅ አፈር ይወጣል።
በዚህ በጠገሮ ገዳማቸው የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም
>500አመት የያዙት መስቀላቸው ፤መቋሚያቸው ይገኝል
>ገድላቸው (መጽሐፍ)ይገኝል
>አልጋቸው
>ዙፋናቸው
>ወንበራቸው
> ከሰማይ የወረደ መንበራቸው የሚገኝበት በዕለት በ1 ቀን የምንድንበት ገዳማቸው ነው።
6/"#ገሮ (ተጉለት)"
7/"#ኤጎራ ቅድስት ማርያም (መንዝ)"
8/"#ፀሐይ እና ጨረቃን በእጃቸው በመያዝ ለ50አመት እንዲሁም አለምን በመዞር እና ወደ መሬት ጥልቅ በመግባት 50አመት ጸልየዋል"።
9/"#ጎንድ ተክለሐይማኖት(ጎንደር በለሳ)"እረፍታቸው በደረሰ ግዜ ቃልኪዳን ሰቷቸዋል በጠገሮ ገዳማቸው የሰጠው ቃልኪዳን።ሐምሌ 29 ጎንድ ተክለሐይማኖት(ጎንደር በለሳ) በ500አመታቸው አረፉ።
የተረገመችም ምድር እንድትባረክ የረገሟት ቦታ ማለትም በሃሰት ተነስተውባቸው ለእርጉዝ ሴት ወርቅ ሰጥተው ከእርሱ ነው ያረገዝኩት ብለሽ መስክሪ ብለዋት፤ አባታችንን ለማቃለለ ህዝቡን ሰብስበው ሴት አስረግዘዋል ብለው በሃስት ሲመሰክሩባቸው ጻድቁም እህቴ አንች ሴት የምትይው ሁሉ ውሸት ነው ሲሏት፤ እውነት ነው ልክድ ነው ስትላቸው፤ ጻድቁም እግዚአብሔር የፍርድ ሲሉ፤ ያችም ሴት ሁለት ተሰንጥቃ ድንጋይ ሆና መሬት ዋጣት።
በሃሰትም የተነሱት ደነገጡ ፈሩ ጻድቁም ያን ሃገር እረገሙት ውርጭና ብርድ ይፈራርቅባችሁ፥ የዘራችሁት አይብቀል፥ የወላድችሁት አይደግ፥ብለው እረገሙት ።
እርግማኑም 157 አመት በሞላው ግዜ ቅዱስ ሚካኤል ለአንድ አባት ተገልጾ የተረገመችው ምድር እንድትባረክ አፅሙን አምጥታችሁ ቅበሩ አስርፉ አለ ፤ከ157አመት በኋላ አፅሙ ከጎንድ ተክለሃይማኖት መጋቢት 18 አፍልሰው በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምህረት መጋቢት 29 አፅሙን አሳረፉ ቀበሩ።የተረገመችውም ምድር ተባረከች የሚዘራውም መብቀል ጀመረ የሚወለደውም ማደግ ጀመረ ውርጩም ብርዱም ጠፋ።
ጻድቁ አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ
_ #በአሜሪካ ሜሪላድ ቤተክርስትያናቸው ተሰርቷል ጸበልም ፈልቋል።
አድራሻ_2816Gracefield Road, Silver Spring,MD
20904
_ #በአዲስ አበባ
1/ቤተል (ወይራ ሰፈር) ከቅድስት አርሴማ ጋር በድርብ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ቤተክርስቲያን ይገኛል በአባታችን የአፋር ሊቀ ጳጳስ በ/አቡነ ዮናስ/አማካኝነት ነው የተመሰረተው
2/ጣፎ ጅ7 ቅዱስ ሚካኤል ጋር በድርብ ገብተዋል።
3/አራብሳ ከቃጥላ ቅድስት ማርያም ወረድ ብሎ ከአቡነ ኪሮስ ጋር በድርብ ገብተዋል
4/ወለቴ ቅዱስ ባዕለወልድ በድርብ ገብተዋል።
_ #በአፋር
_በአዋሽ ከቅድስት አርሴማ ጋር በድርብ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ቤተክርስቲያን ይገኛል በአባታችን የአፋር ሊቀ ጳጳስ በ/አቡነ ዮናስ/አማካኝነት ነው የተመሰረተው
_ #በአርባምንጭ
_ሁለት ቤተክርስትያን ተሰርቷል በወንድማችን( ኩኒ) አማካኝነት
_ #በናዝሬት
_ከአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጋር ገብተዋል
_ #በጅማ
_ከልደታ ማርያም ጋር ገብተዋል።
_ #በጎንደር
#በደባርቅ
_ #ጎጃም
ብቸና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ገብተዋል።
+ወራዊ በዓላቸው 29
+ልደታቸው ህዳር 29
+እረፍታቸው ሐምሌ 29
+ፍልሰታቸው መጋቢት 18
+አፅማቸው ያረፈበት መጋቢት 29
በረከታቸው በያላችሁበት ይድረሳችሁ ይደርባችሁ ጤናችሁን ይስጧችሁ ።አሜን!!!
===>>>ይህ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው ገድላቸው የሚገኝበት ገዳም በወር ሁለት ግዜ ጉዞ ያዘጋጃል።
#ገዳሙ_ጉዞ_አዘጋጅቷል! #መስከረም6/8
[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም እና ቅድስት ሐና ገዳም ]
#ጉዞ #ንግስ #መስከረም7 [ቅድስት ሀና ልደት]
#ንግስ_ጉዞ_መስከረም6/8
#መነሻ__መስከረም፮/6 ቅድስት ሐና አድረን በ7 አንግሰን አዳር አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
#መመለሻ__መስከረም፰/8 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን መመለስ።
===>>ሰሜን ሸዋ መንዝ +(መዘዞ)#አቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ዘጠገሮ | 1 102 |
| 20 | ===>>ሰሜን ሸዋ መንዝ +(መዘዞ)#አቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ዘጠገሮ
እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ጻድቁ የጠሯችሁ መስከረም 29 በዕለት ቀናቸው ጸበላቸውን ለመባረክ፤መስቀላቸው መቋሚያቸው ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ቀስተደመና ደመና እየተከተለው 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸውን ሄዶ ባርኮ ጸበል መጠመቅ የምንጀምርበት ዕለት ነው። ለዚህ በረከት ያብቃችሁ!
#መነሻ፦መስከረም28
#መመለሻ፦መስከረም 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን እንደተመለስን መዘዞ ሙሽራ ድንጋይ ቅድስት አርሴማ እረፍቷን አክብረን ተባርከን መመለስ።
#ለበለጠ_መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
>✓✓✓[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም] ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኝበት!ለበረከቱ ይብቃችሁ!ሐገራችንን ሰላም ፍቅር ያርጉልን ፤ርሃቡን ያጥፉልን።አሜን!!!!
፩/[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
፪/[#የቴሌግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/Johnnyaleme
፫/[#ዋትሳፕ #whatsapp ]ይቀላቀሉ
https://chat.whatsapp.com/KAGYVyj7nSEGRqZwYuXXK4?s=cl&p=a&mlu=0
፬/ [#የቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፭/[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
፮/[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG | 2 |
