አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ /Abune Echuge Yohannes Ztegro Church Media
📈 تحلیل کانال تلگرام አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ /Abune Echuge Yohannes Ztegro Church Media
کانال አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ /Abune Echuge Yohannes Ztegro Church Media (@johnnyaleme) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 514 مشترک است و جایگاه 5 882 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 351 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 514 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 05 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -134 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 4.93% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 3.71% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 715 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 538 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 24 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
توضیحی برای کانال ارائه نشده است.
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 06 سپتامبر | 0 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | +5 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | +1 | |||
| 01 سپتامبر | +1 |
| 2 | بدون متن... | 274 |
| 3 | #ተመስገን!
#ካምባ_ፉዳሌ_የአቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ቤተክርስቲያን
አርባምንጭ ዙሪያ በጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረስብከት በካምባና ጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ቤተክህነት ስር የሚገኛው ካምባ #ፉዳሌ_እጨጌ_ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ነሐሴ 30 በዋዜማው ቤታቸው ተባርኮ ገቡ እና ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም ይከብራሉ።
#ቦታው_ከአርባምጭ 120ኪሜ ካምባ። | 269 |
| 4 | #ካምባ_ፉዳሌ_የአቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ቤተክርስቲያን
በጋሞና አከባቢው ዞኖች ሀገረስብከት በካምባና ጋርዳ ማርታ ወረዳዎች ቤተክህነት ካምባ #ፉዳሌ_እጨጌ_ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ነሐሴ 30 በዋዜማው ቤታቸው ተባርኮ ገቡ እና ጳጉሜ 01/2018 ዓ.ም ይከብራሉ።
#ቦታው_ከአርባምጭ 120ኪሜ ካምባ። | 319 |
| 5 | بدون متن... | 348 |
| 6 | እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ጻድቁ የጠሯችሁ መስከረም 29 በዕለት ቀናቸው ጸበላቸውን ለመባረክ፤መስቀላቸው መቋሚያቸው ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ቀስተደመና ደመና እየተከተለው 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸውን ሄዶ ባርኮ ጸበል መጠመቅ የምንጀምርበት ዕለት ነው። ለዚህ በረከት ያብቃችሁ!
#መነሻ፦መስከረም28
#መመለሻ፦መስከረም 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን እንደተመለስን መዘዞ ሙሽራ ድንጋይ ቅድስት አርሴማ እረፍቷን አክብረን ተባርከን መመለስ።
#ለበለጠ_መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
>✓✓✓[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም] ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኝበት!ለበረከቱ ይብቃችሁ!ሐገራችንን ሰላም ፍቅር ያርጉልን ፤ርሃቡን ያጥፉልን።አሜን!!!!
፩/[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
፪/[#የቴሌግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/Johnnyaleme
፫/[#ዋትሳፕ #whatsapp ]ይቀላቀሉ
https://chat.whatsapp.com/KAGYVyj7nSEGRqZwYuXXK4?s=cl&p=a&mlu=0
፬/ [#የቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፭/[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
፮/[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG | 1 240 |
| 7 | እንኳን አደረሳችሁ ለወራዊ በዓላቸው!
Share===>>>አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ የጸለዩባቸው #9ባዕት(ገዳም) አላችው።500አመት ኖረዋል እያንዳዱ ገዳም 50 ሃምሳ ሃምሳ አመት ጸልየዋል፤የድንግል ማርያምን ጡት ጠብተዋል።
1/#የመጀመሪያ ገዳማቸው "#ፍልስጤም{#ኤራ)"የሚባል ገዳም ነው።
2/"#ደብረሊባኖስ"
3/"#ሳፈጅ መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ (ቡልጋ)"
4/"#አዘሎ (አፋር)"
5/#ጠገሮ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፍ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ይባላል።
በህዳር 29 በልደታቸው ቀን በዚህ ገዳም ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከቅድስት ድንግል ማርያም፤ 99ነገደ መላዕክት፤ አብርሃም፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብ ይዞ ወርዶ አሁን በገዳሙ ያለው ጸበል ላይ ቃልኪዳን ሰቷቸዋል ወደ ሰማይ አውጥቶ ማረፊያቸውን አሳይቷቸዋል፤ በዚህ ገዳምህ ልጅ እንደ አሸዋ ይበዛልሃል አለም ይድንልሃል ብሏቸዋል።
ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ፦ በዚህ ገዳም የስጣቸው ቃልኪዳን ገዳምህን ለረገጠ .......
~ ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም
~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደ ፊትም ወደ ኋላ እምርልህልለሁ።
~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ
+አባታችን ዮሃንስም ጌታችንን እንዲህ አለው ~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።
~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።
፨ "ገድልህን መጽሐፉን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ።
~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ ቢሆንም፣በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።
በአሁንም ግዜ ተዓምር ይታያል በጠገሮ ገዳማቸው በህዳር 29ቀን በልደታቸው ቀን ከቤተ መቅደስ መስቀላቸው መቋሚያቸው ወጥቶ ጸበላቸውን ሊባርክ ሲሄድ ደመና እና ቀስተ ደመና ይወርድና እንደ ጥላ(ዣንጥላ) ይከተለዋል ጸበሉን ባርኮ ተመልሶ ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ የሚከተለው ደመና እና ቀስተ ደመና ሲበተን የሚታይበት ገዳማቸው ነው ፤ከጸበላቸው ባህር ውስጥ ደረቅ አፈር ይወጣል።
በዚህ በጠገሮ ገዳማቸው የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም
>500አመት የያዙት መስቀላቸው ፤መቋሚያቸው ይገኝል
>ገድላቸው (መጽሐፍ)ይገኝል
>አልጋቸው
>ዙፋናቸው
>ወንበራቸው
> ከሰማይ የወረደ መንበራቸው የሚገኝበት በዕለት በ1 ቀን የምንድንበት ገዳማቸው ነው።
6/"#ገሮ (ተጉለት)"
7/"#ኤጎራ ቅድስት ማርያም (መንዝ)"
8/"#ፀሐይ እና ጨረቃን በእጃቸው በመያዝ ለ50አመት እንዲሁም አለምን በመዞር እና ወደ መሬት ጥልቅ በመግባት 50አመት ጸልየዋል"።
9/"#ጎንድ ተክለሐይማኖት(ጎንደር በለሳ)"እረፍታቸው በደረሰ ግዜ ቃልኪዳን ሰቷቸዋል በጠገሮ ገዳማቸው የሰጠው ቃልኪዳን።ሐምሌ 29 ጎንድ ተክለሐይማኖት(ጎንደር በለሳ) በ500አመታቸው አረፉ።
የተረገመችም ምድር እንድትባረክ የረገሟት ቦታ ማለትም በሃሰት ተነስተውባቸው ለእርጉዝ ሴት ወርቅ ሰጥተው ከእርሱ ነው ያረገዝኩት ብለሽ መስክሪ ብለዋት፤ አባታችንን ለማቃለለ ህዝቡን ሰብስበው ሴት አስረግዘዋል ብለው በሃስት ሲመሰክሩባቸው ጻድቁም እህቴ አንች ሴት የምትይው ሁሉ ውሸት ነው ሲሏት፤ እውነት ነው ልክድ ነው ስትላቸው፤ ጻድቁም እግዚአብሔር የፍርድ ሲሉ፤ ያችም ሴት ሁለት ተሰንጥቃ ድንጋይ ሆና መሬት ዋጣት።
በሃሰትም የተነሱት ደነገጡ ፈሩ ጻድቁም ያን ሃገር እረገሙት ውርጭና ብርድ ይፈራርቅባችሁ፥ የዘራችሁት አይብቀል፥ የወላድችሁት አይደግ፥ብለው እረገሙት ።
እርግማኑም 157 አመት በሞላው ግዜ ቅዱስ ሚካኤል ለአንድ አባት ተገልጾ የተረገመችው ምድር እንድትባረክ አፅሙን አምጥታችሁ ቅበሩ አስርፉ አለ ፤ከ157አመት በኋላ አፅሙ ከጎንድ ተክለሃይማኖት መጋቢት 18 አፍልሰው በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምህረት መጋቢት 29 አፅሙን አሳረፉ ቀበሩ።የተረገመችውም ምድር ተባረከች የሚዘራውም መብቀል ጀመረ የሚወለደውም ማደግ ጀመረ ውርጩም ብርዱም ጠፋ።
ጻድቁ አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ
_ #በአሜሪካ ሜሪላድ ቤተክርስትያናቸው ተሰርቷል ጸበልም ፈልቋል።
አድራሻ_2816Gracefield Road, Silver Spring,MD
20904
_ #በአዲስ አበባ
1/ቤተል (ወይራ ሰፈር) ከቅድስት አርሴማ ጋር በድርብ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ቤተክርስቲያን ይገኛል በአባታችን የአፋር ሊቀ ጳጳስ በ/አቡነ ዮናስ/አማካኝነት ነው የተመሰረተው
2/ጣፎ ጅ7 ቅዱስ ሚካኤል ጋር በድርብ ገብተዋል።
3/አራብሳ ከቃጥላ ቅድስት ማርያም ወረድ ብሎ ከአቡነ ኪሮስ ጋር በድርብ ገብተዋል
4/ወለቴ ቅዱስ ባዕለወልድ በድርብ ገብተዋል።
_ #በአፋር
_በአዋሽ ከቅድስት አርሴማ ጋር በድርብ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ቤተክርስቲያን ይገኛል በአባታችን የአፋር ሊቀ ጳጳስ በ/አቡነ ዮናስ/አማካኝነት ነው የተመሰረተው
_ #በአርባምንጭ
_ሁለት ቤተክርስትያን ተሰርቷል በወንድማችን( ኩኒ) አማካኝነት
_ #በናዝሬት
_ከአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጋር ገብተዋል
_ #በጅማ
_ከልደታ ማርያም ጋር ገብተዋል።
_ #በጎንደር
#በደባርቅ
_ #ጎጃም
ብቸና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ገብተዋል።
+ወራዊ በዓላቸው 29
+ልደታቸው ህዳር 29
+እረፍታቸው ሐምሌ 29
+ፍልሰታቸው መጋቢት 18
+አፅማቸው ያረፈበት መጋቢት 29
በረከታቸው በያላችሁበት ይድረሳችሁ ይደርባችሁ ጤናችሁን ይስጧችሁ ።አሜን!!!
===>>>ይህ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው ገድላቸው የሚገኝበት ገዳም በወር ሁለት ግዜ ጉዞ ያዘጋጃል።
#ገዳሙ_ጉዞ_አዘጋጅቷል! #መስከረም6/8
[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም እና ቅድስት ሐና ገዳም ]
#ጉዞ #ንግስ #መስከረም7 [ቅድስት ሀና ልደት]
#ንግስ_ጉዞ_መስከረም6/8
#መነሻ__መስከረም፮/6 ቅድስት ሐና አድረን በ7 አንግሰን አዳር አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
#መመለሻ__መስከረም፰/8 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን መመለስ።
===>>ሰሜን ሸዋ መንዝ +(መዘዞ)#አቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ዘጠገሮ | 942 |
| 8 | ===>>ሰሜን ሸዋ መንዝ +(መዘዞ)#አቡነ_እጨጌ_ዮሐንስ_ዘጠገሮ
እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ጻድቁ የጠሯችሁ መስከረም 29 በዕለት ቀናቸው ጸበላቸውን ለመባረክ፤መስቀላቸው መቋሚያቸው ከቤተ መቅደስ ሲወጣ ቀስተደመና ደመና እየተከተለው 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸውን ሄዶ ባርኮ ጸበል መጠመቅ የምንጀምርበት ዕለት ነው። ለዚህ በረከት ያብቃችሁ!
#መነሻ፦መስከረም28
#መመለሻ፦መስከረም 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን እንደተመለስን መዘዞ ሙሽራ ድንጋይ ቅድስት አርሴማ እረፍቷን አክብረን ተባርከን መመለስ።
#ለበለጠ_መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
>✓✓✓[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም] ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኝበት!ለበረከቱ ይብቃችሁ!ሐገራችንን ሰላም ፍቅር ያርጉልን ፤ርሃቡን ያጥፉልን።አሜን!!!!
፩/[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
፪/[#የቴሌግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/Johnnyaleme
፫/[#ዋትሳፕ #whatsapp ]ይቀላቀሉ
https://chat.whatsapp.com/KAGYVyj7nSEGRqZwYuXXK4?s=cl&p=a&mlu=0
፬/ [#የቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፭/[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
፮/[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG | 2 |
| 9 | እንኳን አደረሳችሁ ለወራዊ በዓላቸው እና ለጽንሰታቸው!
Share===>>>አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ የጸለዩባቸው #9ባዕት(ገዳም) አላችው።500አመት ኖረዋል እያንዳዱ ገዳም 50 ሃምሳ ሃምሳ አመት ጸልየዋል፤የድንግል ማርያምን ጡት ጠብተዋል።
1/#የመጀመሪያ ገዳማቸው "#ፍልስጤም{#ኤራ)"የሚባል ገዳም ነው።
2/"#ደብረሊባኖስ"
3/"#ሳፈጅ መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ (ቡልጋ)"
4/"#አዘሎ (አፋር)"
5/#ጠገሮ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፍ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ይባላል።
በህዳር 29 በልደታቸው ቀን በዚህ ገዳም ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከቅድስት ድንግል ማርያም፤ 99ነገደ መላዕክት፤ አብርሃም፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብ ይዞ ወርዶ አሁን በገዳሙ ያለው ጸበል ላይ ቃልኪዳን ሰቷቸዋል ወደ ሰማይ አውጥቶ ማረፊያቸውን አሳይቷቸዋል፤ በዚህ ገዳምህ ልጅ እንደ አሸዋ ይበዛልሃል አለም ይድንልሃል ብሏቸዋል።
ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ፦ በዚህ ገዳም የስጣቸው ቃልኪዳን ገዳምህን ለረገጠ .......
~ ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም
~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደ ፊትም ወደ ኋላ እምርልህልለሁ።
~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ
+አባታችን ዮሃንስም ጌታችንን እንዲህ አለው ~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።
~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።
፨ "ገድልህን መጽሐፉን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ።
~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ ቢሆንም፣በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።
በአሁንም ግዜ ተዓምር ይታያል በጠገሮ ገዳማቸው በህዳር 29ቀን በልደታቸው ቀን ከቤተ መቅደስ መስቀላቸው መቋሚያቸው ወጥቶ ጸበላቸውን ሊባርክ ሲሄድ ደመና እና ቀስተ ደመና ይወርድና እንደ ጥላ(ዣንጥላ) ይከተለዋል ጸበሉን ባርኮ ተመልሶ ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ የሚከተለው ደመና እና ቀስተ ደመና ሲበተን የሚታይበት ገዳማቸው ነው ፤ከጸበላቸው ባህር ውስጥ ደረቅ አፈር ይወጣል።
በዚህ በጠገሮ ገዳማቸው የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም
>500አመት የያዙት መስቀላቸው ፤መቋሚያቸው ይገኝል
>ገድላቸው (መጽሐፍ)ይገኝል
>አልጋቸው
>ዙፋናቸው
>ወንበራቸው
> ከሰማይ የወረደ መንበራቸው የሚገኝበት በዕለት በ1 ቀን የምንድንበት ገዳማቸው ነው።
6/"#ገሮ (ተጉለት)"
7/"#ኤጎራ ቅድስት ማርያም (መንዝ)"
8/"#ፀሐይ እና ጨረቃን በእጃቸው በመያዝ ለ50አመት እንዲሁም አለምን በመዞር እና ወደ መሬት ጥልቅ በመግባት 50አመት ጸልየዋል"።
9/"#ጎንድ ተክለሐይማኖት(ጎንደር በለሳ)"እረፍታቸው በደረሰ ግዜ ቃልኪዳን ሰቷቸዋል በጠገሮ ገዳማቸው የሰጠው ቃልኪዳን።ሐምሌ 29 ጎንድ ተክለሐይማኖት(ጎንደር በለሳ) በ500አመታቸው አረፉ።
የተረገመችም ምድር እንድትባረክ የረገሟት ቦታ ማለትም በሃሰት ተነስተውባቸው ለእርጉዝ ሴት ወርቅ ሰጥተው ከእርሱ ነው ያረገዝኩት ብለሽ መስክሪ ብለዋት፤ አባታችንን ለማቃለለ ህዝቡን ሰብስበው ሴት አስረግዘዋል ብለው በሃስት ሲመሰክሩባቸው ጻድቁም እህቴ አንች ሴት የምትይው ሁሉ ውሸት ነው ሲሏት፤ እውነት ነው ልክድ ነው ስትላቸው፤ ጻድቁም እግዚአብሔር የፍርድ ሲሉ፤ ያችም ሴት ሁለት ተሰንጥቃ ድንጋይ ሆና መሬት ዋጣት።
በሃሰትም የተነሱት ደነገጡ ፈሩ ጻድቁም ያን ሃገር እረገሙት ውርጭና ብርድ ይፈራርቅባችሁ፥ የዘራችሁት አይብቀል፥ የወላድችሁት አይደግ፥ብለው እረገሙት ።
እርግማኑም 157 አመት በሞላው ግዜ ቅዱስ ሚካኤል ለአንድ አባት ተገልጾ የተረገመችው ምድር እንድትባረክ አፅሙን አምጥታችሁ ቅበሩ አስርፉ አለ ፤ከ157አመት በኋላ አፅሙ ከጎንድ ተክለሃይማኖት መጋቢት 18 አፍልሰው በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምህረት መጋቢት 29 አፅሙን አሳረፉ ቀበሩ።የተረገመችውም ምድር ተባረከች የሚዘራውም መብቀል ጀመረ የሚወለደውም ማደግ ጀመረ ውርጩም ብርዱም ጠፋ።
ጻድቁ አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ
_ #በአሜሪካ ሜሪላድ ቤተክርስትያናቸው ተሰርቷል ጸበልም ፈልቋል።
አድራሻ_2816Gracefield Road, Silver Spring,MD
20904
_ #በአዲስ አበባ
1/ቤተል (ወይራ ሰፈር) ከቅድስት አርሴማ ጋር በድርብ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ቤተክርስቲያን ይገኛል በአባታችን የአፋር ሊቀ ጳጳስ በ/አቡነ ዮናስ/አማካኝነት ነው የተመሰረተው
2/ጣፎ ጅ7 ቅዱስ ሚካኤል ጋር በድርብ ገብተዋል።
3/አራብሳ ከቃጥላ ቅድስት ማርያም ወረድ ብሎ ከአቡነ ኪሮስ ጋር በድርብ ገብተዋል
4/ወለቴ ቅዱስ ባዕለወልድ በድርብ ገብተዋል።
_ #በአፋር
_በአዋሽ ከቅድስት አርሴማ ጋር በድርብ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ቤተክርስቲያን ይገኛል በአባታችን የአፋር ሊቀ ጳጳስ በ/አቡነ ዮናስ/አማካኝነት ነው የተመሰረተው
_ #በአርባምንጭ
_ሁለት ቤተክርስትያን ተሰርቷል በወንድማችን( ኩኒ) አማካኝነት
_ #በናዝሬት
_ከአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጋር ገብተዋል
_ #በጅማ
_ከልደታ ማርያም ጋር ገብተዋል።
_ #በጎንደር
#በደባርቅ
_ #ጎጃም
ብቸና ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ገብተዋል።
+ወራዊ በዓላቸው 29
+ልደታቸው ህዳር 29
+እረፍታቸው ሐምሌ 29
+ፍልሰታቸው መጋቢት 18
+አፅማቸው ያረፈበት መጋቢት 29
በረከታቸው በያላችሁበት ይድረሳችሁ ይደርባችሁ ጤናችሁን ይስጧችሁ ።አሜን!!!
===>>>ይህ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው ገድላቸው የሚገኝበት ገዳም በወር ሁለት ግዜ ጉዞ ያዘጋጃል።
#ገዳሙ_ጉዞ_አዘጋጅቷል! #መስከረም6/8
[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም እና ቅድስት ሐና ገዳም ]
#ጉዞ #ንግስ #መስከረም7 [ቅድስት ሀና ልደት]
#ንግስ_ጉዞ_መስከረም6/8
#መነሻ__መስከረም፮/6 ቅድስት ሐና አድረን በ7 አንግሰን አዳር አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
#መመለሻ__መስከረም፰/8 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ተጠምቀን በመስቀላቸው መቋሚያቸው ተባርከን መመለስ። | 1 |
| 10 | بدون متن... | 395 |
| 11 | ++ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ወራዊ በዓል እንኳን አደረሳችሁ!
++++ ወር በገባ 29
++++ልደታችሁ ህዳር 29
++++እረፍታችሁ ሐምሌ 29
++++ፍልሰት አጽማቸው መጋቢት 18
++++አጽማቸው ያረፈበት መጋቢት 29
ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነትን ይሰጡን ።አሜን!
===>>✓✓✓አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።
[የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
[የቴሌ ግራም] ቻናላችንን ይቀላቀሉ ፤ ፈጣን መረጃዎችን
https://t.me/JOHNNYALEME
ምስክርነቶች ጉዞ መረጃዎችን ለማግኘት [የቲክ ቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme29
[የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
[የፌስ ቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431 | 407 |
| 12 | #እንኳን_አደረሳችሁ_ወራዊ_በዓላቸው!
===>>>>ቀጣይ ጉዞ #መስከረም6/8 እና #መስከረም28/29 +++[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ]ገዳም በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኝ ገዳማቸው ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ(ጠገሮ)ገዳሙ አመቱን በሙሉ በወር 2፪ግዜ ጉዞ የሚያዘጋጅ ሲሆን በዚህ አመት የመጨረሻ #2፪ ጉዞዎች ናቸው የቀሩን በክረምቱ ምክንያት
፩/===>>> #መስከረም (6/8) እና
፪/===>>> #መስከረም (28/29)
የጻድቁ አባታችን የአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ 500አመት የያዙቱን መስቀላቸውን መቋሚያቸውን እና ገድላቸውን ተባርከን ፤መልስ አግኝተን፤ በ፩ ቀን ድነን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
4/0901002929
5/0922112222
እግዚአብሔር ፈቅዶላችሁ ጻድቁ አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ፍቅደውላችሁ ገዳማቸውን እረግጣችሁ ቃልኪዳናቸውን አግኝታችሁ ጤናችሁን ይስጧችሁ እንቆቅላሻችሁን ይፍቱላችሁ።ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነት ይስጡን ረሃቡን መከራውን ይሰውሩልን ያጥፉልን።አሜን!!!!!!!!
በጻድቁ አባታችን 500 ዓመት በያዙት መስቀላቸውና መቋሚያቸው እንዳበሳለን፤ ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ
ጻድቁ በምልጃቸው ሃገራችንን ሰላም ፍቅር አንድነትን ይስጡን።ቃልኪዳን፤ጣባቂ ያላት ሃገራችን ኢትዮጵያ ምንም የማትሆነው ቀድሞ የነበራች ከሁሉም የተለየች ሃገራችንን የቃልኪዳኑዋ አስራት ሃገር እምየ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇ አስታርቃን በሃገራችን ያለውን ርሃብ ታጥፋልን ህዝቦቿን ትጠብቅልን።አሜን!!!
#ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም።
የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388 | 363 |
| 13 | እንኳን አደረሳችሁ ወራዊ በዓላቸው!
~~+++++{አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ}፦በኢትዮጵያ በስማቸው ያላ ብቸኛ ገዳም መስቀላቸውና መቋሚያቸውና ገድላቸው የሚገኛበት፤ጥንታዊ ጻድቁ የመሰረቱት መንዝናይፋት መዘዞ { /መዘዞ/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ(ዘጸገሮ)} 9በዓት ጸልየዋል፦ያነበበብ አሜን ይበል!።
ጠገሮ ፃድቅ የአባ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ፦....... አባታችን የተወለዱት በኢየሩሳሌም አውራጃ ልዩ ስሙ ሳሬራ በሚባል የካቲት 28 ተፀንሰው በወራሀ ህዳር 28 ለ29 ሌሊት ተወለዱ (ህዳር29) ተወለዱ ፣የአባታቸው ስም ዲላሶር ሲባል የእናታቸው ስም ደግሞ እምነ ፅዩን ይባላል። ወላጆቻቸው እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደጋግ ፃድቃኖች ናቸው ፃድቁ አባታችን ገና በአምስት አመታቸው ሳሉ ወላጆቻቸው ወደ እግዚአብሔር ቤት ይዘዋቸው ሲሄዱ ፍቅሩ ወልዳ ስለ ማርያም ተመልክተው መሳቅ ጀመሩ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከምስሉ ወጥታ በምን አውቀህኝ ነው ብላ አቅፋ ሳመችሁ ከእንግዲ በኃላ የልጄ አገልጋይ ትሆናለህ ኑሮህም እንደ መላዕክት ይሆናል በአንተ ምክንያት ብዙ ሰዎች ይድናሉ በምድር ላይም 500 ትኖራለህ ብላ ባርካው ተሰወረች። ከዚያችም ቀን ጀምሮ አባ ዮሐንስ ለክርስቶስ ተላልፎ ተሰጠ 50 ዓመትም በበረሃ ሲጋደል ኖሮ ከ50 ዓመት በኃላ በደመና ተጭኖ በመላዕኩ ቅዱስ ገብርኤል መሪነት ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መጡ።
ፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለሃይማኖት ዘመን መጨረሻ የመጡ ሲሆን ምንኩስና ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ተቀብለው ለ50 ዓመት በፆምና ፀሎት በተጋደሉ ቆይተዋል። አባ ዮሐንስ ወደ ተዘጋቸላቸው ምድር በቅዱስ ገብርኤል አሳሳቢነት ወደ ጠገሮ መጡ።
ይህ ገዳማቸው የሚገኘው በሰሜን ሸዋ በመንዝናይፋት ክልል መዘዞ በሚባል ቦታ ሲደርሱ በእግር 1 ሰዓት ከተጓዙ በኃላ የሚገኝ ሲሆን አስደናቂ የፃድቁ የእጬጌ ዮሐንስ ገዳም ነው።
አባታችን ተጋድሏቸው ሳሉ ሰዎች በክፋት ተነሱባቸው ሰይጣን በእነርሱ አድሯልና እንዴት እንደሚያጠፋቸው ይማከሩ ጀመር ሊገድሏቸው ፈልገው ቅድስናቸው በሁሉ ዘንድ የታወቀ ነውና ፈሩ ለምን ከምንደራችን ከወንድ ያረገዘች ሴት ፈልገን በሐሰት እንክሰሳቸው ብለው ወርቅና ብር ለሴቷ ሰጥተው በአሰት ከእርሱ አርግዣለሁ ብላ እንድትናገር አደረጎት አባታችንን በሕዝብ ፊት በሐሰት ተከሰሱ ፃድቁም አንቺ ሴት ከእኔ ነው ያረገሽው አሏት እርሷም አዎ ከአንተ ነው ልትክድ ነው እንዴ አለችሁ አባታችንም አዝነው በአንቺና በእኔ መካከል እግዚአብሔር ይፍረድ ሲሉ ወዲያው ለሁለት ተሰንጥቃ ድንጋይ ሆና ሞተች የሃገሩ ሰዎች ፈሩ ፃድቁም ምድሯን ዕረገሟት የተዘራው ዘር አይብቀልብሽ የተተከለው አይፅደቅ ብርድና ውርጭ ይፈራረቅብሽ ብለው ረግመዋት በደመና ተጭነው ወደ ሰሜን ጎንደር እስቴ ጉንደ ተክለተሃማኖት ሄዱ።
አባ ዮሐንስ በመላው ኢትዮጰያ ዞረው ያስተማሩ ሲሆን ከቅድስናቸው የተነሳ በፀሐይ ላይ 50 ዓመት በጨረቃ ላይ 50 ዓመት በደመና ላይ 50 እንዲሁም አለም በክንፎ በመዞር በደመና ላይ 50 የኖሩ አባትም ናቸው ከሰው ተወልደው ከመላዕክት ተደምረዋልና በይፋት ጠገሮ ባለወልድ ፣በአፋር አዘሎ፣በመንዝ ፍርኩታ ኪዳነምሕረት፣በደብረ ሊባኖስ፣ በጉንደ ተክለሃይማኖት፤ሳፈጅ ዮሐንስ ብልጋ፤አለም በመዘር እና በሌሎችም ስፍራ በመዘዋወር በታላቅ ተጋድሎ በፆምና ፀሎት ቆይተዋል።
ከሰማይ መስቀል የወረደላቸው ሲሆን ዛሬም በገዳማቸው የሄደ ሰው በወረደው በእጃቸው መስቀል እየተዳበሰ ቆመው በፀለዩበት ባሕር በፀበላቸው ይጠመቃል በተጨማሪም ይዞሀት በነበረው መቋሚያ ጀርባችንን እንዳበስበታለን ማየት ማመን ነውና ከምስሉ ተመልከቱ መጥታችሁ ገደሙን ማየት ነው ።
ቆመው ከፀለዩበት ባሕር ውስጥ ደረቅ አሸዋ ይወጣል በገዳማቸው አባ ዮሐንስ 500ዓመት ከኖሩ በኃላ እረፍተ ዘመናቸው ደረሰ መዳሐኔዓለምም ከ15 ነቢያት ከ12 ሐዋሪያት ሄሮድስ ያስፈጃቸው ከአርባ አራት ሺው ሕፃናትን አብርሃም ይሳዕቅ፤ያዕቆብን ሁሉንም ነገደ መላዕክትን፤ነበያት፤ሃዋርያትን፤ ጻድቃን፤ ሰማዕታትን አስከትሎ መጣ
ለአባ ዮሐንስ ቃልኪዳን ሰጣቸው ስምህን የጠራ ገዳምህን የረገጠ፣መባ የሰጠ፣ቤተክርስትያንህን የሰራ ያሰራ የረዳ፣ገድልን የሰማ ያሰማ ያስተረጎመ፣ መታሰቢያን ያደረገ፣ እስከ10 ትውልድ እምርልሀለው ንስሀ ሳይገባ አይሞትም ልጅ መውለድ ባይችል ማህን ቢሆን እኔ ልጅ እሰጠዋለሁ የክርስትያን ማደርያ በሆነች ገነት(ደብረ ፂዮን)በብርሃን ቦታ አስቀምጠዋለሁ ብሎ ቃል ኪዳን ሰጣቸው።
ገድላቸው በጥቂቱ ነው እንዲሁም ገድልህን በቤትህ ያስቀመጠ እርኩስ መንፈስ አይነካውም፣ክፉ አጋንት አይነካውም፣ቸነፈርና ወባ አይነካውም፣መላኢከ ጽልመት አይነካውም።በገዳምህ መነኩሴ ቢቀበር በሰማይ ክንፍ አበቅልለታለሁ፣አይሁድም አረማዊም ያላመነ ያልተጠመቀ በገዳምህ መጥቶ ቢያርፍ ይቅር እልለሃለሁ እንደ መቃብሬ ጉልጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ።ነገሯቸው ከዚህ በኃላ ወደ ሰማይ አረገ አባ ዩሐንስ ሐምሌ 29 ቀን አረፉ።
በጉንደ ተክለሃይማኖትም ተቀበሩ 157ዓመት በኃላ አንድ የበቁ ባሕታዊ ወደ መንዝ ሄደው የረገሟት መሬት እንድትቀደስ የተዘራው እንዲበቅል ከስውራን አባቶች ጋር በመሆን ግማሽ አፅማቸውን ከጉንደ ተክለሃይማኖት አውጥተው አርባሐራ መዳኒዓለም አጠገብ በላይ በፍሩክታ ኪዳነምሕረት መጋቢት 18 ፍልሰተ አፅሙ አረፈ ምድሪቷም ተባረከች የዘሩትንም አበቀለች ውርጩም ብርዱም ቀነሰ ዝናብ አልዘንብ ሲል ሰብል የሚጨርስ አንበጣ ሲመጣ ታቦታቸው ወጥቶ ምዕላ ይያዛል ወድያውም መቅሰፍት ይርቃል ዝናብም ይዘንባል። ፀበላቸው ሽባ ይተረትራል ድውይ ፈዋሽ ከሰማይ የወረደላቸው መስቀልም ታምር ሰሪ ከባሕራቸው ደረቅ አሸዋ የሚወጣበት የጠገሮ ፃድቁ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ በረከት
ይደርብን አሜን!!!
በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ እንናተ ራሳችሁ
በተሸለመው ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን?
ትን.ሐጌ 1፥4
የገዳሙ አካውንት ሂሳብ ቁጥር
------------------------------------
Account name-Tegero Abune Echuge Yohannes(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)
Account no-1000199224054
SWIFT CODE-CBETETAA
Commercial Bank of Ethiopia(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
ለበለጠ መረጃ፦0911190212/0911481388
-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት ይወስዳል። ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።ዮሐ 9፥12
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ። 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42
ጉዞ አዘጋጅ፦ገዳሙ! | 290 |
| 14 | እንኳን አደረሳችሁ!
የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ልጆች!
++ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው [መጽሐፍ] 50አመት የጸለዩበት ጸበላቸው የሚገኝበት በገዳሙ የሚከብሩ በዓላት
++++ ወር በገባ 29 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ወራዊ በዓላቸው
++++#ልደታችሁ ህዳር 29
++++#እረፍታችሁ ሐምሌ 29
++++#ፍልሰታቸው መጋቢት 18
++++አፃማቸው ያረፈበት ባእለወልድ ጽንሰቱ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጽንሰታቸው አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ አፃማቸው #ያረፈበት #የተቀበረበት መጋቢት 29
++++ህዳር 12 እና ሰኔ 12 የሊቀ መዕላኩ ቅዱስ ሚካኤል በዓል
ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነትን ይሰጡን ።አሜን!
===>>✓✓✓አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል።
[#የዩቲዩብ] ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
===>>> [አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ] ብለሁ ጽፈሁ subscribe (ሰብስክራይብ)አድርጉ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
[#ቲክቶክ] አማራጫችንን ይመልከቱ
tiktok.com/@johnnyaleme4
[#የኢንስታግራም] ገጻችንን
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
[#የፌስቡክ] ፔጅ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG/
[#ቴሌግራምእናደርጋለን።
https://t.me/johnnyaleme
====>[#መበዓ #መስጫን] የባንክ ቁጥር ለጠየቃችሁን !
#የገዳሙ_በባንኩ ማስገቢያ መረጃ
የምዕራፈ-ቅዱሳን ጠገሮ አቡነ-እጨጌ ዮሐንስ ገዳም የአቢሲኒያ ባንክ አስራት የቁጠባ ሂሳብ ለምዕመናን ቀላል የሆነው ቁጥር = 272929
ስም/የምዕራፈ ቅዱሳን ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም
#ኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ
#የገዳሙ ሂ/ቁጥር(Account no)-1000199224054
ገዳሙ አመቱን በሙሉ በወር፪ ግዜ ጉዞ ያዘጋጃል።
ገዳሙ የሚያዘጋጀው ጉዞ ትራንስፓት ችግር ቢሮርም የጻድቁ ልጆች ምዕመኑም ጉዞ የማይቋርጥ መሆን እያሳውቅን ምእመኑ እንደአቅሙ እንዲስተናገድ እናደርጋለን።
#የገዳሙኮሚቴ!ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም!
#0911190212
#0911481388
#0979986969 | 227 |
| 15 | እንኳን አደረሳችሁ !
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ እረፍት በዓል ሐምሌ29!
በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኛ ገዳማቸው መስቀላቸው ፣መቋሚያቸው እና ገድላቸው መጽሐፍ የሚገኛበት ፤ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ!
የገዳሙ ሰለትእና መባ መስጫ
Account name-(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)
Account no-1000199224054/ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/
Commercial Bank of Ethiopia
Account no-141332341
Account name-ምዕራፈ ቅዱሳን ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም
አቢሲኒያ ባንክ /Abyssinia Bank/
ለኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነት እውነትን በጎነትን ይስጥልን!
በያላችሁበት አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ጤናችሁን ይስጧችሁ!
ቃልኪዳን የሰጣቸው
+ላልምረው ደጅህን አላስረግጠውም
+ገዳምህን የረገጠ 10ትውልድ እምርልሀለሁ
+ገዳምህ የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም።
+መሃን የሆነውን ልጅ እሰጠዋለሁ
ገድሉን መጽሐፍ በቤቱ ያስቀመጠ
~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ።
ገድሉን ለማግኘት የገዳሙ ኮሚቴ
#0911190212
#0911481388
#0979986969
====>>>ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ በኢትዮጵያ በስማቸው የሚጠራ ጥንታዊ ብቸኝ ገዳማቸው መስቀላቸው መቋሚያቸው እና ገድላቸው የሚገኝበት ገዳም[ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም]!
ጉዞ የሚያዘጋጀው ገዳሙ ሲሆን አመቱን በሙሉ በወር ፪2 ግዜ ጉዞ ያዘጋጃል።
በዓላቸው አመታዊ ክብረ በዓል
-------------------------------------
ወራዊ--በዓላቸው ፳፱29
ልደታቸው--ህዳር ፳፱29
እረፍታቸው--ሐምሌ ፳፱29
ፍልሰት አፅማቸው መጋቢት ፲፰18
አፅማቸው ያረፈበት መጋቢት ፳፱29
የገዳሙ መባ እና ስለት መስጫ
Account name-(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)
Account no-1000199224054/ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/
Commercial Bank of Ethiopia
Account no-141332341
Account name-ምዕራፈ ቅዱሳን ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም
አቢሲኒያ ባንክ /Abyssinia Bank/
የገዳሙ ኮሚቴ!
#0911190212
#0911481388
========[ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ]ሚዲያ!
#ምስክርነት እና #ጉዞ ለመከታተል #Share
+++#ፊስቡክ #Facebook Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስሐ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ
https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG/
+++#Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ሚዲያ+251911190212
https://t.me/Johnnyaleme
+++#Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ
https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia
+++#Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++#Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++#Tiktok ~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም ሚዲያ
tiktok.com/@johnnyaleme4 | 245 |
| 16 | እንኳን አደረሳችሁ ለወራዊ በዓላቸው!
_√√√{#ገድለ_ቅዱስ_አቡነ_እጨ_ዮሐንስ_ዘጸገሮ}።።።።።።ቃልኪዳናቸው !
በጠገሮ በዚህ ገዳማቸው የተሰጣቸው ቃልኪዳን!
~~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ]፦ቃልኪዳናቸው*/.........
~ ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም
~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደፊትም ወደኋላ እምርልህልለሁ።
~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ
+++አባታችን ዮሃንስም ጌታችንን እንዲህ አለው ~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።
~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።
~++++፨ "ገድሌን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ።
~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ
ቢሆንም፣በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።
¶¶ #ጉዞ ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ<[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ]>ገዳም #መስከረም6/8 እና #መስከረም28/29 ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ።
#በዕለት የሚዳንበት ገዳማቸው
[አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ]፦ ቃልኪዳናቸው.........
~ ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም
~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ እምርልህልለሁ።
~መሃን ቢሆንም ፤መሃት ብትሆንም ማህጸኗን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ
#መነሻ_መስከረም28
#መመለሻ_መስከረም29
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ 500ዓመት የያዙት መስቀልና መቋሚያ ተባርከን ተጠምቀን ተባርከን መመለስ።
ትኬቱን ቀድማችሁ ቁረጡ በጉዞው ዕለት ትኬት አይኖርም
ትኬቱን በባንክ መቁረጥ ወይም በአካል ቦሌ መድሐኒዓለም ደውላችሁ በመቁረጥ/ትኬቱን ታገኞላችሁ።/
+0911190212
+0911481388
+0979986969
+0922112222
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
#Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[#ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ በቤት መኪና በማንኝውም መሄድ ይቻላል።ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ
እጨ ዮሐንስ ያስኪዳል።በረከታቸው ይደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!ሀገራችን ኢትዮጵያዊ ሰላም ፍቅር አንድነቱን ይስጡን።አሜን
/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም/ ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ የገዳሙ ትክክለኛውን ሶሻል ሚዲያ
===>>>/ቲክቶክ #Tiktok/
===>>>/ቴሌግራም #Telegram/
===>>>/ፊስቡክ #Facebook_page/
===>>>/ዩቱይብ #Youtube/
፩/#ቲክቶክ
tiktok.com/@johnnyaleme4
፪/#ቴሌግራም
https://t.me/Johnnyaleme
፫/#ፊስቡክ https://www.facebook.com/share/17vEe2K5SG/
፬/#ዩቱይብ https://www.youtube.com/@yohanesZtsegerogedammedia | 266 |
| 17 | بدون متن... | 279 |
| 18 | =Endet nek jhon enaten ena lejen betam amobegne techenke neber betleye enaten betam ferche neber tegnta enkwan ataderm neber betam yamatal gn tsadkun lemenkuachew bemgstu kiber lestadku dehena huna tegnta aderech lejem dehena nat tsadkun amsgnulegne cherso demo endimerat betselot asbugne
=እጨጌ ዮሀንስ ያስጨነቀኝን ነገር ፈጥነው ደርሰው አሳክተውልኛልና አመስግኑልኝ ክብር ምስጋና ለ ፃድቁ ይሁን አመስግኑልኝ
=ሰላም ምስክረነት ለመስጠት ነው፤ ትላንት ልጄ ምላሱን እያሳየ አፌ ውስጥ አመመኝ አለኝ ምግብ አለበላም ያመኛል ብሎ ምግብ ሳይበላ ተኛ በተደጋጋሚ እንጥሉ ስለሚወርድ በጣም ጨነቀኝ እና አብነ እጨጌ ዮሀንስ እባኮት እመሰክራለሁ ልጄን ማሩልኝ ብየ ትንሽ ትኩሳት ነበረው ጠዋት ተነስቶ ሻይ በዳቦ በላልኝ ጨርስው ይማረው በየደቂቃው ስማቸውን ሰለምጠራ የረሳሁት ካለ ይቅር ይበሉኝ
=Selam jone mesekerenet lemesetete new Balebaten Ejun Amote labate labun cheg negerkuchew Ahune teshelotal Abaten Abun chegen ena Abun tekelehaymanoten Elele beach Amesegenuleg
=ሰላም Joni እባክህ መስክርልኝ ከዚህ ጋር ለ ሰባተኛ ጊዜ ስመሰክር ነው በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ለአቡነ እጨጌ ዮሀንስ ዘጠገሮ ; የተሳልኩት ስለት እንዲህ ነበር የምስራውን ስራዬን አስቀጥላቹልኝ ቋሚ አርጋቹልኝ ደንበኛ አስፍታቹ ቋሚ አርጋቹልኝ ስራዬን ከባረካቹልኝ ሰርቼ ምለወጥበት ምቀየርበት አስራት ብኩራቴን እያውጣው መባ እያስገባው የተቸገሩትን እየረዳው ምቀጥልበት አርጉልኝ በበረከት ባርኩኝ እና በፌስ ቡክ ፔጅ ላይ መሰክራለው አደራ ፀሎቴን ስሙ ስለቴን ተቀበሉ!!!ብዬ ለመንኳቸው ስለት ተሳልኩኝ በተጨማሪም የተወዳደርኩት ስራ ነበር ካሳለፋቹኝ መሰክራለው አስራት በኩራት አወጣለው ብዬ ነበር እሱም ተሳክቶልኛል ቋሚ አርገው እንድቀጥል ፈቃዳቸው ይሑን እመቤቴ ስውሯ ማርያም ሁሉን አሳክታልኛለች ክብር አለምን ለፈጠሩ አጋዕዝተ አለም ስላሴዎች ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ለቅዱስ ሚካኤል ለቅዱስ ገብርኤል ለቅዱስ ሩፉኤል ለቅዱስ ራጉኤል ለቅዱስ ኡራኤል ለቅዱሶ ጊዮርጊስ ለአቡነ ተከለሐይማኖት ለአቡነ እጨጌ ዮሀንስ ዘጠገሮ ለሰማዕቱ ቅዱስ ማር ሚናስ ለመጥምቀ ቅዱስ ዮሀንስ ይሁን እልልል እልልል እልልል ብላቹህ አመስግኑልኝ እልልልልልልልል
=Miskirnet liset nw zare bas ticket Falkirk sew listen menhariya hedikugn moltwal ticket yelem alugn letsadiku bekomkubet tematsenikugn alasferugnm wodiyawunu betrf ewosdishalew ale hedchi betnshum betilkum baten nw maschegirew kibrun hulu ywused yedigil lij medhanalem
=Silami yoni wndma
Abta abuni ecga yhnshi ydrgulngi limimiskiri nber ena abtata btami wdja nciwe sidstimi sikfngimi enatimi abtimi gadngami amkariyami ncwe tnshi sira kizkizi bilobngi btami cnkongi ybti kirayi drsobngi nber abtani alkisha ngrqacwe
Esacwemi alsfrungimi hlunimi bgzawe argulngi ellli blachu amsginulngi lna ydrsu linanitimi ydrsulchu yrsahuti kali abtat ykiri yiblungi 🙏🙏🙏 | 328 |
| 19 | بدون متن... | 410 |
| 20 | ጆኒ እንዴት ነህ ከዚህ በፊት ፅፌ ነበር
አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነው
የመጀመሪያው ምንም በማላዉቀዉ ነገር በተወሳሰበ ሁኔታ ወደ እስር ቤት መጥተው ወሰዱኝ በዚያ ጊዜ በጣም ተደናግጨ ነበር ከዛ አንድ ጓደኛየ የአባታችንን የአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገድላቸዉን ቦርሳየ ዉስጥ ከተተችዉና እሳቸዉ ይረዱሻል አለችኝ እኔም በዛ ጭንቅ መሀል ለመንኳቸዉ ሰሙኝና ነገሮች ተለዋዉጠዉ ወዲያዉ ወደ ቤቴ ተመለስኩ እግዚአብሔር ይመስገን
ሁለተኛዉ ደግሞ አንድ የማውቀዉ ሰዉ ለስራ በሄደበት በመሳሪያ ተመቶ ወደ አዲስ አበባ መጣ እና ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ገብቶ እግሩ ይቆረጣል ተባለ በዚያ ጊዜ አቡነ እጨጌ ዮሀንስን ተማፀናቸዉ ወደ ሰርጀሪዉ ይዘዉት ሲገቡ ገድላቸዉን ሰጠሁት እና ለመናቸዉ ወዲያው መልሰዉ ይዘውት ወጡ እና እንደገና መረመሩት ደህና ነዉ እንዲሁ መዳን ይችላል ተባለ ታሪክ ተቀየረ እና በሰላም ወጣ የአቡነ እጨጌ አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን ጭንቀታችንን የሰሙንን አባታችንን አቡነ እጨጌ ዮሐንስን አመስግኑልኝ።
አሁንም የጠየኳቸው ነገር አለ እንደሚሰሙኝ ተስፍ አደርጋለሁ እናንተም ይሄን የምታነቡ ሁሉ ፀልዩልኝ አመሰግናለሁ | 623 |
