en
Feedback
ከእስልምና ወደ ክርስትና 🌺✍

ከእስልምና ወደ ክርስትና 🌺✍

Open in Telegram
5 864
Subscribers
+1024 hours
+507 days
+10630 days
Posts Archive
እስልምና ማለት በአንድ መጽሐፍ ላይ ብቻ የተንጠለጠለ ከሰማይ ወረደ ከሚለው ከቁርኣን በስተቀር የአምላክ ቃል ነው የሚለው ሌላ መጽሐፍ የሌለው እምነት ነው እኔ ደግሞ ይህ ፈጽሞ ውሸት እንደሆነና ቁር
እስልምና ማለት በአንድ መጽሐፍ ላይ ብቻ የተንጠለጠለ ከሰማይ ወረደ ከሚለው ከቁርኣን በስተቀር የአምላክ ቃል ነው የሚለው ሌላ መጽሐፍ የሌለው እምነት ነው እኔ ደግሞ ይህ ፈጽሞ ውሸት እንደሆነና ቁርኣን ከሰማይ የወረደ ሳይሆን ከእሱ በፊት 2000 አመታት ቀድሞ ከነበሩት መጻሕፍት አንዳንዴ እየተቀነሰ አንዳንዴ እየተጨመረ ከታዋቂ መጻሕፍት ከዚያም ከዚህም ተለቃቅሞ የተጻፈ የስርቆት መጽሐፍ መሆኑን የሚያሳይ ተጨባጭ ማስረጃ ያለው #የሙሐመድ_ኩረጃ በሚል ርእስ መጽሐፍ ጽፌ ነበር ግን አብዛኛው ሰው ሊረዳው አልተቻለውም ቁርኣን ከሰማይ እንዳልወረደና እያንዳንዱ አንቀጽ ከዬት እንደተሰረቀ ማሳየት ከተቻለ እስልምና አበቃለት ማለት ነው ምክንያቱም ሙስሊሞች የሚያምኑት ቁርኣን የሙሐመድ ሆነ የጅብሪል ሀሳብ እንኳ ያልተጨመረበት ከዘመናት በፊት በሰማይ ሰሌዳ ተፅፎ ይኖር የነበረ ፍጡር እንኳ ያልሆነ ብሎ ነው የሚያምኑት ስለዚህ እስልምናን ለማጥፋት ከዚህ መጽሐፍ ውጭ ሌላ አማራጭ የለም Ustaze Yusuf Elyas

አህመዲን ጀበል ማዘናጋት ወይም ማታለል የሚለውን ሴራ እየጎነጎነ ነው እንጂማ ሙሐመድ እኔ የተላክሁት ላ ኢላሃ ኢለላህ ከአላህ በቀር አምላክ የለም እስኪሉ ድረስ እንድዋጋ ታዝዣለሁ ጠዋት ወይም ማታ
+1
አህመዲን ጀበል ማዘናጋት ወይም ማታለል የሚለውን ሴራ እየጎነጎነ ነው እንጂማ ሙሐመድ እኔ የተላክሁት ላ ኢላሃ ኢለላህ ከአላህ በቀር አምላክ የለም እስኪሉ ድረስ እንድዋጋ ታዝዣለሁ ጠዋት ወይም ማታ አንድ ጊዜ ለአላህ መዋጋት ዓለምን ሁሉ ከማግኘት የበለጠ ዋጋ አለው በቁርኣኑም አላህ የሚወደው የሚገድሉ የሚጋደሉትን ነው ከመግደል የሚያፈገፍጉት ሰዎች ጅሃነም እሳት ይገባሉ የሚገድሉ የሚጋደሉ ሰዎች ጀነት ይገባሉ እንዳለ ያውቃል ሱራ 5 ፡32 የእስልምና መምሪያ ሳይሆን ከአይሁድ ታልሙድ Mishnah Sanhedrin 4:5 and Sanhedrin 37a: the Talmud teaches: “Whoever destroys a single life is considered as if he destroyed an entire world; and whoever saves a single life is considered as if he saved an entire world.” አንድን ነፍስ የሚያጠፋ፣ መላውን ዓለም እንዳጠፋ ይቆጠራል፤ አንድን ነፍስ የሚያድን ደግሞ፣ መላውን ዓለም እንዳዳነ ይቆጠራል።" ከሚለው ተሰርቀው የተፃፈ ነው አንቀጹ እራሱም ቢሆን ለእስራኤል ልጆች ጻፍንላቸው ይላል እንጂ ለሙስሊሞች የተሰጠ መምሪያ ነው አይልም የእስልምና መምሪያውና መቆሚያው የሰዎችን እጅና እግር በማፈራረቅ ቁረጧቸው ወይም ስቀሏቸው የሚለው ሱራ 5 : 33 ነው Ustaze Yusuf Elyas

ሙስሊሞች ቁርኣን ፍጡር ያልሆነ ከዘመናት በፊት በሰማይ ሰሌዳ ተፅፎ ይኖር የነበረ የማንም ቃል ያልገባበት የሙሐመድ ሀሳብ እንኳ ያልተጨመረበት ሁሉም መጻሕፍት ተሰርዘው እሱ ብቻውን የቀረ በጅብሪል አ
ሙስሊሞች ቁርኣን ፍጡር ያልሆነ ከዘመናት በፊት በሰማይ ሰሌዳ ተፅፎ ይኖር የነበረ የማንም ቃል ያልገባበት የሙሐመድ ሀሳብ እንኳ ያልተጨመረበት ሁሉም መጻሕፍት ተሰርዘው እሱ ብቻውን የቀረ በጅብሪል አማካኝነት ከሰማይ ወደ ሙሐመድ የወረደ መመሪያ ይሆን ዘንድ ለመላው የሰው ልጆች የተሰጠ ብቸኛ የራሱ የፈጣሪ ቃል ነው ብሎ ያምኑታል #የሙሐመድ_ኩረጃ_የሚለው መጽሐፋችን ደግሞ እያንዳንዱ የቁርኣን አንቀጽ 2000 አመታት ከሚቀድመው መጽሐፍ ቅዱስ እና ከኦርቶዶክስ አዋልድ መጻሕፍት ከአይሁድ አፈታሪኮች ከግሪክ ፈላፎች ከዞራስታይን ጣዖት አምላኪዎች ተለቃቅመው የተጻፈ የሐሰት መጽሐፍ መሆኑን በተጨባጭ ማስረጃ ያሳያል ግን መጽሐፉን እናሳትም እገዙኝ ብል ግማሹ ሌባ ግማሹ ለማኝ እያለ ተሳደበኝ እኔ ግን አሁንም ቢሆን እጠብቃችኋለሁ መጽሐፉን እናሳትም @highlight Ustaze Yusuf Elyas

አላህ ወንድ ነው ወይስ ሴት❓ አላህ እንዲህ አለ አላህ ኸለቀ አላህ ቀደረ አላህ ፎቀል አርሽ ስትሉ ወንድ መሆኑን ነው ሚያሳየው በቁርኣኑም ብፈልግ ኑሮ ከመላእክት #ሚስት አግብቼ እወልድ ነበር ይላል
አላህ ወንድ ነው ወይስ ሴት❓ አላህ እንዲህ አለ አላህ ኸለቀ አላህ ቀደረ አላህ ፎቀል አርሽ ስትሉ ወንድ መሆኑን ነው ሚያሳየው በቁርኣኑም ብፈልግ ኑሮ ከመላእክት #ሚስት አግብቼ እወልድ ነበር ይላል ይህም ወንድ ልጅ መሆኑን ነው ሚያሳየው ግን እናንተ እንደ ምትሉት አላህ ወንድም ሴትም አይደለም አላህ ፆታ የለውም የሚል ምንም አይነት መፅሐፍ የለም ታዲያ ወንድ ልጅ ሚያመልከው ማነው ❓

እባካችሁን እኛ ከእናንተ የምንፈልገው ትምህርታችሁን እንጂ ቢድዮችሁን አይደለም ቢድዮችሁን አታጋሩ አለችኝ አንዷ 💔 ሌላኛዋ ደግሞ በውስጥ መስመር መጥታ የሱፍ ሁላችንም ጋ ሰይጣን አለና እባክህ ፎቶህን አታጋራ አለችኝ ❤ ከአመታት በፊት እስልምናን ለመጋፈጥ ስነሳ በቢድዮ ነበር የጀመርኩኝ ይህንንም በቢድዮ ላድርግ ወይስ በድምፅ ብቻ የሚለውን ብዙ ጊዜ አስቤበት በድምፅ ብቻ ከሆነ ተደራሽነት አይኖረውም በቢድዮ ሲሆን ግን የሚያውቀኝም እየተቀባበለ የማያውቀኝም ለማወቅ እየጣረ ሙስሊሞችም አንገቴን በሜጫ ለማለት ሲሉ እየተቀባበሉ ይህ ጥያቄ ለብዙዎች ተደራሽ ይሆናል በዚህም ምክንያት ለብዙ ሙስሊም ወንድሞች እና እህቶች የመዳን ምክንያት እሆናለሁ ብዬ አስቤ ነበር የሰው ስልክ ተውሼ በቢድዮ ያሰራጨሁት ግን ዬትኛው ቴሌግራም ላይ እንዳሰራጨሁት ጠፋብኝ #ጥያቄው አላህ ሰማያት እና ምድርን የፈጠረው በስንት ቀን ነው በ4 ቀን ነው ወይስ በ6 ቀን ነው ወይስ በ8 ቀን ነው ወይስ በ9 ቀን ነው መጀመሪያ የተፈጠረችውስ ዬትኛዋ ናት ቀድማ የተፈጠረችው ሰማይ ወይስ ምድር የሚል ነበረ ለማሕበራዊ ሚድያ አዲስ ስለነበርኩ ባለማወቄ የሰራሁት whatsapp ላይ ስለነበር የ22 ደቂቃውን ቢድዮ ቆርጦ የሰቀለው የ3 ደቂቃ ብቻ ነበር አሁን ሳስበው ከልጅነቴ ጋር ተደምሮ ምንኛ ሞኝ ነበርኩ እላለሁ ያኔ ወደ አገር ቤት መጥቼ ልጅ የምወልድና እንደገና ቤተሰብ የምመሰርት ሕይወት የምትቀጥል አልመሰለኝም ነበር በዚያው በሰው አገር የምቀር ነበር የመሰለኝ 😭 በቃ ለእውነት መስክሬ አሁን ብሞትስ ምን ችግር አለው እል ነበር በእርጋታ ረጀም ጊዜ ተጉዘው ቀስ በቀስ ሐቅን መስክሮ መጽደቅ እንደሚቻልም አላውቅም ነበር ያኔ እንደጀመርኩ በቢድዮ ቀጥዬ ብሆን ኑሮ አሁን ምን ይውጠኝ ነበር ዬትስ እንደፈለግሁ ተንቀሳቅሼ እሰራ ነበረ 😭 Ustaze Yusuf Elyas

ሙስሊሞች ቁርኣን ከሰማይ ካልወረደ ምን ትሆናላችሁ ❓ ዝምብላችሁ በእስልምናችሁ ትቀጥላላችሁ ወይስ እስልምናችሁን ለቃችሁ ትወጣላችሁ ❓ ኣይ ቁርኣን ከሰማይ ባይወርድም እስልምናን ለቀን ዬትም አንወጣም
ሙስሊሞች ቁርኣን ከሰማይ ካልወረደ ምን ትሆናላችሁ ❓ ዝምብላችሁ በእስልምናችሁ ትቀጥላላችሁ ወይስ እስልምናችሁን ለቃችሁ ትወጣላችሁ ❓ ኣይ ቁርኣን ከሰማይ ባይወርድም እስልምናን ለቀን ዬትም አንወጣም ምትሉ ከሆነም ምክንያታችሁን አስቀምጡልኝ ቁርኣን ከሰማይ አልወረደም ማለት ዝምብሎ ሰው የፃፈው የሰው ድርሰት ነው ማለት ነው። Ustaze Yusuf Elyas

የኡስታዙ እውቀት ግን በቃ ተዳፍነው ቀረ ማለት ነው ❓ ኡስታዙ እኮ ግዕዝን ለሚጠሉ ሼሆች #ግዕዝ_ቁርኣን_ውስጥ የሚል ቁርኣኑን ምዕራፍና ቁጥር እየጣቃሱ ግዕዙን ጎድን ለጎድን እያስቀመጡ አንድ መጽሐ
+1
የኡስታዙ እውቀት ግን በቃ ተዳፍነው ቀረ ማለት ነው ❓ ኡስታዙ እኮ ግዕዝን ለሚጠሉ ሼሆች #ግዕዝ_ቁርኣን_ውስጥ የሚል ቁርኣኑን ምዕራፍና ቁጥር እየጣቃሱ ግዕዙን ጎድን ለጎድን እያስቀመጡ አንድ መጽሐፍ ጽፈው ነበር ቁርኣን ሰዎችምም ጋኔኖችም ተመሳሳዩን ሊያመጡት የማይችሉት ከላይ ከሰማይ የወረደ ነው ለሚሉትም 2000 ሺህ አመታት ከሚቀድመው መጽሐፍ ቅዱስና ከሌሎች ቅድሳት መጻሕፍት ተቀድቶ የተወሰደ የስርቆት መጽሐፍ መሆኑን የቁርኣን ምዕራፍ እና አንቀጾችን የሰረቃቸውን መጻሕፍት አንቀጾችን ጎድን ለጎድን እያስቀመጠ #የመሐመድ_ኩረጃ የሚል መጽሐፍ ጽፈው ነበር ዘመኑ አስቸጋሪ ነውና ዋሽቶ ሊያጭበረብረን ነው እንዳትሉኝ ከ16 በላይ ቢድዮዎች ከሰባት በላይ ኦዲዮች እና ፖስቶችን ለቀዋል ግን ሁሉም ችላ ብለውታል እግዚአብሔር እኮ ለአንድ ሰው ሁሉንም ነገር አሟልተው ላይሰጥ ይችላል ለአንዱ ገንዘብ ለአንዱ እውቀት ለአንዱ ደግሞ ጤና ሊሰጥ ይችላል ሀገራት እንኳ ያለ አጋር ብቻቸውን ማደግ አይችሉም ለዚህም ነው ሀገረ አሜሪካ የተለያዩ አገራትን ማዕቀብ ጥላ ከላይ ወደ ታች እንዲያዘቀዝቁ ምታደርጋቸው ታዲያ እግዚአብሔር የሰጣችሁ መጽሐፉ እንዲታተም አታግዙኝም? Ustaze Yusuf Elyas @highlight

የኡስታዙ እውቀት በቃ ተዳፍነው ቀረ ❓ ኡስታዙ እኮ ግዕዝን ለሚጠሉ ሼሆች #ግዕዝ_ቁርኣን_ውስጥ የሚል የቁርኣኑን ምዕራፍና ቁጥር እየጣቃሱ ግዕዙን ጎድን ለጎድን እያስቀመጡ አንድ መጽሐፍ ጽፈው ነበር
+1
የኡስታዙ እውቀት በቃ ተዳፍነው ቀረ ❓ ኡስታዙ እኮ ግዕዝን ለሚጠሉ ሼሆች #ግዕዝ_ቁርኣን_ውስጥ የሚል የቁርኣኑን ምዕራፍና ቁጥር እየጣቃሱ ግዕዙን ጎድን ለጎድን እያስቀመጡ አንድ መጽሐፍ ጽፈው ነበር ቁርኣን ሰዎችምም ጋኔኖችም ተመሳሳዩን ሊያመጡት የማይችሉት ከላይ ከሰማይ የወረደ ነው ለሚሉትም 2000 ሺህ አመታት ቀድሞው ከተጻፈው መጽሐፍ ቅዱስና ከሌሎች ቅድሳት መጻሕፍት ተቀድቶ የተወሰደ የስርቆት መጽሐፍ መሆኑን የቁርኣን ምዕራፍ እና አንቀጾችን የሰረቃቸውን መጻሕፍት አንቀጾችን ጎድን ለጎድን እያስቀመጠ #የመሐመድ_ኩረጃ የሚል መጽሐፍ ጽፈው ነበር ዘመኑ አስቸጋሪ ነውና ዋሽቶ ሊያጭበረብረን ነው እንዳትሉኝ ከ16 በላይ ቢድዮዎች ከሰባት በላይ ኦዲዮች እና ፖስቶችን ለቀዋል ግን ሁሉም ችላ ብለውታል እግዚአብሔር እኮ ለአንድ ሰው ሁሉንም ነገር አሟልተው ላይሰጥ ይችላል ለአንዱ ገንዘብ ለአንዱ እውቀት ለአንዱ ደግሞ ጤና ሊሰጥ ይችላል ሀገራት እንኳ ያለ አጋር ብቻቸውን ማደግ አይችሉም ለዚህም ነው ሀገረ አሜሪካ የተለያዩ አገራትን ማዕቀብ ጥላ ከላይ ወደ ታች እንዲያዘቀዝቁ ምታደርጋቸው ታዲያ እግዚአብሔር የሰጣችሁ መጽሐፉ እንዲታተም አታግዙኝም? Ustaze Yusuf Elyas @highlight

ቁርኣን ለሙስሊሞች የሰጣቸው ትእቢት እንዲህ ነው ከተማቸው በሚሳዬል ፈራርሰው ፍርሽራሹም በግኒደር ተጠርጎ አሁንም እየተዋጋን ነው ይላሉ 🤔
ቁርኣን ለሙስሊሞች የሰጣቸው ትእቢት እንዲህ ነው ከተማቸው በሚሳዬል ፈራርሰው ፍርሽራሹም በግኒደር ተጠርጎ አሁንም እየተዋጋን ነው ይላሉ 🤔

ኩሱዬ እስልምና ሙሉ ነው ወይስ አይደለም ? እስልምና ሙሉ ነው አላህ ሱብሃና ወተዓላ ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል
ኩሱዬ እስልምና ሙሉ ነው ወይስ አይደለም ? እስልምና ሙሉ ነው አላህ ሱብሃና ወተዓላ ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا ۚ የማእድ ምዕራፍ المائدة 5:3 ብሏል እሺ ኡስታዝ ኩሱዬ ታዲያ ልጠይቅህ ❓ እሺ ጠይቀኝ አላህ የአደምን ብልት የቀረጸው የሐዋን #እንትን የሰነጠቀው በምኑ ነው? #እሱ_አልተገለፀም አላህ ጭንቅላትስ አለው ወይስ የለውም? #እሱም_አልተገለፀም አንገትስ አለው ወይስ የለውም? #እሱም_አልተገለፀም መቀመጫስ አለው የለውም? #እሱ_አልተገለፀም ታዲያ #ጭንቅላት_የሌለውን አምላክ እያመለክህ ነው እንዴ እስልምና ሙሉ ነው ምትለው 🤣 Ustaze Yusuf Elyas

ሙሐመድ ያስተማረው ማንን ነው ❓ ተውራት التَّوْرَاةَ ኦሪት ብሉይ ኪዳን ዘቡር زَبُورًا መዝሙረ ዳዊት ኢንጂል الْإِنجِيلَ ወንጌል አዲስ ኪዳን ከሰማይ የወረዱ የፈጣሪ የእግዚአብሔር ቃል ናቸው በእነሱ የማያምን የገሃነም ቅጣት ይጠብዋል ብሎ በቁርኣኑ ጽፏል ነብያትንም ከመጽሐፍ ቅዱስ ቀድተው ወስደው አዳምን آدَمُአደም ሔኖክን إِدْرِيسَ ኢድሪስ አብርሃምን إِبْرَاهِيمَ ኢብራሂም ዮናስን یُونُسَዩኑስ ዮሴፍን يُوسُفُ ዩሱፍ ኖኅን نُوحٍ ኑሕ እስማኤልን إِسْمَاعِيلَ ኢስማኢል ይስሐቅን إِسْحَاق ኢስሓቕ ያዕቆብን يَعْقُوبَ ያዕቑብ ሙሴን مُوسَىٰ ሙሳ ኢዮብን أَيُّوبَአዩብ አሮንን هَارُونَ ሃሩን ሰሎሞንን سُلَيْمَانَ ۚ ሱለይማን ዳዊትን دَاوُودَ ዳውድ ኢያሱን شُعَيْبٌ ሹአይብ ኤልሳዕን الْيَسَعَ አልየስዕ ዘካርያስን زَكَرِيَّا ዘከሪያ ዮሐንስን يَحْيَىٰየሕያ ኤልያስን إِلْيَاسَኢልያስ ሕዝቅኤልን ذَا الْكِفْلِ ዙልኪፍሊ ሎጥን لُوطُሉጥ ኢየሱስ ክርስቶስን عِيسَىٰ الْمَسِيحُ ዒሳ አልመሲሕ صَالِحٌ ሷሊህ هُودٌ ሁድ በአይሁዶች ኤበር ይባላል ከማቱሰላ ከያሬድ ዘር የሚመዘዝ ነው። እውነተኛ ነብያቶች ናቸው ብለው 24ቱን ነብያት ከነ ስማቸውና ከነ ታሪካቸው ከመፅሐፍ ቅዱስ ቀድተው ወስደው 25ኛ ራሱን ሙሐመድ مُحَمَّدٌ ነብይ አድርገው ፅፏል ሌሎች የቅዱሳንና ታዋቂ የመጽሐፍ ቅዱስ ሰዎችንም ስም ከመፅሐፍ ቅዱስ ቀድተው ወስደው ቁርኣኑ ላይ መንፈስ ቅዱስን ሩሑል ቑዱስ رُوحُ الْقُدُسِ ማርያምን مَرْيَمُ መርየም ሐዋርያትን الْحَوَارِيُّونَ ሐዋሪዩን ጎልያድን جَالُوتَ ጃሉት ሳዖልን طَالُوتَ ጣሉት ታቦትን تَّابُوتُ ታቡት ጥምቀትን صِبْغَةً ሲብቓ ሲተረጎም መነከር በዓልን بَعْلًا በዕል ገብርኤልን جِبْرِيلَ ጂብሪል ሚካኤልን مِيكَالَሚካል ቆሬን قَارُونَ ቓሩን ፈርኦንን فِرْعَوْنَፊርኣውን ሐማን هَامَانَ ሐማን ምድያምን مَدْيَنَመድየን ሲና ተራራን سَيْنَاءَ ሰይናኣ ዕዝራን عُزَيْرٌ ዑዘይር እስራኤልን إِسْرَائِيلَኢስራኢል ቁርባንን قُرْبَانًا ቑርባን ብለው ፅፏቸዋል እንዲሁም ከመፅሐፍ ቅዱስ ቀድተው ወስደው በሐዲሶች በተፍሲሮችና በሲራዎችም የቅዱሳን ሐዋርያትና ነብያት ስሞቻቸውን ከነታሪካቸው ሳሙኤልን شمويل ሻሙዊል ስምዖን ጴጥሮስን شمعونሸምኡን ቅዱስ ዮሐንስን يوحناዮሐና ቅዱስ ጳውሎስን بولصቦለስ ሔዋንን حواء ሐዋ አቤልን هابيل ሀቢል ቃየልን قابيلቓቢል እንበረምን عِمْرَانَ ዒምራን ሐናን حَنَّة ሐና ሣራን سَارَةَ ሣራ ዳንኤል دانيال ዳንያል አጋር هاجر ሀጀር ብሎ ፅፏቸዋል በቁርኣን ጻድቃን ሰማዕታት ቀሳውስት መነኮሳት ገዳማት ቤተክርስቲያኖች ሊቃውንትም ተፅፏል ሙሐመድ በመጽሐፍ ቅዱስ ተፅፎ ካገኛቸው ነብያትና ሐዋርያት ቅዱሳንንና ታሪኮች ውጭ ለእሱ የሚነግረው ስሌለ ሌላ ታሪክ መጻፍ አልቻለም እውነታው ይህ ሆነው ሳለ ሼሆቻቸው ግን የእኛውን ቁርኣን ካልተቀበሉ እኛም የእነሱን አንቀበልም በማለት ተበርዟል የሚል ውሸት ፈብርከው ሕዝባቸውን በድቅድቅ ጨለማ ሲያጓጉዙት ይኖራሉ Ustaze Yusuf Elyas

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ يَنْزِلُ رَبُّنَا تَبَارَكَ وَتَعَالَى كُلَّ لَيْلَةٍ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا حِينَ يَبْقَى ثُلُثُ اللَّيْلِ الآخِرُ : Sahih Muslim : Book 4, Hadith 1656፦) በዚህ የሐዲስ አባባል መሠረት ወሀቢዮች አላህ ከሌሊቱ አንድ ሦስተኛ ሲቀር ሁሌም ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል ብለው ያምናሉ። መውረዱንስ ይውረድ ሙስሊሞች መቼም የማይመልሱት የሚከተሉትን ጥያቄ እኛም እንሰነዝራለን :-በምኑ ነው የሚወርድ? :-ሲወርድ አርሹን (ዙፋኑን) ይለቃል ወይስ አይለቅም? :-ዐርሽን ሳይለቅ የሚወርድ ከሆነ ተለጣጭ ነው ማለት ነው? :-ከወረደ በኃላስ ይመለሳል ወይስ አይመለስም? :-የተለያዩ ሐገራት ሰአት አቆጣጠር ይለያያልና በቀን ስንት ጊዜ ነው የሚወርደው? :-መውረድስ የጀመረው መቼ ነው? :-መውረድስ ለምን አስፈለገው? ጸሎት ለመስማት የምትሉ ከሆነ ዐርሽ ላይ ሆኖ መስማት ስለማይችል ነውን? የሚወርደውስ በእግር ነው ወይስ በረድኤት? 1.6 የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፍ ማስረጃዎች ከዚህ በላይ ከተጠቀሱት ማስረጃዎች ባሻገር የተለያዩ ዓለም አቀፍ ምሁራን በተለያየ ጊዜና ቦታ ባጠኑት ጥናት የእስልምናው አላህ ከአምልኮ ጣዖት የተወረሰ መሆኑን እና እስልምናም በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ከአምልኮ ጣዖት የተወለደ፣ ከአምልኮ ጣዖት ባህልና ልማድ ያልተላቀቀ ጣዖታዊ ተሐዲሶ መሆኑን በማረጋገጥ የሚከተለውን ብለዋል። ቅድመ እስልምና በነበረው ታሪክ ላይ ተነስቶ ሰፋ ያለ ጥናት እና ምርምር ያደረገው ፋራህ የተባለ ተመራማሪ ጥናታዊ ጽሑፉን ባቀረበበት መጽሐፉ ላይ አላህ የሚለው ስም ለእስላሞች ከክርስቲያኖችና ከአይሁድ የተላለፈላቸው የወረሱት ነው የሚለውን የእስላሞችን አስተሳሰብ ለመቀበል ምንም ዓይነት ምክንያት የለም በማለት ጥናቱን አጠቃሏል። (Islam: Belief And Observations, New York: Barron’s, 1987,p.28፦) ሌላኛው ደግሞ ስለ እስልምና የብዙ ዘመን ጥልቅ ምርምር እና ጥናት ያደረገው ዶ/ር ሞንት ጎሜሪ የተባለ ተመራማሪም ጥናታዊ ጽሁፉን እንዲህ በማለት አጠቃሏል። “እየተረዳሁት የመጣሁት ነገር ቢኖር የሙሐመድን ተግባር እና የእስልምናን ምንጭ በበቂ ሁኔታ ለመረዳት በመካ እንደ ከፍተኛ አምላክ ይመለክ የነበረ አላህ የሚባል ጣዖታዊ አምላክ የነበረ የመሆኑ ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት እና ዋጋ ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን ነው። ይህ የጣዖት አምልኮ ዓይነት ነው ሆኖም ግን በተለምዶ ከሚታወቀው የጣዖት አልምኮ የተለየ በመሆኑ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብሏል።”(Muhammed Mecca, P.Vii, Belief In A High God In Pre Islamic Mecca Journal Of Scientific Semitic Studies vol. 16,1971, p35-41፦) ዳግመኛም የቀደሙ የክርስቲያን እና የእስላም ክርክሮችን በጥልቀት ያጠናው ዶ/ር ኒውማን የተባለ ሰውም እስልምና ከጣዖት አምልኮ የተቀዳ የተለየ እና በጥላቻ የታመቀ እምነት ነው ሲል ጥናቱን ደምድሟል። (Three Early Christian And Muslim Debate Ed. By N.M Newman Hatfield pa, IBRI, 1994, p.719፦) አሁንም ድረስ የቁርዓን ትርጉሙ በአገልግሎት ላይ የሚገኘው የመካከለኛው ምስራቅ ጥናታዊ ሊቅ የነበረው አ.ም. ዌሪም “ከእስልምና በፊት ባለው ዘመን የአላህ አምልኮ እና የበዓል አምልኮ ፀሐይን ጨረቃን እና ከዋከብትን የሚመለከቱ በሰማይ ካሉ ስነ ፍጥረታት ጋር የተያያዙ አምልኮዎች ነበሩ ብሏል” (A Comprehensive Commentary On The Quran Osnabruck: Otto Zeller Verleg, 1973, P 36፦). በተጨማሪም ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት የጥናት ውጤቶች ባሻገር በዐረቢያ ምድር የተገኙ የተለያዩ የከርሰ ምድር ውጤቶችም የሚያሳዩት አላህ የሚባለው የእስላሞች አምላክ ከእስልምና በፊት የጣዖት አምላኪዎች ተማላጅ አምላክ የነበር መሆኑን ነው። ለምሳሌ የጨርቃ ምስል ወዳለበት ቅርጽ እንደሚማልድ ሆኖ ሁለት እጆቹ የተዘረጉ የጥቁር ድንጋይ ሐውልት በፍልስጤም ምድር ተገኝቷል። ይህም ሐውልት በቁርዓን ሳይቀር እንደተገለጸው አላህ የሚባለው የእስልምና አምላክ ከእስልምና በፊት በጥንት ጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ በሌሎች ጣዖታት ይማለዳል ተብሎ የሚታመን ጣዖታዊ አምላክ እንደንበር በግልጽ ያመለክታል። እንግዲህ የእስልምና እምነት ከጣዖታውያን በተወረሰ ጣዖታዊ አምላክና ሥርዓት የሚመራ ሲሆን ነገር ግን ሙሐመድ በኃይል ታግዞ ባደረገው ጣዖታዊ ተሐዲሶ ምክንያት በተለምዶ ከሚታወቀው የጣዖት አምልኮ ባህል እና ልማድ በተወሰነ መልኩ ስለሚለይ የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ የሆነውን አንዱን ቅዱስ እግዚአብሔርን የሚሰብክ ይመስላል። እንዲህ በጥናት መልኩ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ሲመለከቱትና ሲመረምሩት ግን ከጥንት ጣዖታውያን ዐረቦች የአምልኮ ጣዖት ባህልና ታሪክ ያልተላቀቀ የካዕባ ጣዖት አገልጋይ ሆኖ ይገኛል።

- ሙስሊሞች እስልምና የተፈጥሮ ሃይማኖት ነው ከማለታቸው በተጨማሪ የራሱ የአላህም ሃይማኖት ነው ይላሉ። ይህም አመለካከታቸው በቁርዓን እንዲህ ሲል ተጽፎ ይገኛል። فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًا ۚ فِطْرَتَ اللَّهِ الَّتِي فَطَرَ النَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን (ሃይማኖት ያዟት)፡፡ የአላህን ፍጥረት መለወጥ የለም፡፡ ይህ ቀጥተኛ ሃይማኖት ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ مُنِيبِينَ إِلَيْهِ وَاتَّقُوهُ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَلَا تَكُونُوا مِنَ الْمُشْرِكِينَ (ሱረቱል አል-ሩም፡30÷30-31) "በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ፤ በውድም በግድም ለርሱ የታዘዙ ወደርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ (ከሓዲዎች) ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን?" (ሱረቱል አል-ዒምራን፡3÷83) "እናንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ እርሱም ይረዳችኋል እግሮቻችሁንም ያደላድላል" (ሱረቱል ሙሐመድ፡47÷7) ይላል። በመሆኑም ፈጣሪ ሃይማኖት አለው የሚለው የሙስሊሞች አስተሳሰብ ለክርስቲያኖች እንግዳ ነው፡፡ እንደ ክርስትና አስተምህሮ ሃይማኖት ተብሎ የሚታመነው የቅዱስ እግዚአብሔር መኖርና ለቅዱሳን መለእክትም ሆነ ለነቢያት በረድኤት የገለጠው መገለጥ ሲሆን በኋለኛው ዘመን ደግሞ አዳምን እና ልጆቹን ለማዳን ሲል ሰው ሆኖ በሥጋ ማርያም የተገለጠው መገለጥ ነው። ስለዚህ ሃይማኖት ተብሎ የሚታመነው ለሰው ልጆች የመዳን መንገድ ሆኖ በክርስቶስ በኩል የተገለጠው መገለጥ እንጂ ቁርዓን እና ተከታዮቹ እንደሚሉት ሌላ ፈጣሪም የሚከተለው ከፈጣሪ ውጭ የሆነ ፍጥረት ነገር አይደለም፡፡ ለዚህም የሚከተሉት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶች ያስረዳሉ "እንደዚህም የኃጢአታቸው ሥርዬት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ" (ሉቃስ፡1÷77) "እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት" (፦ዮሐ፡17÷3፦) "ወዳጆች ሆይ፥ ስለምንካፈለው ስለ መዳናችን ልጽፍላችሁ እጅግ ተግቼ ሳለሁ፥ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ" (ይሁዳ፡1÷3) ይህ የመዳን ዕውቀት የተባለው ከሉቃስ ወንጌል የተጠቀሰው የሃይማኖት ትምህርት ነው፡፡ ትምህርቱን የተማረና በሙሉ ልቡ የተቀበለ ሰው ሃይማኖትን ገንዘብ ያደረገ አማኝ ይሆናል፡፡ ለሁሉ ግን አገናዛቢና ብቁ አዕምሮ አስፈላጊ ነው፡፡ በዚህ መንገድ ሰውን ማዳንና ለክብር ማብቃት የፈጣሪ ፈቃድ በመሆኑ ራሱን በረድኤትም ሆነ በኩነት ለሰው ልጆች ሃይማኖት ብሎ ገልጧል፡፡ ሃይማኖት ብሎ የሰጠውና የገለጠውም ራሱን እንጂ ሌላ አካል አይደለም። ነገር ግን ፈጣሪ የሚያድን እንጂ መዳን የሚያስፈልገው ስላልሆነ፣ መንገዱም ስለማትመረመር ሃይማኖት አለው ማለት አይቻልም፡፡ የሰው ልጆችን ሕይወት፣ ባሕርይና ፍፃሜ ተመልክቶ ሃይማኖት የተሠኘን ያማረ ፍኖት ያዘጋጀ ፈጣሪ በዚሁ ክበብ ውስጥ ይወሰናል ማለት የፈጣሪን ባሕርይ ያለመረዳት ጉዳይ ነው፡፡ በተለይ ደግሞ በእስልምና ዓለም ፈጣሪም ሃይማኖትን እንደሚከተል ተደርጎ መጻፉና መታመኑ በሙስሊሞች ዘንድ የተዛባ ግንዛቤ ለመኖሩ አመላካች ነው። 1.5.6 እውነተኛው አምላክ ስሙ ሲጠራ አጋንት ይርቃሉ። ከሙሐመድ ጀምሮ ሙስሊሞች ቁርአን ሲቀሩ እና የአላህን ስም ሲጠሩ አጋንት ከያሉበት እጥፍ ሆነው ይመጣሉ። ሱራ 72_19وَأَنَّهُۥ لَمَّا قَامَ عَبْدُ ٱللَّهِ يَدْعُوهُ كَادُوا۟ يَكُونُونَ عَلَيْهِ لِبَدًۭا " እነሆም የአላህ ባሪያ (ሙሐመድ አላህን) የሚጠራው ኾኖ በተነሳ ጊዜ (ጋኔኖች) በእርሱ ላይ ድርብርቦች ሊኾኑ ቀረቡ!"ይላል። እውነተኛው የክርስቲያኖች አምላክ ስም ሲጠራ ግን አጋንት ድል ተነሥተው ይበተናሉ። ይህንንም እንደሚከተለው በተጠቀሱት ምዕራፍና ቁጥር መመልከት ይቻላል። ኢየሱስ የሚለው ስም ያጠፍቸዋል ሉቃስ1፥34 ማቴ 8፡28-33 በጌርጌሴኖን አገር መቃብር ውስጥ ከኖሩ አጋንንት ካደሩባቸው ከ2 ግፈኛ ሰዎች አጋንንቱን አወጣና ወደ እሪያ መንጋ እንዲገቡ ፈቀደ። በማርቆስ 5 እና ሉቃስ 8 መሠረት የአንዱ ጋኔን ስም ሌጌዎን («ጭፍራ» ወይም «ሠራዊት» በሮማይስጥ) ይባል ነበር። ማቴዎስ 9፡32 - ኢየሱስ ጋኔን ካደረበት ዲዳ ሰው ጋኔኑን አወጣና ዲዳው ተናገረ፤ የፈሪሳውያን አይሁድ ወገን ግን «በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል አሉ»። ማቴዎስ 10፡8፣ የማርቆስ ወንጌል 3፡15፣ 16፡17፤ የሉቃስ ወንጌል 9፡1 - ኢየሱስ 12 ሐዋርያቱን አጋንንት እንዲያውጡ አዘዛቸው። ማቴዎስ 11፡18፣ የሉቃስ 7፡33 - ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ መጥምቁ ሲያስተምር አንዳንድ ሰዎች ጋኔን እንደ ነበረበት ይሉ እንደ ነበር ይገልጻል። ማቴዎስ 12፡22 - ኢየሱስ ጋኔን ካደረበት ዕውር ዲዳ ጋኔኑን አወጣና ሰውዬው ተፈወሰ። ሕዝቡ ተገርሞ ኢየሱስ የዳዊት ልጅ (መሢሕ) እንደ ነበር ገመተ። የፈሪሳውያን ወገን ግን ይህ በብዔል ዜቡል በአጋንንት አለቃ ነው አሉ። ማቴዎስ 15፡22-28 - አንዲት ከነዓናዊ ሴት ኢየሱስን «የዳዊት ልጅ ሆይ» ስትለው ጋኔን ከሴት ልጅዋ እንዲያውጣ ለመነችው። የማርቆስ ወንጌል 7፡25-30 - ከነዓናዊት ሴት «ግሪክ፣ ትውልድዋም ሲሮፊኒቃዊት» ይባላል። ማርቆስ 16፡9፣ ሉቃስ 8፡2 - ኢየሱስ ከመግደላዊት ማርያም 7 አጋንንት እንዳወጣ ተጽፏል። ሉቃ 4፡33 ኢየሱስ በምኲራብ ሲያስተምር፣ አንድ ርኲስ ጋኔን መንፈስ ያደረበት ሰው ጮኸበት። ኢየሱስ ጋኔኑ ከዚህ ሰው እንዲወጣ አዘዘና ጋኔኑ ሰውዬውን በመካከላቸው ጥሎት ከእርሱ ወጣ።ሉቃ 4፥41 ሉቃ 9፡37-42 አንድ ሰው ኢየሱስ ጋኔን ከወንድ ልጁ እንዲያወጣ ለመነው። ይህ ጋኔን ልጁን ሲይዘው ይጮህና አረፋም እያስደፈቀው ያንፈራግጠው ነበር። ሉቃስ 11፡14-26፤ ማርቆስ 3፡22-30፣ - ኢየሱስ ጋኔን ከዲዳ ሰው አወጣና አንዳንድ በብኤል ዜቡል ነው ሲሉ ገሰጻቸው፤ እርስ በርስዋ የምትለያይ መንግሥት ትጠፋለች ሲላቸው። ከዚያ ርኩስ መንፈስ ከሰው በወጣ ጊዜ ዕረፍት እየፈለገ ውኃ በሌለበት ቦታ ማለፉን ያስተምራል። ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1ቆሮ10፡20-22 - ቅዱስ ጳውሎስ የአረመኔ መሥዋዕት በእውኑ ለአጋንንት ስለ ሆነ ክርስቲያኖች ከእርሱ እንዲርቁ ያዝዛል። 1.5.7 እውነተኛው አምላክ በመለኮቱ አይመላለስም። አቡ ሁረይራ(ረ.አ) እንዳስተላከፉት የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ፦ ጌታችን አላህ የላቀውና የተባረከው በየቀኑ ማታ ማታ ከሌሊቱ በሦስተኛው ክፍል ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል።

ሌላኛው ደግሞ የእስልምናው ዓለም አላህ ከጣዖታውያን የተወረሰ ጣዖታዊ አምላክ መሆኑን የሚያረጋግጡልን እንዲሁ በቁርዓን ውስጥ የሚገኙ የመሓላ ዓይነቶች ናቸው። ይኸውም አላህ በተለያዩ ፍጡራን ማለትም በፀሐይና በጨረቃ፣ በከዋክብት፣ በመሬቱና በሰማዩ፣ በሌሊቱና በቀኑ፣ በኃጥኡና በጻድቁ፣ በመላእክቱ፣ በእንስሳቱና በአራዊቱ፣ ወዘተ እንደማለ በተለያዩ ሱራዎች “በትንሳኤ ቀን እምላለሁ፤ ራሷን ወቃሽ በሆነች ነፍስም እምላለሁ። በሰማይ በሌሊት መጭውም እምላለሁ። በዚህ አገር በመካም እምላለሁ፤ በወላጅም በወለዷቸውም ሰዎች፡ በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ። በፀሐይና በብርሃኗ በጨረቃውም እምላለሁ። በበለስና በዘይት ወይራ እምላለሁ፤ በሲኒን ተራራም በዚህ በጸጥተኛው አገርም እምላለሁ። እያለከለኩ ሩዋጮች በሆኑት ፈረሶችም እምላለሁ።” ሲል ተጽፎ ይገኛል። ሱራ 53:1፣ ሱራ75:1-2፣ ሱራ 84:17 ሱራ 86:1፣ ሱራ 90:1-3፣ ሱራ 91:1-2፣ ሱራ 95:1-3፣ ሱራ 100:1፦ በመሆኑም እነዚህ መሓላዎች የሚያስረዱት አላህም መሐላውም ከጣዖታውያን የተወረሱ የጣዖታውያን ገንዘብ እንደሆኑ ነው። ምክንያቱ ደግሞ እውነተኛው የእስራኤል አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ እስከ ዛሬ የሚምለው በራሱ ነው እንጂ በፍጡር አይደለም። ዘፍ 22:16፣ መዝ 88:35፣ ኤር 22:5 ሆኖም አንዳድ ሙስሊሞች ለዚህ ቁርዓናዊ ማስረጃ መልስ ያገኘንለት መስሏቸው እኛ ነን እንጂ በፍጡር እንዳንምል የተከለከልነው ፈጣሪ በፈለገው ፍጡር መማል ይችላል ሲሉ ይደመጣሉ። ነገር ግን ይህ አባባላቸው ከእውነት ያፈነገጠ ከንቱ መልስ ነው። ምክንያቱም ፀሐይና ጨረቃን፣ ከዋክብትን አታምልኩ። ለፀሐይና ለጨረቃ፣ ለከዋክብት በሰማይ በምድር ለሚገኙ ለልዩ ልዩ ፍጥረታት ሁሉ አትስገዱ እንዲሁም በነርሱ አትማሉ ሲል ለሰው ልጆች በቅዱሳኑ በኩልም ሆነ በራሱ የተናገረ አምላክ ማቴ 5:33፣ ያዕ 5:12 ራሱ ግን በነዚህ ፍጡራን በፈጣሪ ላይ መዘበት ነው። ስለሆነም እውነተኛው የእስራኤል አምላክ የሚምል በበታቹ በፍጡራን ሳይሆን በራሱ ነው። በፍጡራን የማይምልበትም ምክንያት በፍጡር መማል ለባሕርይው የማይስማማው ከመሆኑ የተነሣ ሲሆን በራሱ የሚምለው ደግሞ የሚምልበት ከርሱ የሚበልጥ ሌላ አካል ስለሌለ ነው። ዕብ 6:13 ስለዚህ አላህም መሓላውም ከጣዖታውያን ልማድና ባህል እንደተወረሰ ግልፅ ሆኖ በዚህ ይታወቃል። 1.5.2 እውነተኛው አምላክ መንፈስ ነው። አላህ መንፈስ ሳይሆን ግዙፍ ባት አለው። ወይም እንደ ክርስቶስ በሥጋ አልተገለጠ? ስለዚህ ግዙፍነቱን ከዬት አመጣው? እውነተኛው የእስራኤል አምላክ የማይጨበጥና የማይዳሰስ ረቂቅ መንፈስ ነው። አላህ ግን የሚጨበጥና የሚዳሰስ እንዲሁም ባቱ የሚታይ መንፈስ እንደሆነ ተገልጿል። ሱራ 68 አያ 42 ባት የሚገለጥበትን ከሃዲዎች ወደ መስገድም የሚጠሩበትንና የማይችሉበትን ቀን አስታውስ አቢ ሠዒድ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፤ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው፦ “ጌታችን እግሩን / ባቱን ይገልጣል፤ ሁሉም ምእመናንና ምእመናት ይሰግዱለታል"፤ ይላል። (፦ሳሂህ አል ቡሃሪ መፅሐፍ 65 ሐዲስ 4919፦) ‎ عَنْ أَبِي سَعِيدٍ ـ رضى الله عنه ‎ـ قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ‏ “‏ يَكْشِفُ رَبُّنَا عَنْ سَاقِهِ فَيَسْجُدُ لَهُ كُلُّ مُؤْمِنٍ وَمُؤْمِنَةٍ، 1.5.3 እውነተኛው አምላክ በምልዓት ከፍጡራን በላይ ነው! ጅብሪል ስድስት መቶ ክንፎች አሉት። አንድ ክንፉ ብቻ ሲዘረጋ ዓለምን ይሸፍናል (፦ሳሂህ ቡኻሪ ፦ 4-55-543፦) (አንድ ስሪት እንዲህ ይላል። በጣም ሩቅ በሆነው የሎተ ዛፍ ላይ ነቢዩ ጅብሪልን (በመልአክ መልክ) አዩት-ስድስት መቶ ክንፎች ነበሩት። እያንዳንዱ ክንፍ መላውን የምድር ጠፈር ይሸፍናል። ። ከክንፎቹ ጌጦች በሁሉም አቅጣጫዎች ተዘረጉ ፣ እንደ ብርቅ ዕንቁዎች እና እንደ አንድ ዓይነት ሰንፔር ናቸው። አላህ ብቻ ያውቃል! የአል-ሻም ፣ የአላህ ራዕይ ፣ አል-ሰይድ ሙሐመድ ኢብኑ አላዊ አል ማሊኪ ፣ ትርጉም እና ማስታወሻዎች በዶክተር ጂብሪል ፉአድ ሃዳድ [አስ-ሱና ፋውንዴሽን አሜሪካ 1999] ፣ ገጽ 85) (One version says:) At the Lote-tree of the Farthest Limit the Prophet saw Gibril (in his angelic form): He had six hundred wings. Every single wing could cover the entire firmament. From his wings embellishments were strewn in all directions, such as rare pearls and sapphires of a kind Allah alone knows… (Islamic Doctrines and Beliefs: Volume 1: The Prophets in Barzakh, The Hadith of Isra’ and Mir’aj, The Immense Merits of Al-Sham, The Vision of Allah, Al-Sayyid Muhammad Ibn ‘Alawi al-Maliki, translation and notes by Dr. Gibril Fouad Haddad [As-Sunna Foundation of America (፦1999], p. 85፦) አላህ ግን በሠላሳ ሜትር ቁመት የተወሰነ ነው። አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከፍ ያለው አላህ አደምን በቅርጹ በመልኩ ፈጠረ፥ ቁመቱ ስድሳ ክንድ ነበር أَبُو هُرَيْرَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏.‏ فَذَكَرَ أَحَادِيثَ مِنْهَا وَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ خَلَقَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ آدَمَ عَلَى صُورَتِهِ طُولُهُ سِتُّونَ ذِرَاعًا Sahih Muslim Book 40, Hadith 6809፦) 1.5.4 እውነተኛው አምላክ የተራቆተ አይደለም። ኢብኑ ዐባስ ( ረዲየላህ ዐነሁ ) እንደ ተረከው የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) በመድረክ ላይ ስብከት ሲያስተላልፉ “እግሮቹን እርቃናቸውን እና ያልተገረዘውን አላህን ታገኙታላችሁ” ሲሉ ሰምቻለሁ ፡፡ (፦-Sahih al-Bukhari 6525፦-) حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا سُفْيَانُ، عَنْ عَمْرٍو، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَخْطُبُ عَلَى الْمِنْبَرِ يَقُولُ ‏ "‏ إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً ‏" 1.5.5 እውነተኛው አምላክ ራሱ ሃይማኖት ነው እንጂ ሃይማኖተኛ አይደለም።

ሌላኛው ደግሞ ጣዖታውያን ዐረቦች አላህን በጥንት ዘመን ከእስልምና በፊት በእርሱ ላይ አድረው ሰዎችን ከሚያናግሩ አጋንንት ጋር በማዛመድ ያመልኩት እና ያውቁት እንደነበር በሱረቱ 37፥157-158 ባለው የቁርዓን ክፍል “እውነተኞች እንደኾናችሁ መጽሐፋችሁን አምጡ በላቸው። በአላህ እና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡ አጋንንትም እነርሱ ይህን ባዮች በእሳት የሚጣዱ መኾናቸውን በእርግጥ አውቀዋል።” በማለት የተገለጽ ሲሆን በተጨማሪም ከዚህ ትርክት ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሌላ የቁርዓን ትርክት በሱረቱ 6፡100 ላይ “አላህም አጋንንትን የፈጠራቸው ሲሆን በመታዘዝ ተጋሪዎች አደረጉ” ሲል ተጽፎ ይገኛል። ስለሆነም ይህም የቁርዓን አንቀጽ የሚያስረዳን ነገር ቢኖር አላህ ከእስልምና በፊት በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ ከሚያድሩበት አጋንንት ጋር ሲመለክ የኖረ ጣዖታዊ አምላክ የነበር መሆኑን ሲሆን ሙሐመድም አላህን የወረሰው ከነዚሁ ጣዖታውያን ቤተሰቦቹ እንደሆነ ለሁሉም ግልፅ ነው። 1.4.6 ጣዖታውያን ዐረቦች አላህ በሚለው ስም ይሠዉ እንደነበር እንደገናም ጣዖታውያን ዐረቦች ከእስልምና በፊት የአላህን ስም በመጥራትና ባለ መጥራት የተለያዩ እንስሳትን አርደው ይመገቡ እንደነበር እንዲሁ ሙሐመድ ጣዖታዊ ተሐዲሶ ለማድረግ ሲል በተናገረው የቁርዓን አንቀጽ በሱረቱ 6፡138 ላይ እንዲህ በማለት ተጽፎ ይገኛል። “በሀሳባቸውም ይህች እርም የኾነች ለማዳ እንስሳና አዝመራ ናት፤ የምንሻው ሰው እንጂ ሌላ አይበላትም፤ ይህች ጀርቦቿ እርም የተደረገች ለማዳ እንስሳም ናት፤ አትጫንም፤ ይህችም በእርሷ ላይ ያላህን ስም ስትታረድ የማይጠሩባትም እንስሳ ናት፤ አሉ። በእርሱ ላይ ለመቅጠፍ ነገሩን ወደ አላህ አስጠጉ፤ ይቀጥፉት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣቸዋል” ስለሆነም ይህም የቁርዓን ትርክት የሚያረጋግጥልን ጉዳይ ቢኖር የእስልምናው ዓለም አላህ በማለት የሚከተለውና የሚያመልከው አምላክ ከአምልኮ ጣዖት ባህልና ታሪክ ያልፀዳ ከጥንት ጀምሮ በጣዖታውያን ዐረቦች ያምልኮ ሥርዓት ውስጥ ሲመለክ የመጣ ጣዖታዊ አምላክ መሆኑን ነው። ስለዚህ አንዳንድ የሙስሊም መምህራን እንደሚሉት አላህ የሚለው ስምና አምላክ ከአምልኮ ጣዖት ባህልና ወግ የፀዳ አዲስ ቢሆን ኖሮ ሙሐመድ ጣዖታዊ ተሐዲሶ ለማድረግ ሲል ይህንን ከላይ የተጠቀሰውን የቁርዓን አንቀጽ ባልጻፈ ነበር። ጣዖታውያኑም እነሱ ከለመዱት ልማድና ሥርዓት ውጭ ሙሐመድ ስለ አላህ ሲጽፍ እና ሲናገር ጣ ''በአላህ ላይ ዋሸ ፤ ቀጠፈ'' በማለት ሙሐመድን ባልከሰሱት ነበር፡፡ ሱረቱ 42:24 ስለዚህ እነዚህ ሁሉ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የቁርዓን ጥቅሶች የሚያስረዱት የእስልምናው ዓለም አላህ ከጥንት ጀምሮ ሲያመልኩት የቆዩት ጣዖታውያን ዐረቦች ብቻ የነበሩ መሆኑን ሲሆን ሙሐመድም ይህንን ጣዖታዊ ስምና አምላክ የወረሰው ከጣዖታውያን መሆኑን ነው። 1.4.7 አላህ የሚለውን ስም ከእስልምና በፊት ጣዖታውያን ይጠሩበት ነበር በሌላ በኩል ደግሞ ከእነዚህ ከላይ ከተጠቀሱት ማስረጃዎች ባሻገር አላህ የሚለውን ስም እና አምላክ ከጥንት ጀምሮ ሲጠቀሙበት የኖሩት አይሁድ ወይም ክርስቲያኖች ሳይሆኑ ጣዖታውያን ዐረቦች እንደነበሩ የሚያረጋግጥልን የሙሐመድ አባት የመጠሪያ ስም ነው። ይኸውም አንዳንድ ጣዖታውያን ዐረቦች ከእስልምና በፊት ጣዖትን የሚያመልኩ ሆነው ሳለ አላህ የሚለውን ስም የመጠሪያ ስሞቻቸው ዘርፍ በማድረግ ይጠሩበት ነበር። ለምሳሌ የሙሐመድ የአባቱ ስም “አብደላ” (የአላህ አገልጋይ) ማለት ሲሆን ለሙሐመድ አሳዳጊው የነበረው የአጎቱ ስም ደግሞ የአላህ ሴት ልጆች ከሚባሉት መካከል በአንደኛዋ “አል-ዑዛ” በምትባለው ጣዖት ስም የተሰየመ ነበር። ሙሉ ስሙ “አብደ አል-ዑዛ” (የዐል-ዑዛ አገልጋይ) ማለት ሲሆን በኋላ ላይ ነው በቅፅል ስሙ “አቡላሀብ” እየተባለ መጠራት የጀመረው። ስለዚህ እነዚህ ስሞች የሚያስረዱት አላህን ሲጠቀሙበትና ሲያመልኩት የኖሩት ጣዖታውያን ዐረቦች መሆናቸውን ሲሆን አላህም በሙሐመድ በኩል ከአምልኮ ጣዖት የተወረሰ ጣዖታዊ አምላክ መሆኑን ነው። ምን አልባትም እነዚህ የሙሐመድ ቤተሰቦች ጣዖትን አያመልኩም ነበር። እንዳይባል እንኳ ቤተሰቦቹ ይቅርና ራሱ ሙሐመድም ጣዖትን ያመልክ እንደነበር በሱረቱ 109: 1-5 ባለው የቁርዓን ክፍል እንዲህ ሲል ተናግሯል። “በላቸው እላንተ ከኃዲዎች ሆይ! ያንን የምትገዙትን ጣዖት አሁን አልገዛም። እናንተም እኔ የምገዛውን አምላክ አሁን ተገዢዎች አይደላችሁም። እኔም ያንን የተገዛሁትን ወደ ፊት ተገዢ አይደለሁም”። ነገር ግን ሙሐመድ በዚህ የቁርዓን አንቀጽ ላይ የዋሸውም ውሸት አለ። ይኸውም ሙሐመድ ከአምልኮ ጣዖት ተመለስኩ ካለ በኋላ የሚያመልከውና የሚሰብከው ያንኑ ከጥንት ጀምሮ በጣዖታውያን ዘንድ የሚታወቀውንና አብሮ ሲያመልከው የነበረውን አላህን እንጂ ሌላ ርሱም ሆነ ጎሣዎቹ የማያቁት አዲስ አምላክ የሰበከ አልነበረም። ሱራ 10:31፣ ሱራ 43: 9፣ ሱራ 43፥ 87፦) ስለዚህ ሙሐመድ ቀድሞ ''ያንን የተገዛሁትን ወደ ፊት ተገዢ አይደለሁም'' ሲል የተናገረው ቃል ከእውነት የራቀ ውሸት ነው። ምክንያቱም ሙሐመድ አንዳንድ ጣዖታዊ ልማዶችን በማሻሻል እና በማጥፋት ጣዖታዊ ተሐዲሶ አደረገ እንጂ ከአምልኮ ጣዖት ባህልና ሥርዓት የፀዳ ሥር ነቀል የሃይማኖት ለውጥ ያደረገ አይደለም። ሆኖም አንዳንድ ዐቃቤ ኢስላም እንደሆኑ የሚያስቡ ሙስሊም ልሂቃን ለዚህ ጣዖታዊ እምነታቸው መልስ ያገኘን መስሏቸው አንዳንድ የቁርዓንን የሐሰት ትርክት በመያዝ በብሉይ ኪዳን ዘመን እውነተኛው የእስራኤል አምላክ በአብርሃምና በሌሎች ነቢያት በኩል ለአረቦች አላህ ተብሎ እንደተሰበከ እና ከዚህም የተነሳ ሙሐመድና ቤተ ሰቦቹ ይህንን ስም እንደለመዱት አድርገው በድፍረት ይናገራሉ። ነገር ግን ይህ አባባላቸው ፈጽሞ ከእውነት የራቀ የሐሰት ትምህርት ነው። ከክርስቶስ ልደት በፊት በብሉይ ኪዳን ዘመን ነቢያት ከቤተ እስራኤል ውጭ ዓለምን ዙረው እንዲያስተምሩ የተላኩ አልነበሩም። ይህም ሊታወቅ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም የምሥራቹን ወንጌል ስበኩ ብሎ ሐዋርያትን ወደ ዓለም እስኪልክ ድረስ አሕዛብን ለማስተማር ወደ ዓለም የተላከ ነቢይም ሆነ ሐዋርያ አንድም አልነበረም። ይህንም በተመለከተ ነቢዩ ዳዊት እንዲህ ሲል ይናገራል። " ቃሉን ለያዕቆብ፥ ሥርዓቱን እና ፍርዱን ለእስራኤል ተናገረ። ለሌሎች አሕዛብ ግን እንዲህ አላደረገም። ፍርዱንም አልገለጠላቸውም።" መዝ 147:8-9፣ ቅዱስ ጳውሎስና በርናባስም ስለዚህ ጉዳይ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል። "ርሱ ባለፉት ትውልዶች አሕዛብን ኹሉ በገዛ ፈቃዳቸው ጎዳና ይኼዱ ዘንድ ተዋቸው።" የሐ.ሥራ 14:16 የክህነትንም ሥራ የሚሠሩ ሌዋውያን ካህናትም ከቤተ እስራኤል ከሌዊ ነገድ ውጭ አይሾሙም ነበር። ዘጸ 28፥1 ዕብ 7፥1፦) በመሆኑም ከዚህ በላይ ለማሳያ ያህል የተጠቀሱት የቁርዓን አንቀጾችም ሆኑ ሌሎች ማስረጃዎች በግልጽ የሚያሳዩት የእስልምናው ዓለም አላህ በካዕባ ውስጥ ይመለኩ ከነበሩ ከ360ዎቹ ጣዖታት መካከል አንዱ እንደ ነበር ሲሆን ሙሐመድ ደግሞ ሐሰተኛ ጣዖታዊ ነቢይ መሆኑን ነው። 1.5 ከእስራኤል አምላክ ማንነት ጋር የሚጣረሱ የአላህ ማንነቶች 1.5.1 እውነተኛው አምላክ በፍጡር አይምልም!!

ከእስልምና በፊት የነበሩ ጣዖታውያን አረቦች ግን ሙሐመድ በኃይል ሰይፍ አንስቶ ጣዖታዊ ተሐዲሶ እስኪያደርግ ድረስ አላህ በማለት የሚጠሩትን ጣዖታዊ አምላካቸውን ከአማልእክቶቻቸው ሁሉ የበላይ እንደሆነ አድርገው በማሰብ ተወለደ ወለደ በማለት በወንድ እና በሴት የተሰየሙ ብዙ አማልክትን የሚያመልኩ ነበሩ። ሙሐመድም ይህንን አመለካከት ለማስቀረት ሲል እርሱ አላህ አንድ ነው አልወለደም አልተወለደም በማለት ለማስተማር ተገዷል። ሱራ 112፥1-6 ስለዚህ የሙሐመድ አላህ በጣዖታውያን ዘንድ ልጆችን ወለደ እየተባለ ሲመለክ የኖረና ከጣዖታውያን ዐረቦች የተወረሰ ጣዖታዊ አምላክ እንጂ ቁርዓንም ሆነ ሙስሊሞች እንደሚሉት ከመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰደ የነቢያት አምላክ አይደለም። 1.4.2 አላህ ከእስልምና በፊት በጣዖታት ይማለድ እንደነበር በተጨማሪም ጣዖታውያን ዐረቦች አላህን ከእስልምና በፊት የአማልክቶቻቸው ሁሉ የበላይ አድርገው ወለዳቸው በሚሏቸውና በሌሎች ጣዖታቶቻቸውም ጭምር ይማልዱት እንደነበር እንዲሁ ሙሐመድ ጣዖታዊ ተሐዲሶ ለማድረግ ሲል በተናገረው በሱረቱ 39፤3-4 ባለው የቁርዓን ክፍል እንዲህ ሲል ተጽፎ ይገኛል። “ንቁ! ፍጹም ጥሩ የኾነው ሃይማኖት የአላህ ብቻ ነው። እነዚያም ከእርሱ ሌላ ጣዖታትን ረዳቶች አድርገው የያዙት ወደ አላህ ማቃረብን እንዲያቃርቡን እንጂ ለሌላ አንገዛቸውም ይላሉ።” “አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ ከሚፈጥረው ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር” ይላል። በተለይም ቁረይሾች በመባል የሚጠሩት የሙሐመድ ጎሳዎች ከሌሎቹ አማልክቶቻቸው ይልቅ እነዚህን የአላህ ሴት ልጆች የሚባሉ ሦስት ጣዖታትን አማላጆች አላህን ደግሞ ተማላጅ አድርገው በተለየ ሁኔታ ያመልኩ እንደነበር በሱረቱ 39፥43-44 ባለው የቁርዓን ክፍል “ይልቁንም ቁረይሾች ከአላህ ሌላ አማላጆችን ያዙ! ምልጃ መላውም የአላህ ብቻ ነው በላቸው” ሲል ተገልጿል። ስለሆነም እነዚህም ከዚህ በላይ የተገለጹት የቁርዓን ክፍሎች የሚያስረዱት አላህ የሚባለው እስላማዊ አምላክ ቅድመ እስልምና በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ የበላይ ተደርጎ የሚመለክና የሚማለድ ጣዖታዊ አምላክ የነበር መሆኑን ሲሆን እስልምና ደግሞ ከአምልኮ ጣዖት የተወለደ ጣዖታዊ ተሐዲሶ መሆኑን ነው። ስለዚህ አላህ ቅድመ እስልምና በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ የማይታወቅና የማይመለክ አዲስ አምላክ ቢሆን ኖሮ ሙሐመድ ይህን የቁርዓን ቃል ጣዖታዊ ተሐዲሶ ለማድረግ ሲል ባልተናገረ ነበር። 1.4.3 አላህ ከእስልምና በፊት ግመል ይሠዋለት እንደነበር ዳግመኛም ቅድመ እስልምና ጣዖታውያን ዐረቦች አላህን ከሌሎች ጣዖታት ጋር ከከብት እና ከግመል እንዲሁም ከአዝሪት በመሠዋትና ደም በማፍሰስ ያመልኩት እንደነበር በሱረቱ 6፥136 ላይ እንዲህ ሲል ተጽፎ ይገኛል። “ለአላህም ከፈጠረው ከአዝመራ እና ከግመል ከከብት ከፍየልም ድርሻን አደረጉ። በሐሳባቸውም ይህ ለአላህ ነው ይህም ለተጋሪዎቻችን ነው ለተጋሪዎቻቸውም (ለጣዖታት) የኾነው ነገር ወደ አላህ አይደርስም። ለአላህም የኾነው እርሱ ወደ ተጋሪዎቻቸው ይደርሳል አሉ። የሚፈርዱትም ፍርድ ከፋ” ይላል። ይህም የቁርዓን አንቀጽ የሚያስረዳን ከአንቀጹ እንደተመለከትነው አላህ ቅድመ እስልምና በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ ከግመልና ከከብት እንዲሁም ከፍየልና ከአዝመራ ሳይቀር ከሌሎች ጣዖታት ጋር እየተሠዋለት በጣዖታዊነት ሲመለክ የኖረ ጣዖታዊ አምላክ መሆኑን ሲሆን ሙሐመድም ይህን ጣዖታዊ አምላክ ከዘጠና ዘጠኝ ስሞቹ ጋር የወረሰው ከጣዖታውያን ዐረቦች መሆኑን ነው። ይኸውም ሊታወቅ የግመል መሥዋዕት ከጥንት ጀምሮ የዐረቦች ጣዖታዊ ልምድ እና ሥርዓት እንጂ የአይሁድ ወይም የክርስቲያኖች ሃይማኖታዊ ሥርዓት ወይም ምልክት አይደለም። እንደውም የእስራኤል ልጆች በብሉይ ኪዳን ሰኮናው ጽፉቅ የሆነ እንስሳ እንዳይመገቡ የተከለከሉ ሲሆን ለመሥዋዕትም ቢሆን ወደ ቤተ መቀደስ እንዳያቀርቡት የተከለከለ ነበር። ዘሌ 11፤4 ዘዳ 14፤7፦ እስልምና ግን አሁንም የሚመራው ከጣዖታውያን በተወረሰ ሥርዓትና ልማድ ስለሆነ ግመል የእስልምና እምነት ዋና ምልክትና መሥዋዕት ነው። ይህንንም እንደሚከተለው የተጠቀሰው የቁርዓን አንቀጽ በግልፅ ያሳያል። وَٱلْبُدْنَ جَعَلْنَٰهَا لَكُم مِّن شَعَٰٓئِرِ ٱللَّهِ لَكُمْ فِيهَا خَيْرٌۭ ۖ فَٱذْكُرُوا۟ ٱسْمَ ٱللَّهِ عَلَيْهَا صَوَآفَّ ۖ فَإِذَا وَجَبَتْ جُنُوبُهَا فَكُلُوا۟ مِنْهَا وَأَطْعِمُوا۟ ٱلْقَانِعَ وَٱلْمُعْتَرَّ ۚ كَذَٰلِكَ سَخَّرْنَٰهَا لَكُمْ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ ግመሎችንም ለእናንተ ከአላህ ሃይማኖት ምልክቶች አደረግናቸው፡፡ በእርሷ ለእናንተ መልካም ጥቅም አላችሁ፡፡ በእርሷም ላይ (ስታርዷት) በሶስት እግሮችዋ ቆማ የተሰለፈች ሆና የአላህን ስም አውሱ፡፡ ጎኖቻቸውም በወደቁ ጊዜ ከእርሷ ብሉ፡፡ ለማኝንም ለልመና የሚያገዳድምንም አብሉ፡፡ እንደዚሁ ታመሰግኑ ዘንድ ለእናንተ ገራናት፡፡ (ሱረቱ 22፥ 36) ይላል። በመሆኑም የእስልምና እምነት ከአምልኮ ጣዖት የተወለደ ከጣዖታውያን በተወረሰ ጣዖታዊ የመሥዋዕት ሥርዓትና ልማድ የሚመራ ጣዖታዊ ተሐዲሶ ሲሆን አላህ ደግሞ ከጣዖታውያን የተወረሰ ጣዖታዊ አምላክ መሆኑ ግልፅ ሆኖ በዚህ ይታወቃል። ምክንያቱም የግመል መሥዋዕት ከጥንት ጀምሮ የዐረቦች ጣዖታዊ ልምድ እና ሥርዓት እንጂ የነቢያት ወይም የሐዋርያት የመሥዋዕት ሕግና የሃይማኖት ምልክት አይደለም። የነቢያትም ሆነ የሐዋርያት የሃይማኖታቸው ምልክት ድውይ መፈወስ፣ ለምጻሙን ማንጻት፣ ሙታንን ማስነሳት፣ የእውራንን ዓይን ማብራት፣ አጠቃላይ የተለያዩ ተአምራቶችን ማድረግ ነበር! ማር 16፥17-18 እንጂ ግመሎች አልነበሩም። 1.4.4 አላህ ከእስልምና በፊት በኵረ ጣዖታት እንደነበር አሁንም ጣዖታውያን ዐረቦች አላህን እንዲሁ ከእስልምና በፊት ሲያገለግሉት የቆዩት ከብዙ ጣዖታት ጋር ከግመል እና ከከብት እየሠውለት ብቻ ሳይሆን የአማልክቶቻቸውም ሁሉ የበላይ አለቃ አድርገው አላህ ባይፈቅድ ኖሮ አባቶቻችንም እኛም አንዳች ነገርን ባላደረግን ነበር በማለት ያመልኩት እንደነበር እንዲሁ በቁርዓን ተጽፎ ይገኛል። “እነዚያም ጣዖታትን ያጋሩት አላህ በሻ ኖሮ ከእርሱ ሌላ እኛም አባቶቻችንም ምንንም ባልተገዛን ነበር ያለ እርሱም ትእዛዝ ምንንም እርም ባላደረግን ነበር አሉ፤” ይላል። ሱራ 16፥35 ሱረቱ 15፥96 ሱራ 16፥35፦ በመሆኑም ይህም የቁርዓን ክፍል በግልጽ የሚያሳየው አላህ ከእስልምና በፊት በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ የጣዖታት አለቃ ተደርጎ ሲመለክ የኖረ ዐረባዊ ጣዖት መሆኑን ሲሆን ሙሐመድም የወረሰው ከእነዚሁ ጣዖታውያን ጎሳዎቹ መሆኑን ነው። እንደሚታወቀው በመካና በካዕባ ብቻ ከ360 ጣዖታት በላይ ይመለኩ ነበር። በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድም የእነዚህ ሁሉ ጣዖታት የበላይ እንደሆነ ይታመን የነበረው አላህ የሚባለው ነበር። ነገር ግን ሙስሊሞች አላህ የሚባለው እስላማዊ አምላክ ከእስልምና በፊት በዐረቢያ ምድር ከብዙ ጣዖታት ጋር በዐረቦች ዘንድ የበላይ አለቃ ተደርጎ ይመለክና ይሠዋለት የነበር ጣዖታዊ አምላክ እንደሆነ እና እስልምና ደግሞ ከአምልኮ ጣዖት የተወለደ ጣዖታዊ ተሐዲሶ መሆኑን ማወቅም ሆነ መስማት አይፈልጉም። 1.4.5 አላህ ከእስልምና በፊት ዘመደ አጋንንት እንደነበር

ስለዚህ አላህ የሚለው ቃል ወይም ስም አረበኛ ከአረበኛ የተገኘ ብቻ እንጂ ዕብራዊይ ምንጭ የሊለው ነው አላህ ማለት ማምለክ ማለት ነው የሚለውን ቃል እንኳን ብንወስድ አምላክ እየተባሉ ለሚመለኩ ሁሉ የሚሰጥ የውል ስም እንጂ ለፈጣሪ ብቻ የሚውል ትክክለኛና የተጸውኦ ስም አይደለም። በሌላ በኩል ደግሞ በዕብራይስጥ ቋንቋ አላህ ማለት ዛፍ ማለት ሲሆን አክብር ማለት ደግሞ እንዲሁ በዕብራይስጥ ልሳን አይጥ ማለት ነው። “አላህ” እና “አክበር” የሚሉት ቃላቶች ሁልጊዜ ዘወትር ከሙስሊሞች አፍ የማይጠፉ ቃላት ናቸው። የትኛውንም የእብራይስጥ ቋንቋ መዝገበ ቃላት ብንመለከት በእብራይስጥ “አላህ” (Allah) ማለት “ዛፍ” ማለት ሲሆን “አክበር” (Akbar) ማለት ደግሞ “አይጥ” ማለት መሆኑን እናያለን፡፡ እነዚህም ሁለትጨቃላት በእብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጠቅሰው እናገኛቸዋለን፡፡ ከ .Strong’s.Concordance.የእብራይስጥ.መዝገበ ቃላት የተወሰደው የሁለቱ ቃላት ትርጉምና ውቅር እነሆ!! 1.3 የአላህ ትርጉም በእብራይስጥ አላህ እና አክብር allah an oak Original Word.אַלָּה Part of Speech Noun Masculine Transliteration allah Phonetic Spelling: (al.law) Short Definition oak ምንጩ https://biblehub.com/app.htm የአክበር ትርጉም በእብራይስጥ akbar a mouse Original Word.עַכְבָּר Part of Speech Noun Masculine Transliteration akbar Phonetic Spelling: ( ak.bawr’) Short Definition.mice ምንጩ https://biblehub.com/hebrew/427.htm፦ ስለዚህ አላህ የሚለው ኤሎሃም የሚለው የወል ስም እንደሆነ እንረዳለን እንጂ የተፀውኦ አይደለም። ታዳያ ለምንድን ነው አረብ ክርስቲያኖችና አይሁዶች አላህ የሚለውን ቃል የሚጠቀሙት የሚለው ጥያቄ መነሳቱ አይቀርምና ይህንንም እንመልከት። "አላህ የጣዖት ስም ከሆነ የአረብ ክርስቲያኖች አምላካቸውን ለምን አላህ በማለት ይጠራሉ?" በመጀመሪያ በአረብኛ allah ማለት አምላክ "God/god" ማለት ነው። ሙስሊሞች አላህ የሚለው የፈጣሪ ብቻ የሆነ መጠሪያ ነው የሚል ሙግትን ያቀርባሉ ያ ግን አይደለም። አላህ የወል ስም (generic /common noun) ሲሆን ትርጓሜውንም ወደእኛ ስናመጣው አምላክ እንደሆነ ሁሉ ወደ እንግሊዘኛውም ሲሄድ " God/god" የሚል ነው። ይሄ ደግሞ የጋራ ስም መሆኑን ያሳየናል። የአምላክ ብቸኛ መጠሪያ እና የጋራ ስም የሚለውን በተሻለ ለመረዳት ከመጽሐፍ ቅዱስ ሁለት ስሞችን እናንሳ፦ "Yahweh ያሕዌ"" & ""Elohim ኤሎሂ"" የሚሉት ሁለቱም የተለያዩ ቃሎች ሲሆኑ በመፅሀፍ ቅዱስ ልዑል እግዚአብሔር ተጠርቶባቸዋል። የመጀመሪያው "Yahweh ያሕዌ" የሚለውን ስንመለከት ለእውነተኛው አምላክ ብቻ የሚያገለግል መጠሪያ ሲሆን መለኮታዊ ባህርይ ለሌለው አካል ፈፅሞ አይውልም።መጠሪያ ሆኖ የሚያገለግለው ለእውነተኛው አምላክ ብቻ ነው። ይህ ማለት የውል ስም ሳይሆን የእግዚአብሔር የባህርይ ስም ነው ማለት ነው። ሁለተኛው "Elohim ኤሎሂ" የሚለው አምላክ ማለት ሲሆን ይህ ስም መለኮታዊ ማንነት ያለውንም የሌለውንም ሊያካትት ይችላል። በእንግሊዘኛውም God or god ተብሎ ሊፈታ ይችላል። ይህ ስም የወል ስም ከሚባለው ጎራ የሚመደብ ሲሆን የዚህ ቃል የአረብ አቻው "አላህ" የሚለው ነው አላህ የሚለው ስም ለጣዖት የዋለ ስም ቢሆንም የአረብ ክርስቲያኖች "አላህ" ማለታቸው የሚያመጣው ለውጥ የለም። ምክንያቱም "አላህ" *Elohim* አምላክ የሚል ፍች አለውና አምላክ የሚለው ጥሬ ቃል ደግሞ ለእውነተኛውም ለሐሰተኛውም አምላክ የሚያገለግል የጋራ መጠሪያ ነው። ይህንን ወደ ራሳችን መጽሐፍ ቅዱስ አምጥተን መረዳት ችግሩን ይፈታዋል። በመፅሀፍ ቅዱስ "*Elohim ኤሎሂም* " የሚለው እግዚአብሔርን ለመግለፅ እንደዋለ ሁሉ ጣዖታትንም ሰዎችንም መላእክትንም ለመግለፅ አገልግሏል። ስለዚህ *አላህ allah* *Elohim* የሚለው ስምም የተጸውኦ ስም ሳይሆን ግን የጋራ መጠሪያ የወል ስም ስለሆነ እውነተኛው አምላክም ሆነ ጣዖቱ አምላክ ተብለው ሊጠሩበት ይችላሉ። በመሆኑም የእስልምና እምነት በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተጀመረ፥ ከአምልኮ ጣዖት የተወለደ ጣዖታዊ ተሐዲሶ ሲሆን፦የእስልምናው ዓለም አላህ ደግሞ ከጣዖታውያን ዐረቦች የተወረሰ ጣዖታዊ ስምና አምላክ ነው። ይህንንም በግልፅ የሚያሳዩ ከቁርዓን ጀምሮ የተለያዩ ማስረጃዎች አሉ። ከነዚህም መካከል ከብዙው በጥቂቱ እንደሚከተለው የተጠቀሱት በግልፅ ያስረዳሉ። 1.4 አላህ ከአምልኮ ጣዖት የተወረሰ ጣዖታዊ አምላክ መሆኑን የሚያረጋግጡ ነጥቦች 1.4.1 አላህ ከእስልምና በፊት አበ ጣዖታት እንደነበር በእስልምናው ዓለም አላህ የሚባለው አምላክ ከእስልማና በፊት በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ ሚስት አግብቶ ሴቶች ልጆችን ወለደ እየተባለ የሚታወቅ እና የሚመለክ ዐረባዊ የጣዖታት አባት እንደነበር ሙሐመድ ጣዖታዊ ተሐዲሶ ለማድረግ ሲል ለጣዖታውያን ዐረቦች ያስተላለፋቸው የተለያዩ የቁርዓን ክፍሎች በግልጽ ያሳያሉ። ይኸውም በሱረቱ” 16፥ 57-58 ባለው የቁርዓን ክፍል “ለአላህም ከመላእክት ሴቶች ልጆችን ያደርጋሉ፤ ጥራት ተገባው፤ ለነርሱም የሚፈልጉትን ወንዶች ልጆችን ያደርጋሉ። ከነሱ አንዳቸውም በሴት ልጅ በተበሰረ ጊዜ፥ እርሱ የተቆጨ ኾኖ፥ ፊቱ ጠቁሮ ይውላል።” ሲል የተገለጸ ሲሆን በተጨማሪም ይህ አባባል በተለያዩ የቁርዓን ክፍሎች ተጽፎ ይገኛል። ሱራ 21፥17-18፣ ሱራ 6:100 እነዚህ የአላህ ሴት ልጆች የሚባሉትም አልዑዛ፣ አልላት፣ መናት የሚባሉ ጣዖታት እንደበነሩ በሌላም የቁርዓን ክፍል በተደጋጋሚ ተገልጸዋል። ሱራ53:19-23፣ ሱራ 43: 17-18 በመሆኑም ከዚህ በላይ በከፊል የተዘርዘሩት እና የተገለጹት የቁርዓን አንቀጾች የሚያረጋግጡት ጉዳይ ቢኖር አላህ ቅድመ እስልምና በጣዖታውያን ዐረቦች ዘንድ የጣዖታት አባት ተደርጎ የሚታወቅ ጣዖታዊ አምላክ የነበር መሆኑን ነው። ምክንያቱም ሙሐመድ እነዚህን የቁርዓን አንቀጾች የተናገራቸው ከአይሁድ ወይም ከክርስትና ትምህርት በመነሳት ሳይሆን ተወልዶ ካደገበት ጣዖታዊ ልማድ በመነሳት ነው። ምክንያቱም በአይሁድም ሆነ በክርስትና አስተምህሮ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ልዑል እግዚአብሔርን ሚስት አግብቶ ሴቶች መላእክትን እና ወንዶች ልጆችን ወለደ የሚል የስሕተት ትምህርት ትናንትም ሆነ ዛሬ የለም። ኢየሱስ ክርስቶስንም በቀዳማዊ ልደቱ ከሴት ተወለደ ወይም የባህርይ ግብሩን በማፋለስ ወለደ የሚል አንድም የክርስትና እምነት ተከታይ ተቋምም ሆነ ግለሰብ አልነበረም። እንዲህ የሚል መናፍቅም ከአይሁድም ሆነ ከክርስትያኖች መካከል አልተነሳም። ስለ ቅዱሳን መላእክትም ቢሆን በአይሁድ እና በክርስትና አስተምህሮ የሚነገረው እና የሚታመነው አንድ ጊዜ የተፈጠሩ እንደ ሰው ልጆች ፆታ የሌላቸው ረቂቃን መናፍስት ናቸው በማለት ነው።