en
Feedback
EECMY - School (online class)

EECMY - School (online class)

Open in Telegram

This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.

Show more
487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
የተማሪዎች ማስ ትራንስፖርት ማዘጋጀት የምትችሉ ተቋማት መጠየቂያ ደብዳቤ ወጥ እንዲሆን ይህንን ፎርም ተጠቀሙ።

+7
All Books Available ከላይ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የመማሪያ መፅሀፎች ናቸው:: ሁሉንም የት/ዓይነት የያዘ App ስለሆነ ለመምህራን እና ለተማሪዎች ለአጠቃቀም ምቹ ነው።         

ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም ለነባር ተማሪ ወላጆች / አሣዳጊዎች  በተለይ በ2017 ዓ.ም 1ኛ ክፍል ለሚገቡ በሙሉ እንደሚታወቀው የ2017 ዓ.ም  የነባር ተማሪ ምዝገባ እንጦጦ ወንጌላዊት የሚያካሒደው ከሐምሌ3 እስከ ሐምሌ 11 / 2017 ዓ.ም በስራ ቀን መሆኑን በመግለፅ በርካታ ወላጆች በወቅቱ ልጆቻቸውን አሥመዝግባዋል፡፡ በተጨማሪም የአንዳንድ የነባር ተማሪዎች ወላጆችን ጥያቄ ግምት ውስጥ በማሥገባት የነባር ተማሪዎች የመጨረሻው የመመዝገቢያ ቀን ሠኞ ሐምሌ 15/ 2017 ዓ. ም መሆኑን በመግለፅ እንድታሥመዘግቡ ማሣሠቢያ ቢሠጥም በተለይ ከኬጂ 3 ወደ 1ኛ ክፍል የተዛወሩና 1ኛ ክፍል ላይ መመዝገብ ያለባቸው ተማሪዎች እስከዛሬ አለመመዝገባቸውን ተረድተናል፡፡ ሥለሆነም ትምሕርት ቤቱ ያለበትን የቦታ እጥረት በመረዳት እስከ ሐምሌ 19/2016 ዓ. ም አርብ  እንድታሥመዘግቡ እያሣሠብን ከተጠቀሰው ቀን በሁዋላ ግን በተጠባባቂነት የተያዙ አዳዲሥ ተማሪዎችን መመዝገብ የምንጀምር መሆኑን በድጋሚ  እንገልፃለን ፡፡ ት/ቤቱ

ለ6ኛ ክፍል ውድ ተማሪዎቻችን፡የተማሪዎቻችን ወላጆች/ አሣዳጊዎች ፡ለእንጦጦ ወንጌላዊት የትምህርት ማሕበረሰብ በሙሉ እንኳን ደሥ አለን እንኳን ደሥ አላችሑ ትምሕርት ቤታችን በ2016 ዓ.ም ሚኒሥትሪ ያሥፈተናቸውን 46 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በከፍተኛ ውጤት ወደ 7ኛ ክፍል አሣልፏል፡፡ አፈፃፀም 100%:: ት/ቤቱ

" እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን።" (መዝሙረ ዳዊት 126:3)

ለነባር ተማሪ ወላጆች / አሣዳጊዎች በሙሉ እንደሚታወቀው የ2017 ዓ.ም ከኬጂ 2 እስከ 8ኛ ክፍል የነባር ተማሪ ምዝገባ እንጦጦ ወንጌላዊት የሚያካሒደው ከሐምሌ3 እስከ ሐምሌ 11 / 2017 ዓ.ም በስራ ቀን መሆኑን በመግለፅ በርካታ ወላጆች በወቅቱ ልጆቻቸውን አሥመዝግባዋል፡፡ ሆኖም ግን ጥቂት የነባር ተማሪዎች ወላጆች እስከአሑን ልጆቻቸውን አለማሥመዝገባቸውን በመግለፅ ጊዜ እንዲሠጣቸው በጠየቁት መሠረት የነባር ተማሪዎች የመጨረሻው የመመዝገቢያ ቀን ሠኞ ሐምሌ 15/ 2017 ዓ. ም መሆኑን በመረዳት እንድታሥመዘግቡ እያሣሠብን ከተጠቀሰው ቀን በሁዋላ ግን በተጠባባቂነት የተያዙ አዳዲሥ ተማሪዎችን መመዝገብ የምንጀምር መሆኑን በትሕትና እንገልፃለን ፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች/ አሣዳጊዎች እና የትምህርት ባለድርሻዎች በሙሉ እንኳን ደሥ አለን እንኳን ደሥ አላችሁ፡፡ እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ሚኒሥትሪ ካሥፈተናቸው 48 ተማሪዎች መካከል 34 ተማሪ ማለትም 71 % ወደ 9 ኛ ክፍል አሣልፏል፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች/ አሣዳጊዎች ትምሕርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ከኬጂ 2 እስከ 8ኛ ክፍል የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የጀመረ ሢሆን ባሉት ጥቂት ቦታዎች ከ
የተከበራችሑ ወላጆች/ አሣዳጊዎች ትምሕርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ከኬጂ 2 እስከ 8ኛ ክፍል የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የጀመረ ሢሆን ባሉት ጥቂት ቦታዎች ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 13 / 2016 ዓ.ም ልጆቻችሑን እንድታሥመዘግቡ በድጋሚ እናሣሥባለን ፡፡ ከኬጂ 2 ክፍል እስከ 8 ኛ ክፍል ለነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚያሥፈልጉ ነገሮችና ቅድመ ሑኔታዎች 1. የተማሪ 2 ፎቶ 2. 2 ክላሠር 3. መመዝገቢያም ሆነ ወርሐዊ ክፍያ ሥላልተጨመረ በ2016 ዓ.ም መመዝገቢያና ክፍያ መጠን በትምህርት ቤቱ አካውንት ብርሐን ባንክ በማሥገባት ደረሠኙን ወደ ት/ቤቱ ሒሣብ ክፍል በማምጣት ማሥመዝገብ ይገባል፡ ገንዘብ ባንክ ማሥገባት ብቻውን መመዝገብን አያመለክትም ወደት/ቤት በመምጣት የተዘጋጁ ቅፆችን መሙላት ግድ ይላል፡፡ ለኬጂ 1 ትምሕርት ቤቱ አዲሥ ተማሪ መቀበል ሥለጀመረ ወላጆች የሚከተለውን በማሟላት ማሥመዝገብ ትችላላችሑ 1. ከወሳኝ ኩነት የልደት ካርድና የክትባት ካርድ 2. የተማሪ 2 ፎቶና የወላጅ 1 ፎቶ 3. የመታወቂያ ማዘጋጃ ብር 100 ( አንድ መቶ )

የተከበራችሑ ወላጆች/ አሣዳጊዎች ትምሕርት ቤታችን እንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ከኬጂ 2 እስከ 8ኛ ክፍል የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የጀመረ ሢሆን ባሉት ጥቂት ቦታዎች ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 13 / 2016 ዓ.ም ልጆቻችሑን እንድታሥመዘግቡ በድጋሚ እናሣሥባለን ፡፡ ከኬጂ 2 ክፍል እስከ 8 ኛ ክፍል ለነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚያሥፈልጉ ነገሮችና ቅድመ ሑኔታዎች 1. የተማሪ 2 ፎቶ 2. 2 ክላሠር 3. መመዝገቢያም ሆነ ወርሐዊ ክፍያ ሥላልተጨመረ በ2016 ዓ.ም መመዝገቢያና ክፍያ መጠን በትምህርት ቤቱ አካውንት ብርሐን ባንክ በማሥገባት ደረሠኙን ወደ ት/ቤቱ ሒሣብ ክፍል በማምጣት ማሥመዝገብ ይገባል፡ ገንዘብ ባንክ ማሥገባት ብቻውን መመዝገብን አያመለክትም ወደት/ቤት በመምጣት የተዘጋጁ ቅፆችን መሙላት ግድ ይላል፡፡ ለኬጂ 1 ትምሕርት ቤቱ አዲሥ ተማሪ መቀበል ሥለጀመረ ወላጆች የሚከተለውን በማሟላት ማሥመዝገብ ትችላላችሑ 1. ከወሳኝ ኩነት የልደት ካርድና የክትባት ካርድ 2. የተማሪ 2 ፎቶና የወላጅ 1 ፎቶ 3. የመታወቂያ ማዘጋጃ ብር 100 ( አንድ መቶ )

photo content

ከእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ቤት የአንድሮሜዳ የትምህርት አገልግሎት ከላይ በፎቶ በተለቀቀው መረጃ መሠረት ለሦስተኛው የፈተና ውድድር ያለፋችሁ ስለሆነ ከሐምሌ 1- 5/2016 ዓ ም ድረስ ክፍያ 250 ብር
ከእንጦጦ ወንጌላዊት ት/ቤት የአንድሮሜዳ የትምህርት አገልግሎት ከላይ በፎቶ በተለቀቀው መረጃ መሠረት ለሦስተኛው የፈተና ውድድር ያለፋችሁ ስለሆነ ከሐምሌ 1- 5/2016 ዓ ም ድረስ ክፍያ 250 ብር በት/ቤቱ ሂሳብ ክፍል በመክፈል ዓርብ ሐምሌ 5/2016 ዓ ም ጧት ሁለት ሰዓት ተኩል ላይ የሦስተኛው ዙር ፈተና ስለሚሰጥ በሰዓቱ በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።  ት/ቤቱ

photo content

photo content

photo content

EECMY - School (online class) - Statistics & analytics of Telegram channel @eecmyschoolonlineclass