436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በረከቴ_ኢየሱስ_ነው_Ezra_Nigussi@Halwot_emmanuel_church_Live_worship#Amharic.m4a10.70 MB
🎧 እግዚአብሔርን መፈለግ
💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
“እግዚአብሔርን ፈልጉት ትጸናላችሁም፤ ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ።”
— መዝሙር 105፥4
“ነፍሴ በቅቤና በሥብ እንደሚረካ ሰው ትረካለች፤ አፌም በሚያዜሙ ከንፈሮች በደስታ ያወድስሃል።”
— መዝሙር 63፥5 (አዲሱ መ.ት)
አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡
☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል።
📢 የፍቅር እና የእምነት ድምጽ👂
The Message of Love and Faith
Share 👉🏼 @AgapeGLC
ፊልጵስዩስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ ስለ #በጎ #ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና።
¹⁴-¹⁵ በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ #ሳታንጐራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ፤
🎤ማስታወቂያ ሰላም እንዴት ናችሁ
ነገ24/6/2015 በመ. ወንጌል ወጣቶች የተዘጋጀ
ስልጠና ስላለ FELLO አይኖርም
#ለመለወጥ አትተገሉ
የምተየውና የምትሰማው ከተቀየረ በእርግጥ የምትናገረው ይቀየራል፤ የምትናገረው ከተቀየረ በእርግጥ ልማድህ ይቀየራል ፤ልማድህ ከተቀየረ አጠቃላይ ድርጊትህ ይቀየራል፤ ድርጊትህ ከተቀየረ ደግሞ ሕይወትህ ለዘላለም ይቀየራል።
“እንግዲያስ እምነት #ከመስማት ነው #መስማትም በእግዚአብሔር #ቃል ነው።”
— ሮሜ 10፥17
“ኢየሱስም፦ ሰው በእግዚአብሔር #ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።”
— ሉቃስ 4፥4
ለመለወጥ አትተገሉ
የምተየውና የምትሰማው ከተቀየረ በእርግጥ የምትናገረው ይቀየራል፤ የምትናገረው ከተቀየረ በእርግጥ ልማድህ ይቀየራል ፤ልማድህ ከተቀየረ አጠቃላይ ድርጊትህ ይቀየራል፤ ድርጊትህ ከተቀየረ ደግሞ ሕይወትህ ለዘላለም ይቀየራል
. ለእረኛዬ
እንዳለ ወ/ጊዮርጊስ - New
▷@yedestaye_elilta◁
▷@yedestaye_elilta◁
△Join Us△
Repost from Glorious Embassy
ኢየሱስ ከእንቅልፍ ቀሰቀሰኝ
ኢየሱስንም ፊት ለፊት አየሁት
የረሀብ ጅማሬዎች😭
ከዚህ Encounter ቦኋላ ነበር ወደ ጥልቅ ረሀብ የገባሁት
የወንጌል ጅማሬ
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
@HeniGloriousEmbassy
@HeniGloriousEmbassy
ሰው በኛ አካውንት የኢየሱስን መምጣት ማሰብ ይችል ዘንድ ፣ አህዛብ ጓደኞቻችን የኢየሱስን መምጣት እንዲያስቡ ይህንን ፎቶ ለሚቀጥለው 1 ሳምንት የቴሌግራም ፕሮፋይል ፒክቸራችን እናድርገው በኛ አካውንት ኢየሱስ ይመጣል!
ይህንን መልእክት ለ 10 አማኞች ላኩላቸው እና የኢየሱስን መምጣት እናውጅ! በዚህ እግዚአብሔር ይከብራል!
@mezemurringtone
1ኛ ጢሞቴዎስ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ አንተ ግን፥ የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ከዚህ ሽሽ፤ ጽድቅንና እግዚአብሔርን መምሰል እምነትንም ፍቅርንም መጽናትንም የዋህነትንም ተከታተል።
¹² መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል፥ የተጠራህለትንም በብዙም ምስክሮች ፊት በመልካም መታመን የታመንህለትን የዘላለምን ሕይወት ያዝ።
…
¹⁷ በአሁኑ ዘመን ባለ ጠጎች የሆኑት የትዕቢትን ነገር እንዳያስቡ፥#ደስም እንዲለን #ሁሉን አትርፎ #በሚሰጠን በሕያው እግዚአብሔር እንጂ በሚያልፍ ባለ ጠግነት ተስፋ እንዳያደርጉ እዘዛቸው።
1ኛ ጢሞቴዎስ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ ዳሩ ግን ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።
¹⁰ ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።
