en
Feedback
Durame General Christian students fellowship

Durame General Christian students fellowship

Open in Telegram

ይህ ቻነል የዱራሜ አጠቃላይ ሃይስኩል ተማርዎች/fellowshipነው። በዚህ ቻነል ላይ ተከታታይ ትምህርቶች በድምጽvወይም በጹሁፍ ይቃርበሉ። የህብረቱ ፕሮግራሞች ማስታወቂያ እና አዳዲስ መዝሙሮች... ሀሰብ እና አሰተያየት እንቀበላለን @Tedi_AB @abni_1

Show more
436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በረከቴ_ኢየሱስ_ነው_Ezra_Nigussi@Halwot_emmanuel_church_Live_worship#Amharic.m4a10.70 MB

🎧 እግዚአብሔርን መፈለግ 💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ “እግዚአብሔርን ፈልጉት ትጸናላችሁም፤ ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ።”   — መዝሙር 105፥4 “ነፍሴ በቅቤና በሥብ እንደሚረካ ሰው ትረካለች፤ አፌም በሚያዜሙ ከንፈሮች በደስታ ያወድስሃል።”   — መዝሙር 63፥5 (አዲሱ መ.ት) አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ ☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል። 📢 የፍቅር እና የእምነት ድምጽ👂 The Message of Love and Faith Share 👉🏼 @AgapeGLC

ፊልጵስዩስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ ስለ #በጎ #ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና። ¹⁴-¹⁵ በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ #ሳታንጐራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ፤

🎤ማስታወቂያ ሰላም እንዴት ናችሁ ነገ24/6/2015 በመ. ወንጌል ወጣቶች የተዘጋጀ ስልጠና ስላለ FELLO አይኖርም

#ለመለወጥ አትተገሉ የምተየውና የምትሰማው ከተቀየረ በእርግጥ የምትናገረው ይቀየራል፤ የምትናገረው ከተቀየረ በእርግጥ ልማድህ ይቀየራል ፤ልማድህ ከተቀየረ አጠቃላይ ድርጊትህ ይቀየራል፤ ድርጊትህ ከተቀየረ ደግሞ ሕይወትህ ለዘላለም ይቀየራል። “እንግዲያስ እምነት #ከመስማት ነው #መስማትም በእግዚአብሔር #ቃል ነው።”   — ሮሜ 10፥17 “ኢየሱስም፦ ሰው በእግዚአብሔር #ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።”   — ሉቃስ 4፥4

ለመለወጥ አትተገሉ የምተየውና የምትሰማው ከተቀየረ በእርግጥ የምትናገረው ይቀየራል፤ የምትናገረው ከተቀየረ በእርግጥ ልማድህ ይቀየራል ፤ልማድህ ከተቀየረ አጠቃላይ ድርጊትህ ይቀየራል፤ ድርጊትህ ከተቀየረ ደግሞ ሕይወትህ ለዘላለም ይቀየራል

.              ለእረኛዬ እንዳለ ወ/ጊዮርጊስ - New@yedestaye_elilta◁ ▷@yedestaye_elilta◁            △Join Us

Repost from Glorious Embassy
ኢየሱስ ከእንቅልፍ ቀሰቀሰኝ ኢየሱስንም ፊት ለፊት አየሁት የረሀብ ጅማሬዎች😭 ከዚህ Encounter ቦኋላ ነበር ወደ ጥልቅ ረሀብ የገባሁት የወንጌል ጅማሬ sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯 @HeniGloriousEmbassy @HeniGloriousEmbassy

ሰው በኛ አካውንት የኢየሱስን መምጣት ማሰብ ይችል ዘንድ ፣ አህዛብ ጓደኞቻችን የኢየሱስን መምጣት እንዲያስቡ ይህንን ፎቶ ለሚቀጥለው 1 ሳምንት የቴሌግራም ፕሮፋይል ፒክቸራችን እናድርገው በኛ አካውን
ሰው በኛ አካውንት የኢየሱስን መምጣት ማሰብ ይችል ዘንድ ፣ አህዛብ ጓደኞቻችን የኢየሱስን መምጣት እንዲያስቡ ይህንን ፎቶ ለሚቀጥለው 1 ሳምንት የቴሌግራም ፕሮፋይል ፒክቸራችን እናድርገው በኛ አካውንት ኢየሱስ ይመጣል! ይህንን መልእክት ለ 10 አማኞች ላኩላቸው እና የኢየሱስን መምጣት እናውጅ! በዚህ እግዚአብሔር ይከብራል! @mezemurringtone

1ኛ ጢሞቴዎስ 6 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ አንተ ግን፥ የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ከዚህ ሽሽ፤ ጽድቅንና እግዚአብሔርን መምሰል እምነትንም ፍቅርንም መጽናትንም የዋህነትንም ተከታተል። ¹² መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል፥ የተጠራህለትንም በብዙም ምስክሮች ፊት በመልካም መታመን የታመንህለትን የዘላለምን ሕይወት ያዝ። … ¹⁷ በአሁኑ ዘመን ባለ ጠጎች የሆኑት የትዕቢትን ነገር እንዳያስቡ፥#ደስም እንዲለን #ሁሉን አትርፎ #በሚሰጠን በሕያው እግዚአብሔር እንጂ በሚያልፍ ባለ ጠግነት ተስፋ እንዳያደርጉ እዘዛቸው።

1ኛ ጢሞቴዎስ 6 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁹ ዳሩ ግን ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ። ¹⁰ ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።