436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የምገርም የምገርም PDF ነው እባካችሁን አንብቡት ከነበበችሁ ቦኃለ ተመሰግነለችሁ አንብቡት 🙏🙏🙏
@dcsfellowship
@dcsfellowship
@dcsfellowship
“አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥20 እንኳን አደረሰህ/ሽ
“ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን #የራሱን #ፍቅር ያስረዳል።”
— ሮሜ 5፥8
እግዚአብሔር ወዶናል መልካም በዓል
ሆሴዕ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እግዚአብሔርም፦ የእስራኤል ልጆች ወደ ሌሎች አማልክት ቢመለሱና የዘቢብ ጥፍጥፍን ቢወድዱ እንኳ፥ እግዚአብሔር እንደሚወድዳቸው አንተም #ውሽማዋን የምትወድደውን አመንዝራይትን ሴት #ውደድ አለኝ።
² እኔም በአሥራ አምስት ብርና በአንድ ቆሮስ መስፈሪያ ተኩል ገብስ #ገዛኋት።
³ ከእኔ ጋር ብዙ ወራት ተቀመጪ፥ አታመንዝሪም፥ ለሌላ ሰውም አትሁኚ፤ እኔም እንዲሁ እሆንልሻለሁ አልኋት።
ኤፌሶን 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶-¹⁷ በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥
¹⁸-¹⁹ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር #ስፋቱና #ርዝመቱ #ከፍታውም #ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ #ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስከ እግዚአብሔርም ፍጹም ሙላት ደርሳችሁ ትሞሉ ዘንድ።
“ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን #ለብሳችኋልና።”
— ገላትያ 3፥27
ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ #ለዘላለም ድኅነት የሆነውን #የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው።”
— ማርቆስ 16፥8
የሰው መንፈሳዊ ሕይወት ዕድገት የሚለካው ባለው የአምልኮ መጠን ነው።
ይህን ድንቅ አምልኮ ተጋበዙልን!❤️❤️❤️❤️
Repost from N/a
ሰላም ሰላም
መንፈሳዊ መጽሐፍትን(መጽሔት) ለምትፈልጉ
#መንፈሳዊ መጽሐፍትን(መጽሔት)
ለማንበብ እየፈለገቹ የመተገኙ ልጆች #ለስምንት ዕድሜ እሰጣችኋለሁ ከነበባች ቦኃለ ትመልሰለችሁ በዱራሜ ለምትገኙ ብቻ።
የሚሸጡም መንፈሳዊ መጽሐፍትን(መጽሔት) ተገኛለችሁ
@Tedi_AB
0953093539
ሰላም ሰላም
መንፈሳዊ መጽሐፍትን(መጽሔት) ለምትፈልጉ
#መንፈሳዊ መጽሐፍትን(መጽሔት)
ለማንበብ እየፈለገቹ የመተገኙ ልጆች #ለስምንት ዕድሜ እሰጣችኋለሁ ከነበባች ቦኃለ ትመልሰለችሁ በዱራሜ ለምትፐኙ ብቻ።
የሚሸጡም መንፈሳዊ መጽሐፍትን(መጽሔት) ተገኛለችሁ
@Tedi_AB
0953093539
