436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from ሲሳይ አዙዛ ሪቫይቫል
ህይወት እንዳያስጠላቹ ይሄ አድርጉ
#እመኑኝ ደስታኛ ትሆናላችሁ😁
#በሲሳይ አዙዛ
#ብዙ ወጣቶች የጠየቁኝ ጥያቄ መልስ
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@SisayAzusaRevivall
@SisayAzusaRevivall
ያዕቆብ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ ወይስ መጽሐፍ፦ በእኛ ዘንድ ያሳደረው መንፈስ በቅንዓት ይመኛል ያለው በከንቱ እንደ ተናገረ ይመስላችኋልን?
⁶ ነገር ግን ጸጋን አብልጦ ይሰጣል፤ ስለዚህ፦ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማል፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል ይላል።
Repost from ሲሳይ አዙዛ ሪቫይቫል
ፀሎት + ፀሎት = የሐይል ሰው
ቃል + ቃል = የመገለጥ ሰው
ፀሎት + ቃል = የሐይል ና የመገለጥ ሰው
👇👇👇👇
@SisayAzusaRevivall
@SisayAzusaGroup
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
. ማለዳ ቀን ከሌት የማገኛው ከጌታ በላይ ሚስጥረኛ ከመንፈስ ቅዱስ የቀረበ የኖረኝ ቀን ወደጅ ጓደኛ የ ይሆናል የበካነ ጊዜ
ጌጌታታ ሆሆይይ
የምፈራው ቦታ
ህሊና ዳዊት
https://t.me/dcsfellowship
Repost from N/a
ነገ አርብ ከ1:00-5:30 ጸሎት ይኖራል evan የምደረግበት ቤ/ክ
ሰላም ወንድሞች ነገ የፌሎ ፕሮግራም ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ ነው ድንቅ ጊዜ ስለሚሆን በጊዜ እንድትገኙ እንጋብዛችኋለን
ከዛም በሆላ በ Mkc / በመሰረተ ክርስቶስ ቁጥር ሁለት ቤተክርስቲያን ከ 1:00 ስዓት ጀምሮ የጸሎት ጊዜ ይኖረናል እንዳያመልጣቸው
ሰላም ወንድሞች ነጋ የፌሎ ጸሎት ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ስለሚኖረን እንድትገኙ ተጋብዛችኋል
👉🔥🔥ዋዉ!!ዋዉ!!ዋዉ እጅግ
በጣም የምደንቅ ግዜ መንፈስ ቅዱስ
ዋዉ ብቻ እንጃ ምን ብዬ
እንደምገልፀዉ አላዉቅም
👉🔥🔥ከዚህ በኃላ በየመድረኩ
ዋና ርዕስ የምሆነዉ የእግዚአብሔር
ልጅ መጽሐፍ ሁሉ የምያወሩለት
የሰማይ ድምቀት የሆነዉ ይህ ስም ከስሞቹ ሁሉ በላይ ኢየሱስ ብቻዉን ትኩረት ይሆናል።
👉🔥🔥ዘመናትን ያስቆጠረ
ኢየሱስን የጋረደ ትምህርት ህግና
ስርኣቱ በኢየሱስ ተጋርዷልና ይህም
ወደ መገለጥ ይመጣል።
👉🔥🔥የእግዚአብሔር ቤት
ከተራሮች ሁሉ በላይ የምትሆንበት ግዜ
ነዉ የትኛዉንም በእግዚአብሔር
እዉቀት የምነሳዉን ክርክርና ከንቱ
ሀሳብ እናፈርሳለን።
👉🔥🔥መንፈስ ቅዱስ ስሞላችሁ
በእግዚአብሔር ዉስጥ ያለዉን
እግዚአብሔር በክርስቶስ ያደረገዉን
ወደ ዉጭ ማዉጣት ትጀምራላችሁ
ከመንፈስ ግዛት ወደ ፍጥረታዊ ግዛት
ማምጣት ትጀምራላችሁ መንፈስ
ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ ሁሌ ሙላን
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!!
🔥🔥🔥ሐዋርያት 2❤️🔥❤️🔥❤️🔥❤️🔥❤️🔥❤️🔥
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ እግዚአብሔር ይላል፦ በመጨረሻው ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ሥጋ በለበሰ ሁሉ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ💥፤
ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥🗣🗣
ጎበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፥👀👀 ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ፤😌😌
¹⁸ ደግሞም በዚያች ወራት በወንዶችና👨✈️ በሴቶች👩✈️ ባሪያዎቼ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ ትንቢትም ይናገራሉ።🗣🗣🗣🗣
¹⁹ ድንቆችን በላይ በሰማይ☁️፥ ምልክቶችንም በታች በምድር🌏 እሰጣለሁ፤ ደምም እሳትም🔥🔥 የጢስ ጭጋግም💨 ይሆናል፤ ✝️✝️
አረብ 11ሰዓት የተጀመረው መደበኛ የፌሎ ፕሮገራም ከድሮ በተለይ መልኩ በመንፈስ ቅዱስ በሆነ መነቃቃት እና በብዙ ጸሎት እስከ ምሽቱ 11 ስዓት ድረስ ቀጥሎ ዛሬም (እሁድ ) ቀጥሎ ውሎአል ጌታም በብዙ እየረዳን ነዉ
