en
Feedback
Durame General Christian students fellowship

Durame General Christian students fellowship

Open in Telegram

ይህ ቻነል የዱራሜ አጠቃላይ ሃይስኩል ተማርዎች/fellowshipነው። በዚህ ቻነል ላይ ተከታታይ ትምህርቶች በድምጽvወይም በጹሁፍ ይቃርበሉ። የህብረቱ ፕሮግራሞች ማስታወቂያ እና አዳዲስ መዝሙሮች... ሀሰብ እና አሰተያየት እንቀበላለን @Tedi_AB @abni_1

Show more
436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
✍️ ኃጢአት በተቃውሞ አይቆምም!! **** 📌 ግብረ ሰዶም ኃጢአት ነው? አዎ ኃጢአት ነው!! ✍️ ኃጢአት በተቃውሞ ይቆማል? በፍጹም አይቆምም!! 👉 ሰሞኑን በስፋት እየተለጠፈ ያለ "ግብረሰዶማዊነትን እቃወማለሁ" የሚል ጽሑፍ አለ.....ግብረሰዶማዊነትን መቃወም ክፋት የለውም......ግን ምርጡ መፍትሔ ነው ወይ? ያልን እንደሆን የትኛውም ኃጢአት በተቃውሞ ስለማይቆም ወደ እውነተኛው መፍትሄ ብንዘልቅ ጥሩ ነው!! እርሱም ክርስቶስ!! ወዳጄ ሆይ፦ በክርስቶስ የተሰራው ስራ ተራ እንዳልሆነ ኃጢአተኛውን ከኃጢአቱ ሊታደገው አቅም እንዳለው ታምናለህ? እንግዲያውስ በአንተ ዘንድ ያለውን የጽድቅ እውነት ንገራቸው......የምስራቹን አውራላቸው......ከገቡበት እርኩሰት ሊያድናቸው የሚፈልግና የሚችል......የሚወዳቸውና የሚራራላቸው ስሙ ኢየሱስ የተባለ አዳኝና ወዳጅ እንዳለ ንገራቸው!!.....ፌስቡክ አካውንትህን በተቃውሞ ከማጥለቅለቅ በላይ መፍትሔ በእጅህ አለ!! አዎ ስበከው!! ✍️ ብዙ ሰው ጋ የሙሴ ድንጋይ እንጂ የኢየሱስ ምህረት እንደሌለ አስተውያለሁ!! 📌 ወዳጄ፦ እንዴት በኃጢአት እስራት ውስጥ ያሉ የኃጢአት እስረኞች ጋ report አደረጉብኝ ብለህ እልህ ትጋባለህ? የያዝከው የፍቅር ወንጌል ለኃጢአተኞች መድኃኒት እንደሆነ ጭራሽ አላወቅክም ወይስ እረሳኸው? ✍️ ተቃወምክ እሺ ከዛስ የሚጠፉ ይመስልሀል?......እሺ ጠፉ ቢባል ያለመድኃኒት ቢጠፉ ትሻለህ? ኢየሱስን ወክለህ እንደራሴ ሆነህ ያለኸው አንተኮ ለመፍትሄ እንጂ ለጥላቻ አይደለም!! 📌 እነሱ በዚህ ልክ እንዲጠፉ የአንተ እውነትን አለመስበክ ወንጌሉን አለመንገር ድርሻ እንዳለው አታውቅም? (እኔንም ጨምሮ) ✍️ እውነት ለመናገር ብዙ ሰው የእግዚአብሔርን የፍቅር ልብ አልተረዳውም!! 📌 እስኪ ልጠይቅህ፦ አንተ እንዲህ ከተጸየፍካቸው ለግብረሰዶማዊያኑ ወንጌልን የሚሰብክላቸው ማነው? ወይስ የዳንክበትና የያዝከው ወንጌል ለግብረሰዶማዊ አይሰራም? ተው እንጂ!! 👉 ኃጢአት ለክርስቶስ በመሞት እንጂ በተቃውሞ አይቆምም!! 📌 ኃጢአት በክርስቶስ እንጂ በባህል ፣ በወግ በስርዓት አይቆምም!! ግብረሰዶማዊነትን ከግብረሰዶማዊው ለይ!! ✍️ ግብረሰዶማዊነትን እግዚአብሔር በተጸየፈበት ልክ ተጸየፍ!! 📌 ግብረሰዶማዊውን በጌታ በተወደድክበት ፍቅር ልክ ውደድ!! ✍️ እንደ ወንጌል አማኝ ወንጌሉን ማዕከል አድርገህ ጻፍ.....ወንጌሉን ማዕከል አድርገህ ተናገር......ወንጌሉን ማዕከል አድርገህ ኑር!! አዎ አንተ መፍትሔ ነህ!! ማሳሰቢያ፦ ለሚመለከተው ሁሉ!! #ሄኖክ_አሸብር

ነገ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ fello ጸሎት ስላለ ሁላችሁም ተጋብዛችአል።

የኢየሱስ ስም መጽሐፍ ዳሰሳ በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ! 📚 የኢየሱስ ስም 💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ በእግዚአብሔር እርዳታ ይህ ድንቅ መጽሐፍ ሲዘጋጅ ቆይቶ ሐምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም በክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን በደማቅ ሁኔታ ይመረቃል! እንዲገኙና የእርሶን ቅጂ እንዲወስዱ ተጋብዘዋል! አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ Share 👉🏼 @AgapeGLC

እኔ በበኩሌ የኔ ነው የምለው ምንም ታሪክ የለኝ…🥰🥰 Share share share share https://t.me/joinchat/VriY4W6tg1Yg7kqh https://www.tiktok.com/@berbantefeta?_t=8eXJRsHyXO1&_r=1 @berbantefeta

❝በእነርሱም መካከል የሕይወትን ቃል እያቀረባችሁ በዓለም እንደ ብርሃን ትታያላችሁ፥ ስለዚህም በከንቱ እንዳልሮጥሁ በከንቱም እንዳልደከምሁ በክርስቶስ ቀን የምመካበት ይሆንልኛል።❞ —ፊልጵስዩስ 2: 16

❝በመጥፎና በጠማማ ትውልድ መካከል ያለ ነቀፋ የዋሆችም ነውርም የሌለባቸው የእግዚአብሔር ልጆች እንድትሆኑ ሳታንጐራጉሩ ክፉም ሳታስቡ ሁሉን አድርጉ፤❞ —ፊልጵስዩስ 2: 14-15

❝ስለ በጎ #ፈቃዱ #መፈለግንም #ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና።❞ —ፊልጵስዩስ 2: 13

ይነበብ🙏🙏🙏🙏ድንቅ ነው
ይነበብ🙏🙏🙏🙏ድንቅ ነው

4_5926972173179687295.mp33.62 MB

ዛሬ የጀመረው የፀሎት የአምልኳ እና የስልጠና ጊዜ ነገ ማለትም ሐሙስ 2:30 ላይ ስለሚቀጥል ሁላችሁም በጊዜ እንድትመጡ 🙏🙏

📎 ስለወንጌል ዝምታችን ይሰበር 💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ ☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል። 📢 የፍቅር እና የእምነት ድምጽ👂 The Message of Love and Faith Share 👉🏼 @AgapeGLC

“እነርሱም ደግሞ በእውነት #የተቀደሱ እንዲሆኑ #እኔ ራሴን ስለ #እነርሱ እቀድሳለሁ።”   — ዮሐንስ 17፥19

📔ርዕስ፦ የሕግና ነቢያት ፍጻሜ 👤ጸሐፊ፦ደረጄ አድማሴ( @Gloriousstone) 📑የገጽ ብዛት፦ 40 💾መጠን፦0.8MB @AmharicSpritualBooks

Apostle Smith wogglsworth Part 1 ከተባረካቹበት pls ሌሎችም እንዲደርስ share አርጉት እወዳቹሀለው😍🔥🔥🔥🔥🔥 🔥🔥🇪🇹 sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯 👇👇👇👇👇👇👇👇 @Babtizem @Babtizem          @Babtizem @Babtizem @Babtizem

❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏

⚠️ አምልኮ 🙌 ለማን? ⚠️ “አምላክህን እግዚአብሔርን (ያህዌ) አምልክ፤ በረከቱም በምትበላውና በምትጠጣው ላይ ይሆናል፤ በሽታንም ከአንተ ዘንድ አርቃለሁ።” — ዘጸአት 23፥25 (አዲሱ መ.ት) “እግዚአብሔር መንፈስ ነው፤ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ይገባል።” — ዮሐንስ 4፥24 (አዲሱ መ.ት) . . . ሥራህ ምንድን ነው? ከወዴትስ መጣህ? አገርህስ የት ነው? ከየትኛውስ ሕዝብ ነህ?” አሉት። እርሱም፣ “እኔ ዕብራዊ ነኝ፤ የብስንና ባሕርን የፈጠረውን፣ የሰማይን አምላክ እግዚአብሔርን አመልካለሁ” አለ። — ዮናስ 1:8 - 9 (አዲሱ መ.ት) ይቀላቀሉን👉 @AgapeGLC

2ኛ ቆሮ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ በክርስቶስም በኩል ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ያለ እምነት አለን። ⁵ ብቃታችን ከእግዚአብሔር ነው እንጂ፥ በገዛ እጃችን እንደሚሆን አንዳችን እንኳ ልናስብ ራሳችን የበቃን አይደለንም፤