en
Feedback
Durame General Christian students fellowship

Durame General Christian students fellowship

Open in Telegram

ይህ ቻነል የዱራሜ አጠቃላይ ሃይስኩል ተማርዎች/fellowshipነው። በዚህ ቻነል ላይ ተከታታይ ትምህርቶች በድምጽvወይም በጹሁፍ ይቃርበሉ። የህብረቱ ፕሮግራሞች ማስታወቂያ እና አዳዲስ መዝሙሮች... ሀሰብ እና አሰተያየት እንቀበላለን @Tedi_AB @abni_1

Show more
436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን #ስርየት እንዲቀበል ነቢያት ሁሉ ይመሰክሩለታል።” — ሐዋርያት 10፥43

Repost from Glorious Embassy
በልሳን ስለ መፀለይ ትምህርት በጣም ድንቅ መልዕክት ነው ይህን ከሰማችሁ በኋላ ህይወታችሁ በሙሉ ልሳን እንደሚሆን አምናለሁ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 አገልገይ ካቮድ ይህን ድንቅ ቻናል ተቀለቀሉ Joni $ ሼር👇👇👇 @Jesus_kingdom @Jesus_kingdom

በጸጋው ላዳነን እንዲው ለወደደን.mp35.72 MB

. ማለዳ ቀን ከሌት የማገኛው ከጌታ በላይ ሚስጥረኛ ከመንፈስ ቅዱስ የቀረበ የኖረኝ ቀን ወደጅ ጓደኛ የ ይሆናል የበካነ ጊዜ ጌጌታታ ሆሆይይ የምፈራው ቦታ ህሊና ዳዊት https://t.me/dcsfellowship

🙌 ሲሳይ || የሲሳይ ቡራኬ 🙌 💎 በእግዚአብሔር ሰው ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ❕ “ከቤትህ ሲሳይ ይመገባሉ፤ ከበረከትህም ወንዝ ይጠጣሉ።” — መዝሙር 36፥8 (አዲሱ መ.ት) “They feast on the abundance of your house; you give them drink from your river of delights.” — Psalms 36:8 (NIV) ይቀላቀሉን👉 @AgapeGLC

“ስለዚህ ምክንያት #ኃጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም #ገባ በኃጢአትም ሞት፥ እንደዚሁም ሁሉ ኃጢአትን ስላደረጉ ሞት ለሰው ሁሉ ደረሰ፤”   — ሮሜ 5፥12 “#በአንዱ ሰው #አለመታዘዝ ብዙዎች #ኃጢአተኞች እንደ #ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ #በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።”   — ሮሜ 5፥19 “እንግዲህ #በእምነት #ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤”   — ሮሜ 5፥1 “ነገር ግን #ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ #ለሚያምን ሰው #እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።”   — ሮሜ 4፥5 ሮሜ 4 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ እንደዚህ ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር #ያለ #ሥራ ጽድቅን ስለሚቆጥርለት ስለ ሰው ብፅዕና ይናገራል እንዲህ ሲል፦ ⁷ ዓመፃቸው #የተሰረየላቸው ኃጢአታቸውም #የተከደነላቸው ብፁዓን ናቸው፤ ⁸ ጌታ ኃጢአቱን #የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው። “ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን #እኛን ስለ #ማጽደቅም #የተነሣውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው።”   — ሮሜ 4፥24-25 “እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? #የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው?”   — ሮሜ 8፥33 “እኛ በእርሱ ሆነን #የእግዚአብሔር #ጽድቅ እንሆን ዘንድ #ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ #እኛ #ኃጢአት አደረገው።”   — 2ኛ ቆሮ 5፥21 “በዚህም ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ በማቅረብ #ተቀድሰናል።”   — ዕብራውያን 10፥10 “#አንድ ጊዜ በማቅረብ #የሚቀደሱትን የዘላለም #ፍጹማን አድርጎአቸዋልና።”   — ዕብራውያን 10፥14

+1
ምዕራፍ ፮ ፦ አባቴ እግዚአብሔር መጽሐፍ ዳሰሳ በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ! 📚 የእግዚአብሔርን ፍቅር መረዳት 💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ መጽሐፉን ለማግኘት ከታች ያሉትን አድራሻዎች እንዲጠቀሙ በትህትና እንገልፃለን። አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ 📞 +251 902 77 00 00 Share 👉 @AgapeGLC

💿 በእግዚአብሔር ቤት ለዘላለም እኖራለሁ 💒 14 ክፍሎች 🎧 የ21:26:15 ሰዓት Mp3 💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ ትምህርቱን በ www.agapeglc.com ድህረገጽ ላይ በመግባት ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ለበለጠ መረጃ ደግሞ ከታች ያለውን ስልክ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን። Website: WWW.AGAPEGLC.COM ለበለጠ መረጃ : +251 902 77 0000 አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ ☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል። Share 👉🏼 @AgapeGLC

😭 በኢየሱስ ፍቅር መነደፍ 😭 “ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።” — ሮሜ 5፥8 አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ ☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል። Share 👉🏼 @AgapeGLC

ሰላም ወንድሞች እና እህቶች እንዴት ናችሁ ከ ነገ እሮብ 24/12/15 ከ 8:00 ሰዓት ጀምሮ ልዩ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ በ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ስለሚኖረን በጊዜ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን ፀጋ ና ሰላም ይብዛላችሁ ።

ቅደሜ በተካሄደ የወንጌል ስርጭት ወንጌል የተመሰከረላቸው =132 ጌታን እንደግል አዳኛቸው አርገው የተቀበሉ =10 ጌታን ለመቀበል ተስፋ ያሳዩ=14        በአጠቃላይ በሶስቱም ቀን ወንጌል የተመሰከረላቸው =427 ጌታን እንደግል አዳኛቸው አርገው የተቀበሉ =38 ጌታን ለመቀበል ተስፋ ያሳዩ=47     ብዙ ብዙ ክብር ለጌታ ይሁን::     በሰማይ ታላቅ ደስታ ሆኖአል 🙏🙏🙏

ዛሬ በተካሄደ የወንጌል ስርጭት ወንጌል የተመሰከረላቸው =132 ጌታን እንደግል አዳኛቸው አርገው የተቀበሉ =10 ጌታን ለመቀበል ተስፋ ያሳዩ=14 በአጠቃላይ በሶስቱም ቀን ወንጌል የተመሰከረላቸው =427 ጌታን እንደግል አዳኛቸው አርገው የተቀበሉ =38 ጌታን ለመቀበል ተስፋ ያሳዩ=47 ብዙ ብዙ ክብር ለጌታ ይሁን:: በሰማይ ታላቅ ደስታ ሆኖአል 🙏🙏🙏

✍️ ሰላም እንዴት ናችሁ ከትላንት ዕሮብ ጀምሮ እስከ ዛሬ ሐሙስ በተደረገ የወንጌል ስርጭት( out rich) ጌታ ድንቅ ሥራ ሰርቶል በአጠቃላይ በሁለቱም ቀን ወንጌል የተመሰከረላቸው= 295 ጌታን እንደ ግል ኣዳኛቸው አርገው የተቀበሉ=28 ጌታን ለመቀበል ተስፋ ያሳዩ = 33 Glory to God 🙏🙏🙏🙏🙏

💿 ወንጌልን እንዴት እንመስክር? 🎧 የ 01:03:13 ሰዓት Mp3 💎 በሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ ትምህርቱን በ www.agapeglc.com ድህረገጽ ላይ በመግባት ፣ እንዲሁም በSoftcopy የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን ቢሮ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ለበለጠ መረጃ ደግሞ ከታች ያለውን ስልክ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን። Website: WWW.AGAPEGLC.COM ለበለጠ መረጃ  +251 902 77 0000 አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ ☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል። ይቀላቀሉን 👉 @AgapeGLC

“እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ ከሁሉ ይልቅ በተቀደሰ ሃይማኖታችሁ #ራሳችሁን #ለማነጽ እየተጋችሁ በመንፈስ ቅዱስም እየጸለያችሁ፥” — ይሁዳ 1፥20 በልሳን አብዝታችሁ ጸልዩ

Repost from IN christ
በልሳን የሚጸልዩ ሰዎች መንፈሳቸው ሬማን (የጌታን ድምፅ) ለመያዝ በጣም ክፍት እና እጅግ ቅርብ ነው። አንድን ልጅ በመንፈስ መጸለይ ምን ማለት ነው? ብዬ ስጠይቀው “ዓይን ጨፍኖ መጸለይ” አለኝ፡፡ በመንፈስ መመላለስስ ምን ማለት ነው ብዬ ብጠይቀውስ ምን ይል ይሆን? ብዬ አስቤ ፈገግ አልኩ፤ ዓይን ጨፍኖ መሄድ? ዓይን ጨፍኖ መንዳት…? ወይስ ምን ሊሆን ይችላል? ..በመንፈስ መጸለይ ማለት በልሳን መጸለይ ወይም ደግሞ በመንፈስ ቅዱስ ምሪት ሆኖ መጸለይ ማለት ነው፡፡ በልሳን መጸለይ በአእምሮ ከምንጸልየው በላይ እንዴት ውስጠኛውን ሰውነታችንን እንደሚያጠነክር ልነግራችሁ አልችልም! በልሳን አብዝተን መጸለይ አለብን፡፡ በልሳን የሚጸልይ ራሱን ይገነባል፣ ያንጻል (ቻርጅ ያደርጋል)፣ ያነሳሳል፣ ያሳድጋል፣ ያበረታታል ይላል፡፡ 1ቆሮ 14:4 (ምናልባት በልሳን የማትናገሩ ከሆነ በዚህ ሰአት በእምነት መቀበል ትችላላችሁ) ሐዋሪያው ጳውሎስ ከሁላችሁ ይልቅ አብዝቼ በልሳን እናገራለሁ ያለን ለዚህ ነው፡፡ “ከሁላችሁ የበለጠ በልሳን ስለምናገር እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 14፥18 በልሳን የሚጸልዩ ሰዎች መንፈሳቸው ሬማን ለመያዝ በጣም ክፍት እና ቅርብ ነው፤ ልሳን ሰማያዊ ቋንቋ ነው፡፡ በልሳን መናገር ውስጣችሁን ይገነባል፡፡ ለዚህ ነው በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ እንድትጠነክሩ የሚለን፡፡ “በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥” — ኤፌሶን 3፥16-17 ሎጎስ የሆነው ቃል ውስጣችሁ ካለ በልሳን ስትጸልዩ ሬማ የሆነው የጊዜው ቃል ከመንፈሳችሁ ውስጥ ይወጣል፡፡ ቃሉ ለዚህ ነው ሳናቋርጥ በመንፈስ እንድንጸልይ የነገረን፡፡ “በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤” — ኤፌሶን 6፥18 join @inchrist_life @inchrist_life