en
Feedback
EPS (Ethio-Parents' school)

EPS (Ethio-Parents' school)

Open in Telegram

Ethio-Parent's School Student Resource Center

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel EPS (Ethio-Parents' school)

Channel EPS (Ethio-Parents' school) (@epsnow) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 562 subscribers, ranking 17 472 in the Education category and 2 887 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 562 subscribers.

According to the latest data from 11 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 41 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 58.10%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 31.49% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 6 718 views. Within the first day, a publication typically gains 3 641 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Ethio-Parent's School Student Resource Center

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

11 562
Subscribers
-524 hours
+347 days
+4130 days
Posts Archive
photo content

ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፡፡ ለ2019 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ለቅድመ መደበኛ(መዋዕለ ሕፃናት) ጀማሪ ደረጃ ለማስመዝገብ እቅድ የያዛችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች በየት/ ቤቶቹ ባለን ቦታ ከውጭ ከመቀበላችን በፊት ለነባር ወላጆች ቅድሚያ ስለምንሰጥ ከግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በየትምህርት ቤቶቹ ቅድመ መደበኛ ት/ቤቶች በመገኘት በማቆያ(Waiting list) ላይ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ/.ማ

lv_0_20260420162018.mp4195.77 MB

Check out the new sports jersy for Ethio-Parents School!

+3
sport jesry newnew final.jpg2.40 MB

photo content

photo content

ለኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ወላጆች  የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር አሊስ ጋርመንት ከተሰኘ ትጥቅ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመተባበር ለተማሪዎች የትምህርት ቤቱ ሎጎ ያለበት የስፖርት ቱታ እና ማሊያ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ በሂደት ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ከቀረቡት አማራጮች መካከል በብዛት የተመረጠውን በስራ ላይ ለማዋል ከሚከተሉት አማራጮች (A,B,C,D) መካከል የእርስዎን ምርጫ ያስቀምጡ፡፡
Anonymous voting

photo content

ሚጨምር እናሳውቃለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር

photo content

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

Dear valued stakeholders, This is truly wonderful and deeply inspiring news! Heartfelt congratulations to Kena Dawit for achieving such an exceptional accomplishment through his remarkable knowledge, dedication, and perseverance. His success reflects not only his individual effort, but also the strong support of his family and the devoted guidance of his teachers working together toward excellence. We are confident that Kena will demonstrate the same level of excellence in the upcoming city-level competition and continue to elevate the name and reputation of Bole Sub-City and his school. To Kena: Keep striving forward with confidence and determination. This achievement marks only the beginning of a journey filled with even greater successes. Your commitment to learning and your self-belief set a powerful example for your fellow students. To the parents and teachers: Your unwavering support, encouragement, and dedication have played a vital role in shaping this achievement. You deserve sincere appreciation for nurturing such a promising student and for witnessing the rewarding fruits of your hard work. We extend our very best wishes to Kena Dawit for continued success and a triumphant performance in the upcoming city-level competition. With regards, The school administration.

photo content

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡

EPS (Ethio-Parents' school) - Statistics & analytics of Telegram channel @epsnow