ar
Feedback
EPS (Ethio-Parents' school)

EPS (Ethio-Parents' school)

الذهاب إلى القناة على Telegram

Ethio-Parent's School Student Resource Center

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام EPS (Ethio-Parents' school)

تُعد قناة EPS (Ethio-Parents' school) (@epsnow) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 562 مشتركاً، محتلاً المرتبة 17 472 في فئة التعليم والمرتبة 2 887 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 562 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 11 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 41، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 58.10‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 31.49‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 6 718 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 641 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Ethio-Parent's School Student Resource Center

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 12 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

11 562
المشتركون
-524 ساعات
+347 أيام
+4130 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፡፡ ለ2019 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ለቅድመ መደበኛ(መዋዕለ ሕፃናት) ጀማሪ ደረጃ ለማስመዝገብ እቅድ የያዛችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች በየት/ ቤቶቹ ባለን ቦታ ከውጭ ከመቀበላችን በፊት ለነባር ወላጆች ቅድሚያ ስለምንሰጥ ከግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በየትምህርት ቤቶቹ ቅድመ መደበኛ ት/ቤቶች በመገኘት በማቆያ(Waiting list) ላይ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ/.ማ

lv_0_20260420162018.mp4195.77 MB

Check out the new sports jersy for Ethio-Parents School!

+3
sport jesry newnew final.jpg2.40 MB

photo content

photo content

ለኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ወላጆች  የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር አሊስ ጋርመንት ከተሰኘ ትጥቅ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመተባበር ለተማሪዎች የትምህርት ቤቱ ሎጎ ያለበት የስፖርት ቱታ እና ማሊያ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ በሂደት ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ከቀረቡት አማራጮች መካከል በብዛት የተመረጠውን በስራ ላይ ለማዋል ከሚከተሉት አማራጮች (A,B,C,D) መካከል የእርስዎን ምርጫ ያስቀምጡ፡፡
Anonymous voting

photo content

photo content

ሚጨምር እናሳውቃለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር

photo content

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

Dear valued stakeholders, This is truly wonderful and deeply inspiring news! Heartfelt congratulations to Kena Dawit for achieving such an exceptional accomplishment through his remarkable knowledge, dedication, and perseverance. His success reflects not only his individual effort, but also the strong support of his family and the devoted guidance of his teachers working together toward excellence. We are confident that Kena will demonstrate the same level of excellence in the upcoming city-level competition and continue to elevate the name and reputation of Bole Sub-City and his school. To Kena: Keep striving forward with confidence and determination. This achievement marks only the beginning of a journey filled with even greater successes. Your commitment to learning and your self-belief set a powerful example for your fellow students. To the parents and teachers: Your unwavering support, encouragement, and dedication have played a vital role in shaping this achievement. You deserve sincere appreciation for nurturing such a promising student and for witnessing the rewarding fruits of your hard work. We extend our very best wishes to Kena Dawit for continued success and a triumphant performance in the upcoming city-level competition. With regards, The school administration.

photo content

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡