ar
Feedback
EPS (Ethio-Parents' school)

EPS (Ethio-Parents' school)

الذهاب إلى القناة على Telegram

Ethio-Parent's School Student Resource Center

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام EPS (Ethio-Parents' school)

تُعد قناة EPS (Ethio-Parents' school) (@epsnow) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 681 مشتركاً، محتلاً المرتبة 17 110 في فئة التعليم والمرتبة 2 855 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 681 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 04 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 153، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 52.44‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 30.24‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 6 125 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 532 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Ethio-Parent's School Student Resource Center

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 05 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

11 681
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+307 أيام
+15330 أيام
أرشيف المشاركات
malakii.jpg2.48 KB

Uniform (1).jpg4.07 KB

ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ትምህርት ቤታችን ለሚቀጥለው ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ-ዝግጅት ስራ በማከናወን ላይ፡ ይገኛል። በዚህም መሠረት ከጀማሪ 1 (KG 2) እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ደረጃዎች አዲስ ተማሪዎችን በመጠባበቂያ መዝገብ (Waiting List)  ከሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የምናካሄድ መሆኑን እንገልፃለን። ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች 1. የአካዳሚክ ውጤት፦ የተማሪው/ዋ የዓመቱ አጠቃላይ አማካይ ውጤት 75% እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት። 2. የስነ-ምግባር ደረጃ፦ የተማሪው/ዋ ጠባይ (Conduct) በሪፖርት ካርዱ ላይ "A"  መሆን አለበት ። ማሳሰቢያ • ለ 2019 የትምህርት ዘመን ከ9ኛ እስከ 12 ኛክፍል ምንም ዓይነት  ቦታ የሌለን መሆኑን እንገልፃለን።            ትምህርት ቤቱ

ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ትምህርት ቤታችን ለሚቀጥለው ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ-ዝግጅት ስራ በማከናወን ላይ፡ ይገኛል። በዚህም መሠረት ከጀማሪ 1 (KG 2) እስከ 11ኛ ክፍል ላሉ ደረጃዎች አዲስ ተማሪዎችን በመጠባበቂያ መዝገብ (Waiting List)  ከሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የምናካሄድ መሆኑን እንገልፃለን። ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች 1. የአካዳሚክ ውጤት፦ የተማሪው/ዋ የዓመቱ አጠቃላይ አማካይ ውጤት 75% እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት። 2. የስነ-ምግባር ደረጃ፦ የተማሪው/ዋ ጠባይ (Conduct) በሪፖርት ካርዱ ላይ "A" የተባለ መሆን ይኖርበታል ። ማሳሰቢያ • ለ 2019 የትምህርት ዘመን ለ9ኛ ክፍል (Grade 9) ምንም ዓይነት  ቦታ የሌለን መሆኑን እንገልፃለን።            ገርጂ ትምህርት ቤት

photo content

ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፡፡ ለ2019 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ለቅድመ መደበኛ(መዋዕለ ሕፃናት) ጀማሪ ደረጃ ለማስመዝገብ እቅድ የያዛችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች በየት/ ቤቶቹ ባለን ቦታ ከውጭ ከመቀበላችን በፊት ለነባር ወላጆች ቅድሚያ ስለምንሰጥ ከግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በየትምህርት ቤቶቹ ቅድመ መደበኛ ት/ቤቶች በመገኘት በማቆያ(Waiting list) ላይ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ/.ማ

lv_0_20260420162018.mp4195.77 MB

Check out the new sports jersy for Ethio-Parents School!

+3
sport jesry newnew final.jpg2.40 MB

photo content

photo content

ለኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ወላጆች  የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር አሊስ ጋርመንት ከተሰኘ ትጥቅ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመተባበር ለተማሪዎች የትምህርት ቤቱ ሎጎ ያለበት የስፖርት ቱታ እና ማሊያ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ በሂደት ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ከቀረቡት አማራጮች መካከል በብዛት የተመረጠውን በስራ ላይ ለማዋል ከሚከተሉት አማራጮች (A,B,C,D) መካከል የእርስዎን ምርጫ ያስቀምጡ፡፡
Anonymous voting

photo content

photo content

ሚጨምር እናሳውቃለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር

photo content

የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡

Dear valued stakeholders, This is truly wonderful and deeply inspiring news! Heartfelt congratulations to Kena Dawit for achieving such an exceptional accomplishment through his remarkable knowledge, dedication, and perseverance. His success reflects not only his individual effort, but also the strong support of his family and the devoted guidance of his teachers working together toward excellence. We are confident that Kena will demonstrate the same level of excellence in the upcoming city-level competition and continue to elevate the name and reputation of Bole Sub-City and his school. To Kena: Keep striving forward with confidence and determination. This achievement marks only the beginning of a journey filled with even greater successes. Your commitment to learning and your self-belief set a powerful example for your fellow students. To the parents and teachers: Your unwavering support, encouragement, and dedication have played a vital role in shaping this achievement. You deserve sincere appreciation for nurturing such a promising student and for witnessing the rewarding fruits of your hard work. We extend our very best wishes to Kena Dawit for continued success and a triumphant performance in the upcoming city-level competition. With regards, The school administration.

photo content