EPS (Ethio-Parents' school)
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 EPS (Ethio-Parents' school) 的分析概览
频道 EPS (Ethio-Parents' school) (@epsnow) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 562 名订阅者,在 教育 类别中位列第 17 472,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 887 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 562 名订阅者。
根据 11 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 41,过去 24 小时变化为 -5,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 58.10%。内容发布后 24 小时内通常能获得 31.49% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 6 718 次浏览,首日通常累积 3 641 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Ethio-Parent's School Student Resource Center”
凭借高频更新(最新数据采集于 12 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
11 562
订阅者
-524 小时
+347 天
+4130 天
帖子存档
ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፡፡ ለ2019 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ለቅድመ መደበኛ(መዋዕለ ሕፃናት) ጀማሪ ደረጃ ለማስመዝገብ እቅድ የያዛችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች በየት/ ቤቶቹ ባለን ቦታ ከውጭ ከመቀበላችን በፊት ለነባር ወላጆች ቅድሚያ ስለምንሰጥ ከግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በየትምህርት ቤቶቹ ቅድመ መደበኛ ት/ቤቶች በመገኘት በማቆያ(Waiting list) ላይ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ/.ማ
ለኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች ወላጆች የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር አሊስ ጋርመንት ከተሰኘ ትጥቅ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመተባበር ለተማሪዎች የትምህርት ቤቱ ሎጎ ያለበት የስፖርት ቱታ እና ማሊያ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ በሂደት ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ከቀረቡት አማራጮች መካከል በብዛት የተመረጠውን በስራ ላይ ለማዋል ከሚከተሉት አማራጮች (A,B,C,D) መካከል የእርስዎን ምርጫ ያስቀምጡ፡፡
Repost from EPS (Ethio-Parents' school)
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡
Dear valued stakeholders,
This is truly wonderful and deeply inspiring news! Heartfelt congratulations to Kena Dawit for achieving such an exceptional accomplishment through his remarkable knowledge, dedication, and perseverance. His success reflects not only his individual effort, but also the strong support of his family and the devoted guidance of his teachers working together toward excellence.
We are confident that Kena will demonstrate the same level of excellence in the upcoming city-level competition and continue to elevate the name and reputation of Bole Sub-City and his school.
To Kena: Keep striving forward with confidence and determination. This achievement marks only the beginning of a journey filled with even greater successes. Your commitment to learning and your self-belief set a powerful example for your fellow students.
To the parents and teachers: Your unwavering support, encouragement, and dedication have played a vital role in shaping this achievement. You deserve sincere appreciation for nurturing such a promising student and for witnessing the rewarding fruits of your hard work.
We extend our very best wishes to Kena Dawit for continued success and a triumphant performance in the upcoming city-level competition.
With regards,
The school administration.
Repost from EPS (Ethio-Parents' school)
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡
Repost from EPS (Ethio-Parents' school)
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡
Repost from EPS (Ethio-Parents' school)
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር ባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡ የኆኅተ ጥበብ አ.ማ ዳይሬክተሮች ቦርድ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በ0936010382 ይደውሉ፡፡
የኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ እሁድ ታህሳስ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤት አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ስለሆነም የማህበሩ ባለአክሲዮኖች በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን እያቀረበ የጉባኤውን አጀንዳ በተመለከተ ቅዳሜ ህዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣን እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
