GENBI
Open in Telegram
A comprehensive platform for the building design and construction community. Users could benefit from networking opportunities, access to a marketplace for construction materials and equipment, as well as tools for managing office tasks.We Master Builders
Show more859
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-2930 days
Posts Archive
859
DOGS የ ተባለው (AIRDROP)ብዙ ሰዋችን 40ሺ እስከ 80ሺ ትናንት ከፈሏል 🎉 ይሄ እድል ላመለጣችዉ BLUM የ ሚል አዲስ AIRDROP ወጣል 30 ደቂቃዎች ባልምላ ስራ Task በ መስራት ከእድሉ ይጋሩ ይችን ይጫኑ ለመቀላቀል . https://t.me/blum/app?startapp=tribe_mahakarblockchain-ref_uaoJm7mF7l
859
የስራና ክህሎት ሚኒስትር ወደ ሁለት የአውሮፓ ሀገራት ዜጎችን ለስራ ስምሪት ለመላክ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ገለፀ!
የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም የሚያስጥብቅ እንዲሁም በከፊል የሰለጠነ የሰው ሃይል ብቻ ሳይወሰን የሰለጠነ የሰው ሃይል ስምሪትን የሚያካትት እና የዘመነ አገለግሎት እንዲሆን ባስቀመጥነው የሪፎርም አቅጣጫ መሰረት ወደ አውሮፓ (Sweden and Norway) ገበያ ለመግባት ቀደም ብሎ በተጀመረ ጥረት የዝግጅት ምዕራፍ ተጠናቆ ወደ ተግባር መግባቱን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።
በመሆኑም በስምምነቱ መሰረት የተጠየቁ የሞያ ዘርፎች የሚከተሉት ናቸው።
1- ካርዲዬሎጂስት
2- የማርኬቲንግ ባለሙያ
4- ኬሚካል ኢንጅነር
5- ባስ ድራይቨር
6- አርክቴክት
7- አካውንታን
8- አውቶሞቲቭ ቴክኒሽያን ባለሙያ
9- የላብራቶሪ ቴክኒሺያን
10- የአይ ቲ ባለሙያ
11- የፋርማሲ ባለሙያ
12- የሽያጭ ባለሙያ
13- የሶፍትዌር ባለሙያ
14- ሜዲካል ዶክተር
15- የኮምፒተር ጥገና ባለሙያ
16- ነርስ
17- ግራፊክስ ዲዛይነር
18- የፀጉር ባለሙያ
19- የደንበኛ አገልግሎት ባለሞያ
በመሆኑም አስፈላጊውን ስልጠና እና ሌሎች መመዛኛዎችን በሟሟላት የዚህ ዕድል ተጠቃሚ መሆን የምትፈልጉ ዜጎች በኢትዮጲያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት (https://lmis.gov.et
) በመመዝገብ የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጥሪ አቀርቧል።
859
Join the 5 Million Ethiopian Coders Initiative!
Are you passionate about coding and eager to be part of a transformative movement? The 5 Million Ethiopian Coders Initiative is your chance to join a thriving community of learners, innovators, and future tech leaders. Get Register 👇🏽
https://www.ethiocoders.et/
859
Repost from Ethiopian Architecture and Urbanism
+9
የጎርጎራ ፕሮጀክት ተመረቀ።
በአማራ ክልል የሚገኘው እና የገበታ ለሀገር አካል የሆነው የጎርጎራ ፕሮጀክት በዛሬው እለት ተመርቋል፡፡
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
የጎርጎራ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" በሚል ይፋ ካደረጓቸው ሶስት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ ነው።
ፕሮጀክት ማኔጀር። ዶር ፍስሀ አሰፋ።
ስራ ተቋራጭ። ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃ/የተ/የግል ማህበር
ገጸምድር ኮንትራክተር። ኤቶል ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ።
አማካሪ። አባ አርክቴክትስ ኃ/የተ/የግል ማህበር
ፕሮጀክቱን ማን ነደፈው?
ህንጻ ነዳፊው የአባ አርክቴክትስ ኃ/የተ/ የግል ማህበር ባለቤት እና ስራአስኪያጅ ዮሴፍ በረደድ ሲሆን ፣ ዮሴፍ የአብርሆት ቤተመጻህፍትን፣ የአድዋ ቤተመዘክር የንድፍ መነሻ ሀሳብን፣ የአማራ ክልላዊ መንግስት መቀመጫን፣ ኔዘርላንድ እና ህንድ ኤምባሲን፣ በብቸኝነት አለምአቀፍ የአረንጓዴ ህንጻዎች ሽልማትን ያገኘው ጉለሌ የእጽዋት ማእከል የሚገኘው የ Horn of Africa Regional Environment Centre and Network ህንጻን ፣ ጥላ አፓርትመንትን ወዘተ... የነደፈ ታዋቂ ህንጻ ነዳፊ ነው። በንድፍና ግንባታ ወቅት ባለማሰለስ ስራውን በቦታው ተገኝቶ ይከታተል እንደነበር ታውቋል ።
ምንጭ። FBC፣ አዲሱ በሻህ፣ ማህበራዊ ሚድያ
