የዮቶር ልጅ - አምባዬ ጌታነህ
እኛ ከዮቶር፦ ☞ የጥበብ ምሳሌን ☞ የአስተሳሰብ ውጤትን ☞ የፍልስፍና ዳራን ☞የአመራር ብቃትን ☞የአኗኗር ዘይቤን ተምረናል!!! ስለዚህ ሁላችንም የዮቶር ልጆች ነን ማለት ነው። ለአስተያየት ና ሀሳብ via creater @Adwa1888 [አምባዬ ጌታነህ] YouTube https://youtube.com/channel/UCTQKMrpvRybbd9C552bMVQQ
Show more5 900
Subscribers
-224 hours
-167 days
-9030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ስቅለትና ማርያም
∞ [ አምባዬ ጌታነህ ] ∞
የፍቅር መግለጫ ሆኖ ሳለ ስስት
ማስያዝ እንዴት ሆነ የመሳም ምልክት
አልፋና ኦሜጋ
ትሁት ሆኖ ታዛዥ ወደየትም የሚሄድ
በበርባን ተተካ
የዓለም ሁሉ ገዥ የዓለም ሁሉ መንገድ
አርብ የስቃይ እለት
ሌሎቹን ከሚያድን
እስኪ ራሱን ያድን በሚል የሰው ስላቅ
ሲገርፉት ሲመቱት
ሚካኤል ገብርኤል ትዕግስታቸው እስኪያልቅ።
ከዋክብት ሲረግፉ
ጨረቃም ስትጠፋ ተፈትቶ ሰማይ
ብርሃኗን አጥፍታ
በጠራራ ሰአት ቀን ስትጨልም ፀሐይ
ሁሉን ፈጥሮ ሳለ
ለአዳም ድህነት ብሎ
በፈጠረው ፍጡር ሲገረፍ ሲመታ
ሌላው ይቅርና
ድንግልም እናትም ያደረጋት ጌታ
በወላድ አንጀቷ
እንዴት ሆና ዋለች ማርያም አርብ ለታ!
እንደ ልጅሽ ታዞ
እንደ አምላክ አክብረሽ በፍቅር ያሳደግሺው
ልጅሽን አምላክሽን መስቀል ላይ ስታይው
ምን እያልሽ አለቀስሽ
ምን አይነት ቃል ይሆን ከአፍሽ ያወጣሺው
አንቺ መከረኛ
የተሰደድሺለት
ሲመቱት ሲወግሩት
ራሱን በበትር ፊቱንም በጥፊ
ስንት አመት ይፈጃል
መራብ ማዘንሽን በለቅሶሽ ብትፅፊ?
ይህ የቲክቶክ ኦፊሻል ፔጄ ነው። አጫጭር ግጥሞችን የምለቅበት ነው።
tiktok.com/@a_m_b_a_
የህይዎትን ምዕራፍ
ስንከፍት ስንዘጋ
ረጅም አስበን ተስፋን አሰፋነው፣
አዎይ መኖር ደጉ
ትላንትን ሸኝተን አዲሱን ጀመርነው።
አምባዬ ጌታነህ
ጀንበር አዘቅዝቃ
ከውቅያኖስ ማዶ ጉሙ ሲጋርዳት፣
ሊመሽ ነው ከምትይ
ንጋትን አስበሽ ተፈጥሮን ውደጃት።
✍አምባዬ ጌታነህ
"ኦዴድ" አዲስ ተከታታይ ታሪክ በ#አምባዬ ጌታነህ በበርካቶች ዘንድ በተለይም በቴሌግራም በ የዮቶር ልጅ አምባዬ ጌታነህ ቻናሉ @Amba_Ethiopia ላይ በ#መቅደላዊት፣ኤሴቅ፣ናፊባ ተከታታይ ድርሰት የምናቀው አምባዬ ጌታነህ ለራሱ 8ኛ ድርሰት ለአንባቢያን ደግሞ አራተኛ ድርሰቱን ለአንባቢያን እነሆ ብሏል።
በኦዴድ" ድርሰት አያሌ እውነተኛ ታሪኮችን አካቶ ብቅ ብሏል። የቴሌግራም ቻናሉን በመወዳጀትና ለሌሎች በማጋራት ይህን ድንቅ ተከታታይ ድርሰት እንድትኮመኩሙ ይጋብዛል
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
@Amba_Ethiopia @Amba_Ethiopia
Show all...
የዮቶር ልጅ - አምባዬ ጌታነህ
Boost this channel to enable it to post stories.