en
Feedback
ዉሉደ ብርሃን ሚዲያ

ዉሉደ ብርሃን ሚዲያ

Open in Telegram

ይህ የእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ፤ ዉሉደ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ገፅ ነው ። በዚህ ገፅ ፦ ● መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ መልዕክቶች ፣ ምክሮች ● መዝሙሮች ፣ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ● ወቅታዊ የቤተክርስቲያን እና የሰ/ት/ቤት ጉዳዮች ● የሰ/ት/ቤት መልዕክቶች ፣ ማስታወቂያዎች ይቀርቡበታል። ዉሉደ ብርሃን ሚዲያ

Show more
1 237
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+1230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+7
in 0 channels
August '26
+60
in 0 channels
Get PRO
July '26
+67
in 1 channels
Get PRO
June '26
+16
in 0 channels
Get PRO
May '26
+25
in 1 channels
Get PRO
April '26
+25
in 0 channels
Get PRO
March '26
+22
in 0 channels
Get PRO
February '26
+22
in 1 channels
Get PRO
January '26
+43
in 0 channels
Get PRO
December '25
+36
in 1 channels
Get PRO
November '25
+86
in 2 channels
Get PRO
October '25
+104
in 3 channels
Get PRO
September '25
+93
in 2 channels
Get PRO
August '25
+54
in 2 channels
Get PRO
July '25
+44
in 0 channels
Get PRO
June '25
+16
in 1 channels
Get PRO
May '25
+17
in 0 channels
Get PRO
April '25
+27
in 2 channels
Get PRO
March '25
+25
in 1 channels
Get PRO
February '25
+14
in 0 channels
Get PRO
January '25
+51
in 2 channels
Get PRO
December '24
+19
in 5 channels
Get PRO
November '24
+31
in 4 channels
Get PRO
October '24
+32
in 0 channels
Get PRO
September '24
+62
in 2 channels
Get PRO
August '24
+24
in 2 channels
Get PRO
July '24
+33
in 3 channels
Get PRO
June '24
+12
in 0 channels
Get PRO
May '24
+52
in 2 channels
Get PRO
April '24
+24
in 0 channels
Get PRO
March '24
+17
in 1 channels
Get PRO
February '24
+6
in 1 channels
Get PRO
January '24
+20
in 0 channels
Get PRO
December '23
+4
in 1 channels
Get PRO
November '23
+7
in 0 channels
Get PRO
October '23
+13
in 2 channels
Get PRO
September '23
+18
in 0 channels
Get PRO
August '23
+15
in 0 channels
Get PRO
July '23
+21
in 0 channels
Get PRO
June '23
+8
in 0 channels
Get PRO
May '23
+5
in 0 channels
Get PRO
April '23
+10
in 0 channels
Get PRO
March '23
+5
in 0 channels
Get PRO
February '23
+4
in 0 channels
Get PRO
January '23
+24
in 0 channels
Get PRO
December '22
+14
in 0 channels
Get PRO
November '22
+9
in 0 channels
Get PRO
October '22
+6
in 0 channels
Get PRO
September '22
+5
in 0 channels
Get PRO
August '22
+5
in 0 channels
Get PRO
July '22
+26
in 0 channels
Get PRO
June '22
+7
in 0 channels
Get PRO
May '22
+12
in 0 channels
Get PRO
April '22
+45
in 0 channels
Get PRO
March '22
+24
in 0 channels
Get PRO
February '22
+18
in 0 channels
Get PRO
January '22
+35
in 0 channels
Get PRO
December '21
+12
in 0 channels
Get PRO
November '21
+9
in 0 channels
Get PRO
October '21
+18
in 0 channels
Get PRO
September '21
+25
in 0 channels
Get PRO
August '21
+9
in 0 channels
Get PRO
July '21
+10
in 0 channels
Get PRO
June '21
+9
in 0 channels
Get PRO
May '21
+6
in 0 channels
Get PRO
April '21
+15
in 0 channels
Get PRO
March '21
+11
in 0 channels
Get PRO
February '21
+9
in 0 channels
Get PRO
January '21
+20
in 0 channels
Get PRO
December '20
+845
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September0
06 September0
05 September+3
04 September0
03 September+2
02 September+2
01 September0
Channel Posts
2
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfG1FrEUa3hpD1dOLRbxFJ5sTPHsG_GjIDVH9F8WKcmosTMFw/viewform?usp=publish-editor
144
3
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSe13VcjFOy1AkXgZ9az1SDNTZj2SwiushJNv5JwleUWKzoUKg/viewform?usp=publish-editor
142
4
🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹 በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ከሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት፣ የመንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስትያን ወሉደ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት በአዲስ መዋቅር የስራ አመራርና ስራ አስፈጻሚ አባላት ምርጫ ማካሄዱ ይታወሳል። በዚህ መሠረት ከመዋቅሩ ጋር አብረው የሚሄዱ የሰንበት ትምህርት ቤቱ መመሪያ እና የ 5 ዓመት ስልታዊ ዕቅድ ማዘጋጀት ቀዳሚው ተግባር ነው። 🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸 እነዚህ ሁለት ሰነዶች ሰንበት ትምህርት ቤቱ በቀጣይ ለሚያከናወናቸው መንፈሳዊ ተግባራት እንደ መመሪያ ሆነው የሚያገለግሉ በመሆናቸው ከፍተኛ ትኩረት፣ የሁሉም አባላት፣ ምዕመናን እና ማኅበረ ካህናትን ተሳትፎ የሚጠይቁ ናቸው። ይህም በሚሆንበት ጊዜ ሰነዶቹ ሁሉም የሚመለከተው አካል ያመነባቸው እና የተቀበላቸው ስለሚሆኑ ተፈጻሚነታቸውን ለማረጋገጥ ይረዳናል። በዚህ መሠረት ከሰንበት ትምህርት ቤት አባላት/ምዕመናን/ማኅበረ ካህናት ለሰንበት ትምህርት ቤቱ የሚጠቅሙ ግብአቶችን ለመሰብሰብ የሚከተለው መጠይቅ ተዘጋጅቷል። መጠይቁን በመሙላት ለሰንበት ትምህርት ቤቱ መመሪያ እና የ 5 ዓመት ስልታዊ ዕቅድ ዝግጅት የራስዎን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ በትሕትና እንጠይቃለን። 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 ጊዜ ወስደው በመጠይቁ በመሳተፍ ጠቃሚ ግብአት ስለሚሰጡ በልዑል እግዚአብሔር ስም እናመሰግናለን። 🙏🙏🙏
140
5
No text...
183
6
📣ዜና ውሉደ ብርሃን 📣 በዛሬው ዕለት በዉሉደ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ የምስጋና እና ዕውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ። ይህን መርሐ ግብር ኃላፊነት ወስዶ ያዘጋጀው በሰ/ት/ቤቱ በጊዜያዊነት የተቋቋመ+9
📣ዜና ውሉደ ብርሃን 📣 በዛሬው ዕለት በዉሉደ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ የምስጋና እና ዕውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ። ይህን መርሐ ግብር ኃላፊነት ወስዶ ያዘጋጀው በሰ/ት/ቤቱ በጊዜያዊነት የተቋቋመው አስመራጭ ኮሚቴ ሲሆን ለመጀመሪይ ጊዜ በሚባል መልኩ በሰንበት ት/ቤቱ አገልግሎት እና ውጣ ውረድ ውስጥ ረጅም ጊዜ መልካም ተሳትፎ ሲያደርጉ የቆዩ እና አሁንም ከፍተኛ አስተዋፆ እያደረጉ ያሉትን እህታችን ወ/ት አስቴር ዘለቀ፣ወንድማችን መ/ር ታምሩ የሺጥላ፣እንዲሁም አባታችንና መምህር ቀሲስ ማዕተበ ገብሩን የአገልግሎት ሱታፌያቸውን በጽሑፍ በመዘርዘር ከቀረበ በኋላ የልዩ ሽልማትና ምስክር ወረቀት አበርክቶ ተደርጓል። .......................................... በተጨማሪም ለነባር ሥራ አመራርና አስፈጻሚ አባላት በክብር እንግዶች የምስጋና ምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሲሆን አዲሱ ሥራ አመራርና አስፈጻሚ ለቀጣይ ዓመታት የሚሠራቸውን የ5 ዓመት ስልታዊ ዕቅዶችን ዝግጅት በተመለከተ በሥራ አመራር ሰብሳቢ ወንድም ታዬ ደንቦላ ተጠቁሟል።በመቀጠልም ሥራ አመራር ፀሐፊ ዲ/ን ሮቤል በኩል በአገልግሎት ክፍሎች የተመደቡ አባላት ዝርዝር ቀርቧል። ......................................... በአጠቃላይ መርሐ ግብሩ በመዝሙር፣በሕይወት ስብከት፣በኪነ ጥበባት እና በመሳሰሉት ዝግጅቶች የታጀበ ሲሆን በመጨረሻም ስብሐተ እግዚአብሔር ቀርቦ በጸሎት ተደምድሟል። 🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸 ጳጉሜ 1, 2018 ዓ.ም #ዉሉደ_ብርሃን_ሚድያ
297
7
No text...
114
8
+9
No text...
245
9
+9
No text...
265
10
+9
No text...
235
11
ዜና ውሉደ ብርሃን 🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹 በሰ/ት/ቤቱ የተመረጡ የሥራ አመራር እና አስፈፃሚ አባላት በደብሩ ከሚገኙ የተለያዩ አካላት ጋር ውይይት ተከናወነ። 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸�+4
ዜና ውሉደ ብርሃን 🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹 በሰ/ት/ቤቱ የተመረጡ የሥራ አመራር እና አስፈፃሚ አባላት በደብሩ ከሚገኙ የተለያዩ አካላት ጋር ውይይት ተከናወነ። 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 የደብሩ አስተዳዳሪ መ/ር ብርሃነመስቀል ገ/ሚካኤል፣የሰበካጉባኤ ሰብሳቢ፣የልማት እና የአካባቢው ወጣቶች ተወካይ፣የቀድሞ እና አዲስ የተመረጡ የሥራ አመራር እና አስፈፃሚ አባላት በተገኙበት ትውውቅ እና ውይይት ተካሂዷል። 🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹 በተለያዩ የኃላፊነት ድርሻ ዙሪያ እና በቀጣይ ስለሚሰሩ ሥራዎች ውይይት የተደረገ ሲሆን አዲሱም የሥራ አመራር ቡራኬን ተቀብሏል። #ዉሉደ_ብርሃን_ሚድያ
334
12
+9
No text...
348
13
የማይቀርበት አንድ ቀን ቀረው
የማይቀርበት አንድ ቀን ቀረው
325
14
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!! 👨‍🎓📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖👩‍🎓 የቅድስት ሥላሴ ዮኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት አዘጋጅቷል።+5
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!! 👨‍🎓📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖👩‍🎓 የቅድስት ሥላሴ ዮኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት አዘጋጅቷል።
431
15
የማይቀርበት ሁለት ቀን ቀረው
የማይቀርበት ሁለት ቀን ቀረው
386
16
በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ውሉደ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት የክረምት ዓለማዊ ትምህርት ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ። 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድ+7
በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ውሉደ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት የክረምት ዓለማዊ ትምህርት ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ። 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 በእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ውሉደ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት በክረምቱ ወቅት ለተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የማጠናከሪያ ዓለማዊ ትምህርት ማጠቃለያና የምስክር ወረቀት አሰጣጥ መርሐ ግብር በታላቅ ድምቀት ተከናወነ። 🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹🔸🔹 በመድረኩ ላይ የሰንበት ትምህርት መምህራን፣ ተማሪዎችና ወላጆች የተገኙ ሲሆን፤ ተማሪዎች በክረምቱ ወቅት የቀሰሙትን ዕውቀት የሚያንፀባርቁ ልዩ ልዩ ትምህርታዊ መዝሙሮች እና የኪነ-ጥበብ ዝግጅቶች ቀርበዋል። በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ በክረምቱ ትምህርታቸውን በተስፋና በላቀ ውጤት ላጠናቀቁ ተማሪዎች፣ እንዲሁም በበጎ ፈቃደኝነት ዕውቀታቸውን ላካፈሉ መምህራን ምስጋናችን የላቀ ነው እግዚኣዓለማት ቅድስት ሥላሴ አስበ መምህራንን እንዲያድልልን እንመኛለን። 🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹 ይህ መርሐ ግብር ተማሪዎች የክረምት ጊዜያቸውን በመንፈሳዊ ምግባርና በትምህርት ታንፀው እንዲያሳልፉ ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከቱ ተገልጿል። #ዉሉደ_ብርሃን_ሚድያ
511
17
+8
No text...
332
18
የማይቀርበት
የማይቀርበት
326
19
No text...
325
20
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 እንኳን ለአባታችን ለአቡነ አብተ ማርያም ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን #አቡነ ሃብተ_ማርያም_ጻድቅ 🔹እኒህ ጻድቅ የሃገራችን ኮከበ ገዳም ናቸው ✍"ጽድቅና ትሩፋት እንደ ሃብተ ማርያም" እንዲሉ አበው:: 🔸ጻድቁ መካነ ውልደታቸው ሽዋ (የራውዕይ) ውስጥ ሲሆን አባታቸው ፍሬ ቡሩክ እናታቸው ደግሞ ቅድስት ዮስቴና ትባላለች:: 🔹በተለይ ቅድስት ዮስቴና እጅግ ደመ ግቡ ምጽዋትን ወዳጅ ቡርክት ሴት ነበረች፤ እንዲያውም ከጻድቁ መወለድ በፊት መንና ጭው ካለ በርሃ ገብታ ነበር፤ ግን የበቃ ግኁስ (አባት) አግኝቷት ✍"ከማሕጸንሽ ደግ የሥላሴ ባርያ አለና ተመለሽ" ብሏት እንደ ገና ተመልሳለች:: 🔸ጻድቁን ወልዳ አሳድጋም እንደ ገና መንና በተጋድሎ ኑራ 7 አክሊላትን ተቀብላ ዐርፋለች:: 🔹ወደ ጻድቁ ዜና ሕይወት ስንመለስ አቡነ ሃብተ ማርያም ገና ሕጻን እያሉ ከእናታቸው ጋር ቆመው ሲያስቀድሱ ✍ "እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ" ሲባል ይሰማሉ፤ ይህችን ጸሎት በሕጻን አንደበታቸው ይዘው ሌሊት ሌሊት እየተነሱ "ማረን እባክህን" እያሉ ይሰግዱ ነበር:: 🔸የ5 ዓመት ሕጻን እንዲህ ሲያደርግ ማየቱ በእውነት ይደንቃል፤ ትንሽ ከፍ ብለው በእረኝነት ሳሉም ፍጹም ተሐራሚና ጸዋሚ ነበሩ፤ ጸጋው ስለ በዛላቸውም ልጅ ሆነው ብዙ ተአምራትን ሰርተዋል:: 🔹የፈጣሪውን ስም ያቃለውን አንድ እረኛም በዓየር ላይ ሰቅለው አውለውታል:: 🔸ከዚያ ግን ለአካለ መጠን ሲደርሱ ወደ ት/ቤት ገብተው መጻሕፍትንም አጥንተው መንነዋል፤ በአባ መልከ ጼዴቅ እጅ ከመነኮሱ በሁዋላ የሠሩትን ትሩፋትና የነበራቸውን ተጋድሎ ግን የኔ ብጤ ደካማ ሰው ሊዘረዝረው አይችልም:: 🔹ባሕር ውስጥ ሰጥመው 500 ጊዜ ይሰግዳሉ፤ በየቀኑ 4ቱን ወንጌልና 150 መዝሙረ ዳዊትን ይጸልያሉ። 🔸መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ታላቅ ጸሎት ነው 🔹በ40 ቀናት ቀጥሎም በ80 ቀን አንዴ ብቻ ይመገባሉ፤ ምግባቸው ደግሞ ሣርና ቅጠል ብቻ ነው:: 🔸በየዕለቱ ያለ ማስታጐል ማዕጠንት ያሳርጋሉ፤ (ካህን ናቸውና) 🔹ዘወትር በንጽሕና ቅዱስ ሥጋውን ይበላሉ ክቡር ደሙን ይጠጣሉ፤ በፍጹም በልባቸው ውስጥ ቂምን መከፋትን አላሳደሩም:: 🔸በእነዚህና በሌሎች ትሩፋቶቻቸው ደስ የተሰኘ ጌታም ለጻድቁ የእሳትና የብርሃን ሠረገላን ሰጥቷቸው በዚያ እየበረሩ ኢየሩሳሌም ይሔዱ ነበር፤ ከብዙ የተጋድሎ ዘመናት በሁዋላም የክብር ባለቤት መድኃኒታችን ክርስቶስ አዕላፍ መላእክትን አስከተትሎ መጥቶአላቸው:: 💠ቃልኪዳን የተገባላቸው 🔘ስለ እኔ ረሃብና ጥምን ስለ ታገስክ 🔘ስለ ምናኔህ 🔘ስለ ተባረከ ምንኩስናህ 🔘ስለ ንጹሕ ድንግልናህ 🔘ቂምና በቀልን ስላለመያዝህ 🔘ስለ ንጹሕ ክህነትህና ማዕጠንትህ 🔘ቅዱስ ወንጌልን በፍቅር ስለ ማንበብህ 7 አክሊላትን እሰጥሃለሁ 🔹በሰማይም ከመጥምቁ ዮሐንስ ጐን 500 የእንቁ ምሰሶዎች ያሉበትን አዳራሽ ሰጥቼሃለሁ፤ በስምህ የሚለምኑ በቃል ኪዳንህ የሚማጸኑትንም ሁሉ እንድምርልህ "አማንየ በርእስየ!' ብዬሃለሁ" አላቸው:: 🔸ቅዱሳን መላእክትም "ሃብተ ማርያም ወንድማችን" ሲሉ አቀፏቸው፤ ጌታ ግን በዚያች ሰዓት አንድም ሦስትም ሆኖ ታያቸውና አቅፎ ሦስት ጊዜ ሳማቸው፤ ከፍቅሩ ጽናትም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው ተለየች፤ በዝማሬም ወሰዷት:: 🔹ግንቦት 26 ለጻድቁ ዕለተ ልደታቸው ናት 🔸አምላከ አበው ወሰማዕት ጣዕመ ፍቅራቸውን ክብራቸውን ጸጋ በረከታቸውንም ይክፈለን:: 🔹እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና፤ ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና፤ ለዘለዓለምም ይጠብቃቸዋል ።
417