cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የእንጦጦ መ/ስ/ቅ/ሥ/ቤ/ክ ዉሉደ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

ይህ የእንጦጦ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ፤ ዉሉደ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ገፅ ነው ። በዚህ ገፅ ፦ ● መንፈሳዊ ትምህርቶች ፣ መልዕክቶች ፣ ምክሮች ● መዝሙሮች ፣ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ● ወቅታዊ የቤተክርስቲያን እና የሰ/ት/ቤት ጉዳዮች ● የሰ/ት/ቤት መልዕክቶች ፣ ማስታወቂያዎች ይቀርቡበታል። ኦዲዮቪዥዋል ክፍል ለመቀላቀል ➠ @weludebirhane

Show more
Advertising posts
673
Subscribers
+224 hours
+57 days
+3830 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
Media files
670Loading...
02
የትላንትናዋ ዉሉደ ብርሃን ዛሬ ላይ ሆነን ስንቃኛት ብዙ ዘመናት ያስቆጠረች ዘመን ተሻጋሪ ሥራ የሰራች አሁንም በመሥራት ላይ የምትገኝ ሰንበት ት/ቤት ናት ! ሐምሌ 7 2008 ዓ.ም G+3 ህንጻ ሰንበት ትምህርት ቤት በብፁዕ ሕዝቃኤል የመሰረተ ድንጋይ ተጣለ ለአካባቢው ገጽታ ውብ የሆነ ሁለገብ ህንጻም ቀስ በቀስ በቅድስት ሥላሴ ፈቃድ በአባላት ፍጹም ጥረት ይኸው በመገባደድ ላይ ይገኛል። ሙሉ ለሙሉም የአዳራሹ ኮርኒስ ስራም በዚህ መልክ ተጠናቋል ... የመንበረ ስብሐት ቅ/ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን የውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ኦዲዮቪዥዋል ክፍል ለመቀላቀል ➠ 🧷Facebook https://www.facebook.com/1880533115515403/posts/2831103630458342/?app=fbl 🧷Telegram https://t.me/weludebirhane 🧷YouTube https://youtu.be/542fdWtDH3c
1962Loading...
03
" #ጸናጽሉ_ቢቀላቸውም_ዘንጉ_ይከብዳቸው_ነበር...፡፡ " ቀዳማዊ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ለተማሪዎች አቡጀዲና ለቀለብ የሚሆን ገንዘብ ይልኩልኛል፡፡ “ የኢትዮጵያ መድፏና መትረየሷ ጸሎት ነው” በማለት በጸሎት እንድንበረታ መልእክት ይሰዱልኛል፡፡ እኔም በታማኝነት የቻልኩትን ሁሉ አደርግ ነበር ... የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ፤ እንዲሁም በርካታ ጳጳሳትንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን በማስተማር የሚታወቁት ሊቁ አለቃ ወልደ ሰንበት ተገኝ ለ35 ዓመት በመሪ ጌትነት በሽሮ ሜዳ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን... በቅርብ ቀን ...👉. በገበያ ላይ አምደ ብርሃን መጽሔት ገልጽ ላይ የተወሰደ
2712Loading...
04
Media files
1080Loading...
05
Media files
2610Loading...
06
Media files
2582Loading...
07
Media files
10Loading...
08
ኢትዮጵያ ለሚገኙ ወጣት ሴቶች ለ2ተኛ ዙር የቀረበ ጥሪ! ስቴም ፖወር (STEMpower) ከፊንላንድ ኤምባሲ (Embassy of Finland Ethiopia) እና ከአይቢኤም (IBM) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ከ1,000 በላይ ሥራ አጥ ወጣት ሴቶችን ተግባራዊ የሥራ ክህሎት ለመስጠት ያለመ "ትጋት" የተሰኘ ፕሮግራም አስተዋውቀዋል። በመጀመያ ዙር  700  በላይ ለሚሆኑ ሴቶች የ - Project Management  - Web Development  - Cyber Security - Digital Marketing - Data Analytics - Information Technology  - Job Readiness  - Work Readiness ስልጠና የሰጠ ከመሆኑ በተጨማሪ የስራ እድል በመፈጠር ተጠቃሚ እንዲሆኑ እድል አመቻችቷል፡፡  #ነጻ በሚሰጠውና ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው ሰርተፊኬት በሚያስገኘው በዚህ ስልጠና እነዚህን ኮርሶች ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ ሴቶች ምዝገባ የጀመርን መሆኑን እያሳወቅን ምዝገባው የሚቆየው ከ ግንቦት 7 - 20,  2016 ዓ/ም ሲሆን ቀድማችሁ በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡ እነዚህን ኮርሶች ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ 👉  https://forms.office.com/r/i0fNZG4021
2797Loading...
09
Media files
2503Loading...
10
Media files
2373Loading...
11
Media files
2900Loading...
12
Media files
2732Loading...
13
Media files
2210Loading...
14
‹ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም  ለክርስቶስና ለቤተ ክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡›› #ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት #ጥር 11/2016 ዓ.ም በእንጦጦ መንበረ ስብሀት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ #በሥርዐተ_ቁርባን ጋብቻህን የፈጸምከው #የሰ/ት/ቤታችን አባል የወንድችን ማስረሻ ማሞ እና የእህታችን ስንዱ በቀለ ፤ የፈጸማቹሁት ጋብቻ፤  የአብርሃምንና የሣራን፣ የይስሐቅንና የርብቃን ጋብቻ የባረከ አምላክ፤ የትዳር ሕይወታችሁን ይባርክላችሁ÷ ያጣምራቹ ÷  ያዋህዳችሁ፤ እመብርሃን በአማላጅነቷ አትለያችሁ ፤ ቅዱስ ገብርኤል ከፊት ይምራችሁ ከኃላ ይከተላችሁ፡፡ <<ጌታን እንዲወዱና በአካልም ይሁን በመንፈስ በባሎቻቸው ደስ እንደሰኙ ለእህቶች ንገራቸው፡፡  ልክ እደዚሁ ጌታ ቤተ ክርስቲያንን እደወደደ ሚስቶቻቸውን እንዲወዱ  ለወንድሞች በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ንገራቸው፡፡>> #ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ለፓሊካርፐስ በላከው መልእክቱ፡፡ <ከተጋባቸሁ በኋላ ባልና ሚስት አንድ አካል ናችሁ፡፡ እንጂ ሁለት ስላይደላችሁ በፍጹም ልባችሁ እርስ በእርሳችሁ ተፈቀሩ፡፡  ከዛሬ ጀምሮ ሌላ ወንድ ወይም ሌላ ሴት አትፈልጉ ይልቁንም በተቻላችሁ  መጠን አንዳችሁ ሌላውን ደስ አሰኙ ፤ በመረዳዳትና በፍጹም ፍቅር ኑሯችሁን ሁሉ አሳምሩ፡፡>> #ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ ቅዱስ አጼ ዘርአያዕቆብ፡፡ ◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈ (ወደ ኤፌሶን ሰዎች  5:22) ---------- 22፤ ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤ 23፤ ክርስቶስ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ራስ እንደ ሆነ እርሱም አካሉን የሚያድን እንደ ሆነ ባል የሚስት ራስ ነውና። 24፤ ዳሩ ግን ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትገዛ እንዲሁ ሚስቶች ደግሞ በሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ። 25-26፤ ባሎች ሆይ፥ ክርስቶስ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ወደዳት ሚስቶቻችሁን ውደዱ፤ በውኃ መታጠብና ከቃሉ ጋር አንጽቶ እንዲቀድሳት ስለ እርስዋ ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤ 27፤ እድፈት ወይም የፊት መጨማደድ ወይም እንዲህ ያለ ነገር ሳይሆንባት ቅድስትና ያለ ነውር ትሆን ዘንድ ክብርት የሆነችን ቤተ ክርስቲያን ለራሱ እንዲያቀርብ ፈለገ። 28፤ እንዲሁም ባሎች ደግሞ እንደ ገዛ ሥጋቸው አድርገው የገዛ ሚስቶቻቸውን ሊወዱአቸው ይገባቸዋል። የገዛ ሚስቱን የሚወድ ራሱን ይወዳል፤ 29-30፤ ማንም የገዛ ሥጋውን የሚጠላ ከቶ የለምና፥ ነገር ግን የአካሉ ብልቶች ስለሆንን፥ ክርስቶስ ደግሞ ለቤተ ክርስቲያን እንዳደረገላት፥ ይመግበዋል ይከባከበውማል። 31፤ ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ። 32፤ ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ። 33፤ ሆኖም ከእናንተ ደግሞ እያንዳንዱ የገዛ ሚስቱን እንዲህ እንደ ራሱ አድርጎ ይውደዳት፥ ሚስቱም ባልዋን ትፍራ። የመንበረ ስብሐት ቅ/ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን የውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት      #ኦዲዮቪዥዋል ክፍል ለመቀላቀል  ➠   🧷Facebook  https://www.facebook.com/1880533115515403/posts/2831103630458342/?app=fbl     🧷Telegram https://t.me/weludebirhane   🧷YouTube https://youtu.be/542fdWtDH3c ◈ ገፆቹን #Like , #Follow , #Subscribe  እንዲሁም የሚለጠፉትን #Share , #Like ያድርጉ!.
10Loading...
15
Media files
2170Loading...
የትላንትናዋ ዉሉደ ብርሃን ዛሬ ላይ ሆነን ስንቃኛት ብዙ ዘመናት ያስቆጠረች ዘመን ተሻጋሪ ሥራ የሰራች አሁንም በመሥራት ላይ የምትገኝ ሰንበት ት/ቤት ናት ! ሐምሌ 7 2008 ዓ.ም G+3 ህንጻ ሰንበት ትምህርት ቤት በብፁዕ ሕዝቃኤል የመሰረተ ድንጋይ ተጣለ ለአካባቢው ገጽታ ውብ የሆነ ሁለገብ ህንጻም ቀስ በቀስ በቅድስት ሥላሴ ፈቃድ በአባላት ፍጹም ጥረት ይኸው በመገባደድ ላይ ይገኛል። ሙሉ ለሙሉም የአዳራሹ ኮርኒስ ስራም በዚህ መልክ ተጠናቋል ... የመንበረ ስብሐት ቅ/ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን የውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ኦዲዮቪዥዋል ክፍል ለመቀላቀል ➠ 🧷Facebook https://www.facebook.com/1880533115515403/posts/2831103630458342/?app=fbl 🧷Telegram https://t.me/weludebirhane 🧷YouTube https://youtu.be/542fdWtDH3c
Show all...
2👏 1
" #ጸናጽሉ_ቢቀላቸውም_ዘንጉ_ይከብዳቸው_ነበር...፡፡ " ቀዳማዊ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ለተማሪዎች አቡጀዲና ለቀለብ የሚሆን ገንዘብ ይልኩልኛል፡፡ “ የኢትዮጵያ መድፏና መትረየሷ ጸሎት ነው” በማለት በጸሎት እንድንበረታ መልእክት ይሰዱልኛል፡፡ እኔም በታማኝነት የቻልኩትን ሁሉ አደርግ ነበር ... የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ፤ እንዲሁም በርካታ ጳጳሳትንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን በማስተማር የሚታወቁት ሊቁ አለቃ ወልደ ሰንበት ተገኝ ለ35 ዓመት በመሪ ጌትነት በሽሮ ሜዳ መንበረ ስብሐት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን... በቅርብ ቀን ...👉. በገበያ ላይ አምደ ብርሃን መጽሔት ገልጽ ላይ የተወሰደ
Show all...
👍 1🖕 1
ኢትዮጵያ ለሚገኙ ወጣት ሴቶች ለ2ተኛ ዙር የቀረበ ጥሪ! ስቴም ፖወር (STEMpower) ከፊንላንድ ኤምባሲ (Embassy of Finland Ethiopia) እና ከአይቢኤም (IBM) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ከ1,000 በላይ ሥራ አጥ ወጣት ሴቶችን ተግባራዊ የሥራ ክህሎት ለመስጠት ያለመ "ትጋት" የተሰኘ ፕሮግራም አስተዋውቀዋል። በመጀመያ ዙር  700  በላይ ለሚሆኑ ሴቶች የ - Project Management  - Web Development  - Cyber Security - Digital Marketing - Data Analytics - Information Technology  - Job Readiness  - Work Readiness ስልጠና የሰጠ ከመሆኑ በተጨማሪ የስራ እድል በመፈጠር ተጠቃሚ እንዲሆኑ እድል አመቻችቷል፡፡  #ነጻ በሚሰጠውና ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው ሰርተፊኬት በሚያስገኘው በዚህ ስልጠና እነዚህን ኮርሶች ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ ሴቶች ምዝገባ የጀመርን መሆኑን እያሳወቅን ምዝገባው የሚቆየው ከ ግንቦት 7 - 20,  2016 ዓ/ም ሲሆን ቀድማችሁ በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡ እነዚህን ኮርሶች ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ 👉  https://forms.office.com/r/i0fNZG4021
Show all...
Please fill out this form