cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Image Of Christ Ministry

በዚህ Channel✣ በክርስቶስ በመስቀል ላይ ስለተሰራልን ስራና በእርሱም ምክንያት ወደ ብርሃን ስለወጣው ህይወትና አለመጥፋት የሚያወሱ፦ ✔️ ትምህርቶች (በፅሁፍና በድምፅ) ✔️ ግጥሞች ✔️ ዝማሬዎች ✔️ ምስሎች ወዘተ.... የሚቀርቡ ይሆናል። ማንኛውንም ጥያቄና አስተያየት https://t.me/glorious7gospel ይላኩልን። 💯ŜÃV€Đ B¥ ĠŘÃĆ€💯 ✟ማራናታ፦ ኢየሱስ ሆይ ናልን!✟

Show more
Advertising posts
1 923Subscribers
-124 hours
-37 days
-1030 days
Posts Archive
“I urge you to live a life worthy of the calling you have received. Be completely humble and gentle; be patient, bearing with one another in love. Make every effort to keep the unity of the Spirit through the bond of peace” (Ephesians 4:1-3, NIV).
Show all...
3
አንተ መሸሸጊያዬ ነህ፤ ከመከራ ትጠብቀኛለህ፤ በድል ዝማሬም ትከብበኛለህ። መዝ 32፥7
Show all...
4👍 1
የመስቀሉ መንገድ 9 April 2015Read 11473 timesPrintEmail የመስቀሉ መንገድ እግዚአብሔር “የአሠራር ማሻሻያ” የሚለባል ነገር እንደማያደርግ ታውቃላችሁ? በጥንቱ መሠረት ነዉ አዳዲስ ነገሮችን የሚያደርገዉ እንጅ መሥሪያ መርሁ እንዳይሻሻል አድርጎ ጨክኗል! የአዲስ ኪዳን ገጾች በደንብ እንደሚያስረዱን እግዚአብሔር ሊሠራ የመረጠዉ መንገድ እንደሰዉ ጥበብ “ሞኝነት” በሚመስለዉ በመስቀሉ መንገድ ብቻ ነዉ። ለምሳሌ እግዚአብሔር የሚያድነዉ፣ ሐጢያተኞች የመስቀሉን ቃል አምነዉና ተቀብለዉ በእርሱ መንገድ ሲመጡ ብቻ ነዉ (“የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነዉ” 1ቆሮ 1፡18፣ “ዓለም እግዚአብሔርነ በጥበቧ ስላላወቀች በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ሊያድን የእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ ሆኖአልና” ቁ.21) ። ይህ ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔር የመንፈሱን ጉልበትና ቅባት የሚገልጠዉና የሚሠራዉ በመስቀሉ መርህ ብቻ ነዉ (“በመካከላችሁ ሳለሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱም እንደተሰቀለ ሌላ ነገር እንዳላዉቅ ይህን ቆርጨ ነበርና።…ቃሌም ስብከቴም መንፈስንና ኃይልን በመግለጥ ነበር… 2ቆሮ 2፡1-5) ይህ የመስቀሉ መንገድም በአድማጭ ፍለጎት አይለወጥም (“አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ፤ የግሪክ ሰወችም ጥበብን ይሻሉ እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን…”) መስቀሉ በሌላ የሰዉ ጥበብ ሲተካም እግዚአብሔር ኃይሉን በመግለጥ አይተባበርም። ስለሆነም አሠራርን መመርመር ያስፈልጋል! በጌታ ስም የሚመጣ ሁሉ ሁልጊዜ የተባረከ አይደለም! የተሰቀለዉ ኢየሱስ መዐዛና መርህ የሌለበት አሠራር (የሠራ ቢመስልም እንኯ) እግዚአብሐር የለበትም። በሰዉ ጥበብ ላይ ተመስርቶ፣ ትርፍ አግብስባሽ ሆኖ፣ እኛን አገልጋዮች ከዋክብትና ትንንሽ አማልክት የሚያደርግ መንፈስ “የመጨረሻዉ” ምልክት እንጅ የወንጌል ምልክት ሊሆን አይችልም። ስለዚህ ጠቢብ የጌታችንንና የሐዋርያቱን ትምህርት በልቡ ያኖራል- “ተጠንቀቁ” (ኢየሱስ ክርስቶስ ማቴ 24፡4) “ሁሉን ፈትኑ፣ መልካሙንም ያዙ” (ቅዱስ ጳዉሎስ 1ተሰ 5፡ 20) https://mamushafenta.com/media/k2/items/cache/fedea746cd0ecb257a1249d3a2a80bb1_XL.jpg
Show all...
1
አምላካችን ማን ነዉ? “እረሱ (ክርስቶስ) የማይታየዉ አምላክ አምሳል ነዉ፤ ከፍጥረትም ሁሉ በፊት በኩር ነዉ፤ ሁሉ ነገር በእርሱ ተፈጥሮአል፤ በሰማይና በምድር ያሉ፣ የሚታዩና የማይታዩ፣ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ኀይላት፣ ገዦች ቢሆኑ ወይም ባለሥልጣናት፣ ሁሉም ነገር በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል። እርሱ ከሁሉ በፊት ነዉ፤ ሁሉ ነገር በአንድ ላይ ተያይዞ የጸናዉ በእርሱ ነዉ። እርሱ አካሉ የሆነችዉ የቤተክርስቲያን ራስ ነዉ፤ በሁሉ ነገር የበላይነት ይኖረዉ ዘንድ እርሱ የመጀመሪያ፣ ከሙታን መካከልም በኩር ነዉ።” (ቆላስያስ 1፡15-18) እግዚአብሔር “ሕዝቤን ልቀቅ” ባለ ጊዜ ፈርኦን የተናገረዉ ሁልጊዜ ተገዳዳሪዎቻችን በህሊናችን የሚያቃጭሉት ጥያቄ ነዉ። ፈርኦን “ቃሉን እሰማ ዘንድ እስራኤልንስ እለቅቅ ዘንድ እግዚአብሔር ማን ነዉ?” ነበር ያለዉ (ዘጸ 5፡2)። ዛሬም “አምላክህ/ሽ ማን ነዉ?” ለሚለን ቆላ 1 አስደናቂ እዉነታ ነዉ። አምላካችን ክርስቶስ ፍጥረተ ዓለሙን ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣ ብቻ ሳይሆን አሁንም ፍጥረት ሥርዐት ይዞ እንዲቀጥል ሁሉን በአንድ ላይ አያይዞ ያስቀጥለዋል፣ ያጸናዋል። ፍጥረት ምን እንደሚያክል፣ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ግዙፍ ከዋክብትና ክምችቶቻቸውም ምን እንደሚመስሉ ለማሰብ ያስቸግራል። እነኝህን ሁሉ በእጆቹ ይዞ የሚያጸናቸዉ… አምላካችን ነው (ኢሳ 40፡27-31)። ክርስቶስ የሁሉ ፈጣሪና የበላይ ነዉ። የኛ ችግርና ተግዳሮትማ ለእርሱ እንዴት ቀላል ነዉ? ስለሆነም አማኝ ነፍሱን “እረፊ፣ አትጨነቂ፣ አትታወኪ፣ ዝም ብለሽ በኃያሉ አምላክሽ ታመኚ” ይበል፡፡
Show all...
👍 1
የእውነት እኔ ክርስቲያን ነኝ? እናንተስ፣ ክርስቲያን ናችሁ? በመጀመሪያዎቹ ክፍለ ዘመኖች ክርስቶስን መከተል ብዙ ዋጋን ያስከፍል ነበር። በዚህም ምክንያት፣ ሐዋሪያቱ እና ከሐዋርያቱ አንደበት የወንጌልን ቃል እንዳደመጡ በታሪክ የሚነገርላቸው Ignatius እና ፖሊካርፕ (የሐዋርያው ዮሐንስ ተማሪዎች) ጨምሮ በዘመኑ የነበሩ ብዙዎች ሰማእት ሆነው ወደ ጌታቸው ሄደዋል። በተለይ ግን፣ በ 170ዎቹ አካባቢ የሮም ግዛት በነበረችው በሊዮን ከተማ ይኖሩ የነበሩ ክርስቲያኖች ከፍተኛ መከራ ይደርስባቸው ነበር። በዚህ ወቅት፣ የከተማው ባለስልጣናት ክርስቲያኖችን ካሰሯቸው በኋላ ወደ ህዝብ አደባባዮች እያወጡ ከዚህ ጊዜ በፊትም ሆነ በኋላ ይደረግ እንደነበር በብዙ ወንጀል አይከሷቸውም፤ ጌታን እንዲክዱም ግድ አይሏቸውም ነበር። በተቃራኒው፣ አንድ ጥያቄ ብቻ ይቀርብላቸዋል፥ "ክርስቲያን ነህ/ነሽ?" የሚል። በዚህን ወቅት፣ በህዝብ አደባባዮች በአዕላፋት መሀከል የቆሙ የእግዚአብሔር ወንድ እና ሴት ልጆች "አዎን ክርስቲያን ነኝ!" በማለት ሰማዕት ይሆኑ (ያንቀላፉ - ወደታመኑለት ጌታ ይሄዱ) ነበር። ዛሬስ፣ እኔ እና እናንተ ክርስቲያኖች ነን? ስለ ወንጌል፣ ስለእግዚአብሔር መንግሥት፣ ስለ ክርስቶስ ሙከራን የሚቀበል ክርስቲያን ነን? እውነት ነው፤ ዛሬ እኔና እናንተ ባለንበት ዘመን እና ሀገር ክርስቲያኖችን የሚገድል መንግስት የለ ይሆናል፥ ነገርግን ስለወንጌል ምቾቱን ለሚተው፣ ለመነቀፍ እና ለማሳደድ እንኳ የተዘጋጀ ክርስቲያን ነን? "ለ ሰማኒያ ስድስት አመታት አገልጋዩ ነበርኩ፤ ታዲያ ይህን ያዳነኝን ንጉሥ እንዴት እክደዋለሁ።" ክርስቶስን እንዲክድ በተጠየቀ ጊዜ ፖሊካርፕ የሰጣቸው መልስ ነበር። እግዚአብሔር ሆይ፣ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ብዙ ምህረት፣ ጸጋ እና እርህራሄህ ይብዛልን። አሜን።
Show all...
2👍 1
ለጤናማ መንፈሳዊ ህይወት እና መንፈሳዊ ልምምድ የሚጠቅም ትምህርት 👆👆👆
Show all...
Heavenly Father, as I begin this new day, I ask for your guidance and wisdom. I pray that you would lead me on the path that you have set before me, and that I would be able to hear your voice and follow your direction. I ask that you would give me insight and discernment as I make decisions about my life, and that I would be able to trust in your plan for my future. I trust in your guidance and provision, and I pray that I would be able to follow your lead today. In Jesus' name, we pray. Amen. መዝ 5፥3 በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም።
Show all...
🥰 2
This is the true nature of preaching. It is the man of God opening the Word of God and expounding its truths so that the voice of God may be heard, the glory of God seen, and the will of God obeyed. Steven J. Lawson
Show all...
"I find myself clinging to Christ like a burr to a dress." Katie von Bora, Mrs. Luther
Show all...
My God is "unmoved mover", "the first cause", "necessary (not contingent) being" and "perfect".
Show all...
"He paid a debt he did not owe, and I owed a debt I could not pay."
Show all...
2👍 1
"You have made us for yourself and our hearts are restless, until they rest in you." Augustine of Hippo Rome 5፥1-2 Therefore, since we have been declared righteous by faith, we have peace with God through our Lord Jesus Christ, through whom we have also obtained access by faith into this grace in which we stand, and we rejoice in the hope of God's glory. ሮሜ 5፥1-2 1 እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤ 2 በእርሱም ደግሞ ወደ ቆምንበት ወደዚህ ጸጋ በእምነት መግባትን አግኝተናል፤ በእግዚአብሔር ክብርም ተስፋ እንመካለን። #Image_Of_Christ_Ministry
Show all...
👍 2
Believers have all they need in Jesus. There is nothing better, deeper, or more spiritual than knowing, loving, and serving him. Christ is God, He is ours, we are His, and we must turn a deaf ear to any teaching that suggests otherwise. ቆላስይስ 2፥ 6: እንግዲህ ጌታን ክርስቶስ ኢየሱስን እንደ ተቀበላችሁት በእርሱ ተመላለሱ። 7: ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነጹ፥ እንደ ተማራችሁም በሃይማኖት ጽኑ፥ ምስጋናም ይብዛላችሁ። 8: #እንደ_ክርስቶስ_ትምህርት_ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ። 9: በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና። 10: ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ሆናችሁ ተሞልታችኋል። Image Of Christ Ministry
Show all...
በካታኮምብ ዋሻዎች (የሮማውያን ከመሬት በታች የተዘጋጁ የመቃብር ስፍራዎች) ይኖሩ የነበሩ የጥንት ክርስቲያኖች ዝማሬ😭 O gladsome light, O grace Of God the Father's face, The eternal splendor wearing, Celestial, holy, blest, Our Savior Jesus Christ, Joyful in the thine appearing. ምንኛ የታደሉ፣ ጸጋ እና ምህረት የበዛላቸው እንዲሁም አለምን እና ሞትን የናቁ ነበሩ። ጌታየ ኢየሱስ ክርስቶስ😭😭😭
Show all...
👍 3
Every morning I thank and praise God, because today He will do miracles. Every evening I thank and praise God for He has done miracles. Today He enables me to endure what I cannot endure; today He causes me to love what I cannot love. Today He makes me do what I cannot do and live in a manner in which I cannot live. Thank and praise Him, daily it is impossible with men, but daily it is possible with God! Life that wins - Watchman Nee
Show all...
👏 1
#ተወዳጆች፣ እግዚአብሔር የልጁን መልክ እንድንመስል እለት እለት ይቅረጸን እንጂ ዓለም የራሷን ቅርጽ አታውጣልን። ሮሜ 12፥2 የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ #በልባችሁ_መታደስ ተለወጡ እንጂ #ይህን_ዓለም_አትምሰሉ።
Show all...
3
Biblical worship is directed by the spirit, flows through the soul, and is expressed by the whole body—from head to feet.
Show all...
ሮሜ 8፥ 29: ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ 30: አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው። 2 ቆሮ 3፥ 18: እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።
Show all...
👍 2 1
The Spirit plays an active role in the spiritual formation of those He inhabits. As Christians, we must be indwelt with the Spirit to carry out the will of God. The Lord works through the Spirit to bring members of the body of Christ together to do the work of the ministry. According to Frank Thielman, “If Gentiles are to come into God’s people . . . a radical transformation must begin in their lives to make them appropriate dwelling places for God’s Holy Spirit—they need to be holy.”[3]           In John’s gospel, Jesus told the disciples that they must abide in Him to bear fruit (John 15:15:1-9). This new life in Christ that we strive to live will be manifested as we remain connected to the true vine of life. Would it not seem logical that if we are connected to the vine of life, the nature flowing through the vine will also be displayed in the branches? Although we may be connected, this does not mean we are not on a journey in the transformation (sanctification) process. Conformity to the image of Christ is a progressive journey. A journey that presents the believer with many challenges—some can even be hardships. Nevertheless, our sovereign Lord is keenly aware of the transformation process.           As we continue in the process of being conformed to the image of Christ through the journey of life, the ministry of Christ will continue on the earth. Our heavenly Father will be glorified, and others will be drawn to God through our testimony of His graciousness.
Show all...
Spiritual Formation: Conformity to the Image of Christ As Christians, we do not hear much taught or preached about growing in the likeness of Christ or being conformed to His image—although we hear a lot about God’s love and goodness. We must ask ourselves, what does it mean to grow in the likeness of Christ? Is it possible to be like Christ in today’s society? Why should we strive to be like Christ in His love and suffering for others?           In Paul’s writing to the church in Rome, he makes a clear statement regarding the believer’s predestination to be conformed to the image of Christ (Rom 8:29). God desires that believers grow in the likeness of His Son. For many, when Jesus is accepted as savior, we feel we have satisfied what the Lord requires of us, thus remaining as carnal Christians and never being transformed into the image of Christ. George Barna, research analyst and author of Maximum Faith concludes, “Most Americans who confess their sins to God and ask Christ to be their savior . . . lives almost indistinguishably from unrepentant sinners, and their lives bear little, if any, fruit for the kingdom of God.”           As believers, who profess the Lordship of Jesus Christ, we are mandated to be imitators of God and to represent him as light to the unbelieving world. To live a life where Jesus is Lord, we must be willing to submit our will and desire to His authority. The Lord Jesus has promised not to leave us comfortless but that He would give us another Comforter who would be with us and live in us. The Holy Spirit will be present to “walk alongside” us, and He will continue to reveal God’s truth and bring about holy living to those who will submit to the Lordship of Jesus Christ. He is the empowering presence on which the Christian life must be dependent. Spiritual formation is a work of the Holy Spirit in the believer’s life as He works to conform us to the image of Christ. The apostle Paul addresses the church at Corinth by saying, Now the Lord is the Spirit, and where the Spirit of the Lord is there is freedom. And we all, with unveiled face, beholding the glory of the Lord, are being transformed [emphasis added] into the same image from one degree of glory to another. For this comes from the Lord who is the Spirit (2 Cor 3:18). According to Walter Bauer, the Greek word for transformation, metamorphoó means to change inwardly in fundamental character or condition, be changed, be transformed. He further states, “Christians progressively take on the perfection of Jesus Christ,” thus an ongoing process.           As human beings, it's natural for us to desire control over our lives. However, as we pursue Christ-like qualities, we may discover that He challenges us by subjecting the power we crave to crucifixion. In Paul’s letter to the Galatians, he wrote, “I have been crucified with Christ. It is no longer I who live, but Christ who lives in me…” (Gal 2:20). Paul’s co-crucifixion with Christ is the very life that is required of all believers who desire to be conformed to the image of Christ.           For many of us, the crucified life requires more than we are willing to pay. Jesus told those following him, “If anyone comes to me and does not hate his own father and mother and wife and children and brothers and sisters, yes, and even his own life, he cannot be my disciple. Whoever does not bear his own cross and comes after me cannot be my disciple (Lu 4:26-27). This may seem harsh; however, the Lord has set the requirements for discipleship, which can only be lived by God’s grace.           The Lord has blessed us with the power and ability to live a grace-filled life. For, we are no longer under the law of sin and death, but now we live by the law of the Spirit of life that is in Christ Jesus (Rom 6:14; 8:2). As we realize how helpless we are to live the life of Christ in our strength, we begin to surrender to the power of God’s Spirit, which has been given to every believer. Only Christ can live His life through the believer, which is done through the Holy Spirit.
Show all...
👍 2
3 እናንተ የያዕቆብ ቤት ሆይ፥ የእስራኤልም ቤት ቅሬታ ሁሉ፥ ከሆድ ያነሣኋችሁ ከማኅፀንም የተሸከምኋችሁ፥ ስሙኝ። 4 እስከ ሽምግልና ድረስ እኔ ነኝ፥ እስከ ሽበትም ድረስ እሸከማችኋለሁ፤ እኔ ሠርቻለሁ እኔም አነሣለሁ፤ እኔ እሸከማለሁ እኔም አድናለሁ። 5 በማን ትመስሉኛላችሁ? ከማንስ ጋር ታስተካክሉኛላችሁ? እንመሳሰል ዘንድ ከማን ጋር ታስተያዩኛላችሁ?
Show all...
17 በአንዱም በደል ሞት በአንዱ በኩል ከነገሠ፥ ይልቁን የጸጋን ብዛትና የጽድቅን ስጦታ ብዛት የሚቀበሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በሕይወት ይነግሣሉ። 19 በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ። 20-21 በደልም እንዲበዛ ሕግ ጭምር ገባ፤ ዳሩ ግን ኃጢአት በበዛበት፥ ኃጢአት በሞት እንደ ነገሠ፥ እንዲሁ ደግሞ ጸጋ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣ በጽድቅ ምክንያት ለዘላለም ሕይወት ይነግሥ ዘንድ፥ ጸጋ ከመጠን ይልቅ በለጠ።
Show all...
4
የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5:13 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.nippt.bible.free&hl=en
Show all...
sign up to get a 10 US Dollar newcomer bonus! I made more than 200 US Dollars by watching the video here, so you can try it. https://youtub-v23.buzz/9975171931475582/
Show all...
4
. ✅ #የጌታችን_የኢየሱስ_መስቀል ✅ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 ✍️ "የቃል ስጋ መሆንና በመካከላችን ማደሩ ያነጣጠረው መስቀሉና የመስቀሉ ክስተት ላይ ነበር። ሐዋርያቱ የመስቀል መስዋዕትነቱን የድነታችን መሠረት መሆኑን በይፋ አጠንክረው አውጀዋል። ✍️ #መስቀል የሰውን ስቃይ እግዚአብሔር አምላክ የተካፈለበት፣ "አንተ የሥጋ አይን አለህን?" የሚለው የኢዮብ ጥያቄ ፍንትው ያለ ምላሽ ያገኘበት፣ 'የእግዚአብሔር ፍቅር ስፋቱ፣ ከፍታው፣ ጥልቀቱ ከመታወቅ ያለፈ ነው' የሚለው በገሀድ የተገለጠበት ታሪካዊ እውነታ ነው። የመለኮት ጥምር ባህሪያት በአንድ ሁኔታ የተገለጡበት፣ ማለትም #ምህረቱና_ፍርዱ፣ #ሰው_አፍቃሪነቱ እና #ኀጢአት_ጠልነቱ የታየበት፣ #ጥበቡ የተንጸባረቀበት፣ #ሞትና_ህይወት የተገናኙበት፣ ሽንፈትና ድል የተራከቡበት፣ ውርደትና ክብር፣ መፍረስና መታነጽ የተተካኩበት ነው። ✍️ ትናንት እና ነገ የተሸረቡበት፣ ምድርና ሰማይ የተጋጠሙበት፣ ሰማይ የተከፈተበት፣ "ምድር" ወደ ሰማይ የወጣበት፣ "ሰማይ ወደ ምድር የወረደበት "፣ የጥል ግድግዳ የፈረሰበት የአዲስ ኪዳን መካከለኛ የሆነው #የክርስቶስ #መስቀል_ነው። ✍️ ከአምልኮተ ባዕድ ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር ዘወር የሚባልበት፣ ከአምላክ ጠልነት ወደ አምላክ ቤተ ሰብነት፣ ከጨለማው አገዛዝ ወደ መንግስተ እግዚአብሔር፣ ወደ ሰማያዊ ዜግነት መፍለስ የተቻለበት ነው። ለክህነት ፣ ለእግዚአብሔር መንግስት ዜግነትና ለእግዚአብሔር ልጅነት የበቃንበት ክስተት ነው። ✍️ በመስቀሉ ላይ የፈሰሰው ደም የኃጢአትና የበደል ስርየት መቀበያ፣ ጽድቅን መቀበያ፣ ከህግ እርግማንና ከከንቱ ኑሮ መዋጃ፣ በኃጢአት ጉልበት፣ በሞት ኀይልና በጨለማው ሥርዓት ላይ ድል መጎናጸፊያ፣ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቂያ ነው።" ✍️ #መስቀሉ የወንጌል እምብርት ነው፤ #የመስቀሉም_መንገድ የኑሯችን መርህና ዘይቤ ነው፤ #ማለትም በመስጠት ማግኘት የሚስተናገድበት፣ ከሁሉ ኋላ በመሆን ፊተኛ የሚኮንበት፣ በድካም ብርታት የሚታፈስበት፣ በውርደት ክብር የሚለበስበት ጣይ አንሽ (paradoxical) ቅኝት ነው።" #የተሐድሶ_ጥሪ (ገፅ 62-63) . ✟ኢየሱስ ሆይ ናልን!✟ 💌 @eternallyforgiven 💌 share💯share💯share ✅ @grace7alone ✅ ✅ @grace7alone ✅ 🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺
Show all...
✅Experiencing the blood of Jesus✅       ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖                                                                                📌Hymn by Watchman Nee📌 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ Why should I worry, doubt and fear? Has God not caused His Son to bear My sins upon the tree? The debt that Christ for me has paid, Would God another mind have made To claim again from me? Redemption full the Lord has made, And all my debts has fully paid, From law to set me free. I fear not for the wrath of God, For I’ve been sprinkled with His blood,  It wholly covers me. For me forgiveness He has gained, And full acquittal was obtained,  All debts of sin are paid; God would not have His claim on two, First on His Son, my Surety true,  And then upon me laid. So now I have full peace and rest, My Savior Christ hath done the best And set me wholly free; By His all-efficacious blood I ne’er could be condemned by God, For He has died for me!
Show all...
የወንድማችሁ ናትናኤል መለሰ "ብርሃነ መለኮት የበራለት" በሚል ርዕሰ በ2013 ዓ.ም የታተመ መጽሐፍ በpdf በክርስቶስ ለሆናችሁ ሁላችሁ የጌታ ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ🙏 👇👇በዚህ በኩል ይቀላቀሉ👇👇   httpሉን🔺s://t.me/valley_vission7oracle https://t.me/valley_vission7oracle       🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን
Show all...