cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Image Of Christ Ministry

በዚህ Channel✣ በክርስቶስ በመስቀል ላይ ስለተሰራልን ስራና በእርሱም ምክንያት ወደ ብርሃን ስለወጣው ህይወትና አለመጥፋት የሚያወሱ፦ ✔️ ትምህርቶች (በፅሁፍና በድምፅ) ✔️ ግጥሞች ✔️ ዝማሬዎች ✔️ ምስሎች ወዘተ.... የሚቀርቡ ይሆናል። ማንኛውንም ጥያቄና አስተያየት https://t.me/glorious7gospel ይላኩልን። 💯ŜÃV€Đ B¥ ĠŘÃĆ€💯 ✟ማራናታ፦ ኢየሱስ ሆይ ናልን!✟

Show more
Advertising posts
1 922Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1230 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
የገላቲያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ሐ
521Loading...
02
የገላትያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ለ
521Loading...
03
የገላትያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ሀ
511Loading...
04
የገላትያ መልዕክት
10Loading...
05
የገላቲያ መልዕክት
10Loading...
06
የገላትያ መልዕክት
10Loading...
07
Media files
60Loading...
08
📌የገላትያ መልዕክት ጥናት📖 📢አርነታችሁን ጠብቁ!📣 ክፍል አንድ 31MB 🔖የቤተ ክርስቲያን ትልቁ ፈተና ምንድር ነው? 🔖የገላቲያ መልዕክት ለማን፣ መቼና በማን ተጻፈ? 🔖አላማውስ ምንድር ነበር? "በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።" ገላ 5፥1
1200Loading...
09
🔖 ለህፃናት የተሰጠ መገለጥ! ማቲዎስ ወንጌል 11፥ 12 ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል። 13 ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ፤ . . . 25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፡— አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ፤ 26 አዎን፥ አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና። 27 ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር ወልድን የሚያውቅ የለም፥ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።
1090Loading...
10
“True Success” from Ligonier Ministries https://www.ligonier.org/learn/articles/true-success-joseph
1550Loading...
11
📌 የገላትያ መልዕክት ጥናት Galatians is a firm statement of the doctrine of justification by grace through faith. When Paul wrote this letter, the false doctrine of legalism and faith by works had infiltrated the church throughout Galatia. As a result, believers had traded their freedom in Christ for bondage to the old Jewish law that had been fulfilled by Jesus. On this flight, we discover the differences between law and grace as well as the practical application and results of the proper doctrine of grace. 📖📢📣 የገላትያ መልዕክት፣ በእምነት ብቻ በእግዚአብሔር ጸጋ ስለመጽደቅ የጸና የአስተምህሮ መግለጫ ነው። የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤ ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ። ገላ 2፥21 ጳውሎስ ይህንን መልእክት ሲጽፍ፣ ህግን በመጠበቅ እና በራስ መልካም ስራ የእግዚአብሔርን ጽድቅ ማግኘት ይገባል፥ የሚል የሐሰት ትምህርት በመላው ገላትያ ወደ ቤተ ክርስቲያን ዘልቆ ገብቶ ነበር። በውጤቱም፣ አማኞች በክርስቶስ ያለውን ነፃነታቸውን በኢየሱስ ለተፈጸመው ለአሮጌው የአይሁድ ህግ ባርያ ለመሆን በመወሰን ለውጠውት ነበር። በዚህ መልዕክት ጥናት፣ በሕግ እና በጸጋ መካከል ያለውን ልዩነት እንዲሁም ትክክለኛ የሆነው የጸጋ አስተምህሮ በአማኝ ሕይወት የሚኖረውን ተግባራዊነት እና የሚያስገኛቸውን ውጤቶችን በስፋት እንመለከታለን። የእግዚአብሔር ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፤ አሜን።
1640Loading...
12
Galatians is a firm statement of the doctrine of justification by grace through faith. When Paul wrote this letter, the false doctrine of legalism and faith by works had infiltrated the church throughout Galatia. As a result, believers had traded their freedom in Christ for bondage to the old Jewish law that had been fulfilled by Jesus. On this flight, we discover the differences between law and grace as well as the practical application and results of the proper doctrine of grace.
710Loading...
13
📌 የገላትያ መልዕክት ጥናት ክፍል 2 🔖 ቅዳሜ ሚያዝያ ➎፣ ⓴⓰ ዓ.ም (ከቀኑ ❾ ሰዓት ጀምሮ) ከገላትያ ምዕራፍ 1፥11-24 11: ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤ 12: ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም። 13: በአይሁድ ሥርዓት በፊት እንዴት እንደ ኖርሁ ሰምታችኋልና፤ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ያለ ልክ አሳድድና አጠፋ ነበር፥ 14: ለአባቶችም ወግ ከመጠን ይልቅ እየቀናሁ በወገኔ ዘንድ በዘመኔ ካሉት ብዙዎችን በአይሁድ ሥርዓት እበልጥ ነበር። 15-16: ነገር ግን በእናቴ ማኅፀን ሳለሁ የለየኝ በጸጋውም የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል ስለ እርሱ ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም፥ 17: ከእኔም በፊት ሐዋርያት ወደ ነበሩት ወደ ኢየሩሳሌም አልወጣሁም፥ ነገር ግን ወደ ዓረብ አገር ሄድሁ እንደ ገናም ወደ ደማስቆ ተመለስሁ። 18: ከዚህ ወዲያ ከሦስት ዓመት በኋላ ኬፋን ልጠይቅ ወደ ኢየሩሳሌም ወጥቼ ከእርሱ ጋር አሥራ አምስት ቀን ሰነበትሁ፤ 19: ነገር ግን ከጌታ ወንድም ከያዕቆብ በቀር ከሐዋርያት ሌላ አላየሁም። 20: ስለምፅፍላችሁም ነገር፥ እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት ሐሰት አልናገርም። 21: ከዚያ ወዲያ ወደ ሶርያና ወደ ኪልቅያ አገር መጣሁ። 22: በክርስቶስም ያሉት የይሁዳ ማኅበሮች ፊቴን አያውቁም ነበር፤ 23: ነገር ግን፦ “ቀድሞ እኛን ያሳድድ የነበረ፥ እርሱ በፊት ያጠፋው የነበረውን ሃይማኖት አሁን ይሰብካል፡” ተብሎ ሲነገር ይሰሙ ነበር፤ 24: ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር። የእግዚአብሔር ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፤ አሜን።
1650Loading...
14
#ተወዳጆች፣ እግዚአብሔር የልጁን መልክ እንድንመስል እለት እለት ይቅረጸን እንጂ ዓለም የራሷን ቅርጽ አታውጣልን። ሮሜ 12፥2 የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ #በልባችሁ_መታደስ ተለወጡ እንጂ #ይህን_ዓለም_አትምሰሉ። #Image_Of_Christ_Ministry   #የክርስቶስ_መልክ_አገልግሎት      🔻ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔻
2371Loading...
15
Follow the Image Of Christ Ministry channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaDQSNbEVccLtzF0Vd1r
10Loading...
16
Follow the Image Of Christ Ministry channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VaDQSNbEVccLtzF0Vd1r
2680Loading...
17
መዝሙር 93 (Psalms) 4፤ ከብዙ ውኆች ድምፅ ከባሕርም ታላቅ ሞገድ ይልቅ እግዚአብሔር በከፍታው ድንቅ ነው።
2511Loading...
18
“‘የጠፋው ልጅ’ ምን ያህል ይዘገይ እንደ ሆነ አናውቅም እንጂ፣ ማልቀሱና መጮኹ ግን አይቀርም። ርዳታን ከማግኘቱ በፊት ግን፣ መጮኽ እና ማልቀስ ግድ ይለዋል። ጊዜውን እና ሰዓቱን አናውቅምና፣ እኛ በቤት የቀረን ቤተኞች ስለጠፋው ልጅ ማሰብ ከሆነልን “አቤቱ፤ እባክህ አሁን አድን” የሚለውን ጸሎት እናቅርብ (መዝ. 118፥25)።” https://hintset.org/article/live-apart-from-the-body/ -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
3320Loading...
19
"Study this Book of Instruction continually. Meditate on it day and night so you will be sure to obey everything written in it. Only then will you prosper and succeed in all you do." “የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።” Joshua 1:8
3292Loading...
20
❤#የሰው_ሁለንተና ————————————— ✍️1 ተሰሎንቄ 5:23፤ የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ። 📌መጽሐፍ ቅዱስ ስለሰው ሁለንተና ምን ያስተምረናል? ✍️ሰው በእግዚአብሔር መልክና አምሳል መፈጠሩን፤ የመንፈስ፣የነፍስ፣የስጋ ጥምረትና ድምር ውጤት መሆኑን፤ ሰው በእግዚአብሔር አምሳል በመፈጠሩ አምላክ በሉዓላዊነቱ በሚያስተዳድረው ፍጥረት ውስጥ ምድርን የመጠበቅና የማበጀት አደራና ኃላፊነት የተቀበለ ክቡር ፍጥረት ነው። ✍️ሰው በፍጥረቱ ፣በዕውቀቱና በችሎታው ውሱን የሆነ፤ መለኮትነት የሌለው፤ መጽሐፍም እንደሚል “ ከእግዚአብሔር ሕይወትንና እስትንፋስ እየተቀበለ” የሚኖር በእግዚአብሔር ላይ ተደጋፊ ፍጡር እንደሆነ፤እናምናለን እናስተምራለን። ዘፍ 1፡26-27 , ዘፍ 2፡7, 1ተሰ5፥23, ዘካ12፡1 , ኢሳ57፡15-16, ዕብ4:11-12.... 📌የሰው ሁለንተና ሲል ምን ማለት ነው? ------------------------------- ✍️ 1ተሰ 5፡23 በመጀመሪያ ራሱን ቃሉን፥ ሁለንተና የሚለውን እንፍታው። ሁለንተና כָּלִיל ካሊይል፤ קָבַץ ቃባጽ፤ מָלֵא ማሌእ፤ ὅλος ሆሎስ፤ ὁλοτελής ሆሎቴሌስ፤ παντόθεν ፓንቶቴን፤ ሙሉ በሙሉ፤ ዙሪያ ሙሉ፤ ሙላት፤ ነገርን፥ ዕቃን፥ አካልን፥ በጠቅላላ ማለት ነው፤ የቁጥርን ሙላት፥ የማንነትን ተሰብስቦ አንድ ላይ መሆንን ወይም ያልጎደለ ማንነትንም ያመለክታል፤ ዘኁ. 4፥6፤ ሚክ. 2፥12፤ ናሆ. 3፥1፤ ዮሐ. 7፥23፤ 9፥34፤ 13፥10፤ 1ተሰ. 5፥23፤ ዕብ. 9፥4። በሉቃ. 19፥43 ያለው በየበኩሉ የሚለው ቃል ከዚህ አንድ ነው፤ በዙሪያ ሁሉ፥ በሁሉም አቅጣጫ ማለት ነው። (whole, complete, every whit, entire, all, all in all, wholly) ይህ የሁለንተና ትርጉም ነው። ወደ ሰው ሁለንተና ስንመጣ ደግሞ የሰው ሁለንተና ጠቅላላ ማንነቱ ነው። ያም አካላዊ ማንነቱ ወይም ሥጋው እና መንፈሳዊው ወይም በዓይን የማይታይ ማንነቱ፥ ማለትም፥ ነፍሱና መንፈሱ፥ በአንድ ላይ ጠቅላላ ማንነቱ ነው። ✍️ በ1ተሰ. 5፥23 ያለው ቃል ጳውሎስም ግልጽ አድርጎታል። ሁለንተናችሁን ሲል ሥጋን፥ ነፍስን፥ መንፈስን ብሎ አስቀምጦአል። ለምሳሌ የመኪና ሁለንተና ስንል ሞተሩ ብቻ ወይም ጎማው ብቻ አይደለም እነዚህ የመኪናው ክፍል ቢሆኑም ጎማ ወይም ሞተር ብቻውን መኪና ሊሆን አይችልም የመኪና ሁለንተና ስንል ሞተሩም ጎማውም Bodyውም ሁሉም አጠቃላይ መኪና ይባላል። እንደዚሁ የሰው ሁለንተና ስንል ስጋው ወይም መንፈሱ ብቻ ሳይሆን መንፈሱ ነብሱና ስጋው አንድ ላይ ሰው እንላለን። ✍️ሰው መንፈስ ቢሆን ኖሮ መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ከማለት ምንም የሚያግደው ነገር የለም። መጽሐፍ ቅዱስ ግን በጠቅላላ ሰውን ሰው ይለዋል እንጂ መንፈስ አይለውም። ሰው መንፈስ ቢሆን ኖሮ ሰውን መንፈስ እያለ ለመጥራት ማንም የማይከለክለው ባለስልጣን ቃል ነው። ✍️በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ መሰረት ሰው ሲጀመርም ሲጨረስም ሰው እንጂ መንፈስ አይደለም። ዘፍ. 1:26-29,ዘፍ 2፥7, ዘፍ 5:1- ራዕይ 21፥3 📌መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ እንደሚያስተምረው አይደለም አሁን ነውና ከትንሣኤ በኋላም እንኳን ሰው መሆናችን ይቀጥላል እንጂ መንፈስ ወይም ታናናሽ አማልክቶች አንሆንም። ራዕይ 21፥3 📌#ሰው_መንፈስ_ነው_ብለው_የሚያምኑ_ሊመልሷቸው_የሚገባ_ጥያቄዎች፦ =================================== 1. ሰው ሲፈጠር መጀመርያ የተፈጠረው መንፈሱ ነው ካልን በዘፍ 1፡27 ላይ “እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረው በእግዚአብሔርም መልክ ፈጠረው #ወንድና_ሴት አድርጎ ፈጠራቸው” ይላል። ስለዚህ መንፈስ ጾታ አለውን? 2. በዘፍ 1፡29 ላይ “እግዚአብሔርም አለ እነሆ መብል ይሆናችው ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ ለምድርም አራዊት ሁሉ ለሰማይም ወፎች ሁሉ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው እንዲሁም ሆነ” በማለት ይናገራል። እንግዲህ በዘፍጥረት ምዕራፍ አንድ ላይ የተፈጠረው መንፈስ ነው ካልን፤ መንፈስ ሐመልማል ይበላል ማለት ነውን? 📌ከዚህም የተነሳ መጽሐፍ ቅዱስ ስለሰው ሁለንተና የሚያስተምረውን እውነት ልብ ሳይሉና የቅዱስ ቃሉን ሀሳብ ሳይመረምሩ ሰው መንፈስ ነው የሚል የስህተት አስተምህሮ የሚያስተምሩ ሰዎች አሉ። ይህ አስተምህሮ አላማና ግብ የሌለው ሰዋዊና አጋንንታዊ አስተምህሮ ስለሆነ ቅዱሳን ሁላችን የመጽሐፍ ቅዱሱን አስተምህሮ ብቻ አጥብቀን ልንይዝ ይገባናል። 📌ይሁዳ 1:17፤ እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያት ቀድሞ የተነገረውን ቃል አስቡ፤ ✍2 ቆሮንቶስ 13 (2 Corinthians) 14፤ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። @የወንጌል እውነት ቤተክርስቲያን
4283Loading...
Repost from N/a
የገላቲያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ሐ
Show all...
Repost from N/a
የገላትያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ለ
Show all...
Repost from N/a
የገላትያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ሀ
Show all...
Repost from N/a
የገላትያ መልዕክት
Show all...
Repost from N/a
የገላቲያ መልዕክት
Show all...
Repost from N/a
የገላትያ መልዕክት
Show all...
📌የገላትያ መልዕክት ጥናት📖 📢አርነታችሁን ጠብቁ!📣 ክፍል አንድ 31MB 🔖የቤተ ክርስቲያን ትልቁ ፈተና ምንድር ነው? 🔖የገላቲያ መልዕክት ለማን፣ መቼና በማን ተጻፈ? 🔖አላማውስ ምንድር ነበር?
"በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።" ገላ 5፥1
Show all...
Repost from N/a
🔖 ለህፃናት የተሰጠ መገለጥ!
ማቲዎስ ወንጌል 11፥ 12 ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል። 13 ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ፤ . . . 25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፡— አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ፤ 26 አዎን፥ አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና። 27 ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር ወልድን የሚያውቅ የለም፥ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።
Show all...
“True Success” from Ligonier Ministries https://www.ligonier.org/learn/articles/true-success-joseph
Show all...
True Success

Joseph found himself in a terrible predicament when Potiphar’s wife relentlessly tried to seduce him. And yet he resisted her because he refused to commit such