cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የራዕይ ሸለቆ (Valley of Vision)

ከወንድማቹ ናትናኤል መለሰ ማስታወሻ ክርስትያናዊ ትምህርቶች፣ መጣጥፎች፣ መንፈሳዊ መጽሐፍት በpdf እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ስርዓት ያላቸው መዝሙሮችን የምታገኙበት የራዕይ ሸለቆ የቴሌግራም ቻናል ነው። ፀጋና ሰላም ከእናንተ ጋር ይሁን🙏 👇Join👇እያደረገችው👇በዚህ በኩል https://t.me/valley_vission7oracle ✍️ጥያቄ ቢኖራችሁ ይህን ተጠቀሙ @Ethernalyforgiven

Show more
Advertising posts
273Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

እግዚአብሔር ይመስገን🙏 🗓 በ2016 ዓመተ ምህረት፤ መጽሐፍ ቅዱስን በየቀኑ የማንበብና የማሰላሰል፤ እንደ ፋቃዱም ለመመላለስ በነገር ሁሉ ብቃትን በሚሰጥና ጸጋውን በሚያበዛ በእግዚአብሔር ተማምነን፤ ለመስከረም ወር በቀን ሶስት ምዕራፍን ብቻ በማንበብ ወንጌላትን በአንድ ወር ውስጥ ለመጨረስ በአቅድነው መሠረት በዛሬ ቀን የወንጌላት መጽሐፍትን አንብበን አጠናቅቀናል። 🙏እንደ እኔ በጌታ የተረዳችሁ፤ በድካምም ቢሆን በጌታ እርዳታ ወንጌላትን ለማንበብ እድልና ትጋትን ያገኛችሁ ወንድሞች ስለ እናንተ ጌታ ኢየሱስ የተመሰገነ ይሁን።🙏 🔚 ዛሬ መስከረም 30 ከዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 20-21 ያሉትን በማንበብ አጠናቅቀናል። 🎚🕰ስለዚህም ስለ ነበረን የጥናት ጊዜ እግዚአብሔር አብን በጌታ ኢየሱስ በኩል የምናመሰግንበትና የምንወያይበት ፕሮግራም ዛሬ ምሽት በቴሌግራም ግሩፕ live ፕሮግራም ይኖረናል። 🧾 በመስከረም ወር በተለያየ ቦታ ሆናችሁ ወንጌላትን ስታነቡ የነበራችሁ ወንድምና እህቶችና አዳዲስ ጥናቱን መቀጠል ለምትፈልጉ የጥቅምት ወር የጥናት እቅዳችንን ይኽው እንዲ እንቀጥል ስል ይህንን ፖስት አድርጊያለሁ። መልካም ከቃሉ ጋር የመሰፋት ወር ይሁንልን🎯🙏 🗞🎚በክርስቶስ ስለሆናችሁ፤ በመንፈስ ዳግም በመወለድ የእግዚአብሔር ቤተ ሰብ አባል ለሆናችሁ፤ በክርስቶስ እጅ እውነተኛ መገረዝ የሆነውን የልብ መገረዝን ለተገረዛችሁ፤ እውነተኛ እስራኤል ለሆናችሁ፤ ለእናንተ ከእግዚአብሔር ከአባታችን በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ብዙ ምህረት ለእናንተ ይሁን🙏 ✍️ወዳጃችሁ የእናንተው ወንድም ናትናኤል መለሰ🙏!
Show all...
እግዚአብሔር ይመስገን🙏 🗓 በ2016 ዓመተ ምህረት፤ መጽሐፍ ቅዱስን በየቀኑ የማንበብና የማሰላሰል፤ እንደ ፋቃዱም ለመመላለስ በነገር ሁሉ ብቃትን በሚሰጥና ጸጋውን በሚያበዛ በእግዚአብሔር ተማምነን፤ ለመስከረም ወር በቀን ሶስት ምዕራፍን ብቻ በማንበብ ወንጌላትን በአንድ ወር ውስጥ ለመጨረስ በአቅድነው መሠረት በዛሬ ቀን የወንጌላት መጽሐፍትን አንብበን አጠናቅቀናል። 🙏እንደ እኔ በጌታ የተረዳችሁ፤ በድካምም ቢሆን በጌታ እርዳታ ወንጌላትን ለማንበብ እድልና ትጋትን ያገኛችሁ ወንድሞች ስለ እናንተ ጌታ ኢየሱስ የተመሰገነ ይሁን።🙏 🔚 ዛሬ መስከረም 30 ከዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 20-21 ያሉትን በማንበብ አጠናቅቀናል። 🎚🕰ስለዚህም ስለ ነበረን የጥናት ጊዜ እግዚአብሔር አብን በጌታ ኢየሱስ በኩል የምናመሰግንበትና የምንወያይበት ፕሮግራም ዛሬ ምሽት በቴሌግራም ግሩፕ live ፕሮግራም ይኖረናል። 🧾 በመስከረም ወር በተለያየ ቦታ ሆናችሁ ወንጌላትን ስታነቡ የነበራችሁ ወንድምና እህቶችና አዳዲስ ጥናቱን መቀጠል ለምትፈልጉ የጥቅምት ወር የጥናት እቅዳችንን ይኽው እንዲ እንቀጥል ስል ይህንን ፖስት አድርጊያለሁ። መልካም ከቃሉ ጋር የመሰፋት ወር ይሁንልን🎯🙏 🗞🎚በክርስቶስ ስለሆናችሁ፤ በመንፈስ ዳግም በመወለድ የእግዚአብሔር ቤተ ሰብ አባል ለሆናችሁ፤ በክርስቶስ እጅ እውነተኛ መገረዝ የሆነውን የልብ መገረዝን ለተገረዛችሁ፤ እውነተኛ እስራኤል ለሆናችሁ፤ ለእናንተ ከእግዚአብሔር ከአባታችን በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ብዙ ምህረት ለእናንተ ይሁን🙏 ✍️ወዳጃችሁ የእናንተው ወንድም ናትናኤል መለሰ🙏!
Show all...
የተወደዳችሁ !! እግዚአብሔር አባታችን በኃይል እየረዳን ነው፤የጀመርነው ወንጌላትን የማጥናት እቅድ በብዙ ጸጋ እንደቀጠለ ይገኛል፤ በዚህም መሰረት በቀን 23/01/2016 ሉቃስ ወንጌልን እንጨርሳለን ከዚያም እንደተለመደው በቀን 24/01/2016 ማታ 3:00 ጀምሮ live stream ስለሚኖረን እየጸለያችሁ እንድትቆዩ። ጸጋ ይብዛላችሁ!!! https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

👍 1
መስቀልን ወይስ የመስቀሉን ጌታ “ሕዝቡንም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።” — ማርቆስ 8፥34 በዚህ ክፍል ኢየሱስ እየተናገረ ያለሁ፤በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር የራሱን መስቀል ተሸክሞ ይከተለኝ አለ እንጂ የእኔን መስቀል ተሸክሞ ይከተለኝ አላለም ። ምክንያቱም ከዘር መካከል የኢሱስን መስቀል ሊሸከም የሚችል ማንም የለም። በብሉይ ኪዳን መስቀል አገልግሎት የሚሰጠው ወንጀለኛ ሲኖር ወይም ደግሞ ህግን የተላለፈ ሲኖር ብቻ ነው፤ለምን ቢባል መስቀል የወንጀለኛ ሊያውም ገባድ ወንጀለኛ ሚቀጣበትና ሚሞትበት እንጨት ነው። ወዳጄ የኢየሱስን መስቀል መሸከም የነበረበት እራሱ ኢየሱስ ነበርና ይህም ሆኖል ማንም የእርሱን ጽዋ ከእርሱ ጋር ሊካፈል አይችልም ።ኢየሱስ ራሱ ይህች ፅዋ ከእኔ ትለፈ ብሎ ሲፀልይ፤ አይዞ በርታ ትጠጣለህ ተባለ እንጂ ጽዋው ከእርሱ ወጥታ ለማንም አልተሠጠችም!!! መስቀል የእግዚአብሔርን ፍርድ የሚያመለክት ነው፤ስለ ኃጢአት የእግዚአብሔርን ፍርድ ሁሉ የተቀበለው ኢየሱስ ነው፤አስተውል መስቀል የእግዚአብሔርን ፍርድ አላበረደውም ኢየሱስ እንጂ፤መስቀል ቤዛነትን አልሆነም በጭራሽም አይንም ኢየሱስ እንጂ፤መስቀል ኃይል ሆኖም አያውቅም ወደ ፊትም አይሆንም ኢየሱስ እንጂ። ዘኍልቁ 21 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁸ ሙሴም ስለ ሕዝቡ ጸለየ። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ እባብን ሠርተህ በዓላማ ላይ ስቀል የተነደፈውም ሁሉ ሲያያት በሕይወት ይኖራል አለው። ⁹ ሙሴም የናሱን እባብ ሠርቶ በዓላማ ላይ ሰቀለ፤ እባብም የነደፈችው ሰው ሁሉ የናሱን እባብ ባየ ጊዜ ዳነ። የእስራኤል ህዝብ በእባብ ተነድፈው ይዱኑ ዘንድ እግዚአብሔር አንድ መንገድ አዘጋጀ ይህም መንገድ የነሐስ እባብ እንዲሰራና በእንጨት እንዲሰቀል ከዚያም ሰዎች የሚድኑት የቆመውን እንጨት እያዩ ሳይሆን በእንጨቱ ላይ የተሰቀለውን የነሐሱን እባብ እያዩ እንዲድኑ ተናገረ የተሰቀለውን የነሐሱን እባብም ያዩት ሁሉ ዳኑ። ዮሐንስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴-¹⁵ ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል። ¹⁶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። ¹⁷ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና። ስለዚህ ዓመቱን ሁሉ መከበር ያለበት ኢየሱስ ነው። ለምን ኢየሱስ ? “በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤” — ገላትያ 3፥13 ጸጋ ይብዛላችሁ !! https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

የተወደዳችሁ !! ምህረትና ጸጋ ለእናንተ ይሁን!! በሀገራችን መስከረም 17 በየዓመቱ የሚከበረው የመስቀል በዓል መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነውን? መስቀል ከቆሻሻ መጣያ ስፍራ በቁፋሮ ስለመገኘቱ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል? ክርስቲያኖች/አማኞች/ ደመራ እንዲደምሩ መጽሐፍ ቅዱስ አዟል? ጌታ የተሰቀለበት መስቀል እንዴት ወደ ኢትዮጵያ መጣ? ከላይ በተነሱ ርዕሶች እንዲሁም ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ ከመጽሐፍ ቅዱስ ተነስተን እንወያያለን። ውይይታችን መስከረም 16/2016 ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር አድርጉ። “መንፈሳዊ ሰው ግን ሁሉን ይመረምራል ራሱ ግን በማንም አይመረመርም።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥15 ጸጋ ይብዛላችሁ !!! https://t.me/gracealone7grace
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

የተወደዳችሁ !! ዛሬ ከ 1:00 ጀምሮ የነበረን የ live stream አብዛኛዎቹ ወንድሞች የሰዓት መሻሻል ይደረግ ባሉት መሰረት ወደ 3:00 ሰዓት መራዘሙን እንገልጻለን!! ጸጋ ይብዛላችሁ !! https://t.me/gracealone7grace?livestream=537164a5782c1174ce
Show all...
የተመረጠ ትውልድ አገልግሎት

የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እናምናለን!! የእግዚአብሔር ቃል የሚናገረውን ብቻ እንናገራለን!! ጸጋና ምህረት ከሁላችን ጋር ይሁን!! ወንድማችሁ አምና ታደሰ @amnasavedbygrace

🤔 1
ሰላምና ጸጋ ለእናንተ ይሁን!! እግዚአብሔር አባታችን በሀይል እየረዳን ለአንድ ወር እቅድ አውጥተን የጀመርነው ወንጌላትን የማንበብ ሂደት በእግዚአብሔር ጸጋ እየተቀጣጠለ እንደቀጠለ ነው ከተለያዩ ስፍራ ሆናችሁ አብራችሁን እያነበባችሁ ያላችሁ ቅዱሳ ብዙ ጸጋ ይብዛላችሁ !! በእቅዳችን መሰረት የማቴዎስ ወንጌልን በቀን 10/01/2016 እንጨርሳለን በዚህም መሠረት በቀን 12/01/2016 ከምሽት 1:00 ጀምሮ ከማቴዎስ ወንጌል ንባብ ያገኘነውን መረዳት በጋራ እንከፋፈላለን። ስለዚህም ቅዱሳን ጥያቄ የፈጠረባችሁ ክፍል ካለ በመለየት በህለቱ በጋራ ለውይይታችን እንድታቀርብ እላለሁ። https://t.me/tsgabecha ከላይ ባስቀመጥኩት link ውይይት የምናደረግ ይሆናል። ጸጋ ይብዛላችሁ ‼️ https://t.me/gracealone7grace
Show all...
Chosen Generations

የተመረጠ ትውልድ !! ሃሳብና አስተያያት ካለ @amnasavedbygrace