cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኢትዮ አድስ ሚድያ

አዳድስና ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ

Show more
Advertising posts
341Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from ETHIO-MEREJA®
ት/ት ሚንስቴር! የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link) (https://exam.ethernet.edu.et) ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል [email protected] በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። ምንጭ ፣ ት/ት ሚንስቴር       -ETHIO-MEREJA-      T.me/ethio_mereja
Show all...
Exit exam for Economics PDF | 2023 - OnlineInfo.one
Show all...
Show all...
Quiz🤔

The best channel to master english🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿🇬🇧

Share 'WSUpdf-2-5 (1).pdf'
Show all...
Repost from ATC NEWS
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክፍት ሥራ ቦታ አመልካቾች ምዝገባ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባወጣው የክፍት ሥራ ቦታ ማስታወቂያ መሠረት የአመልካቾች ምዝገባ የሚያካሂድበት ጊዜ ከነሐሴ 15-19/2015 ዓ/ም ሲሆን የምዝገባው ቦታን ጨምሮ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
Repost from ATC NEWS
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክፍት ሥራ ቦታ አመልካቾች ምዝገባ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባወጣው የክፍት ሥራ ቦታ ማስታወቂያ መሠረት የአመልካቾች ምዝገባ የሚያካሂድበት ጊዜ ከነሐሴ 15-19/2015 ዓ/ም ሲሆን የምዝገባው ቦታን ጨምሮ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...