ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes
Open in Telegram
የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡
Show more607
Subscribers
-324 hours
-77 days
-230 days
Posts Archive
አስቸኳይ
ማሳሰቢያ፡-
ሁሉም 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በዚህ ቅጽ ላይ ስማቸው የተዘረዘሩ መምህራንን እናንተ ትምህርት ቤት የተመደቡ ከሆነ መረጃውን በአስቸኳይ ሞልጻችሁ ነገ 22/06/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ድረስ በየካ መረጃ የቴሌግራም ቻናል እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡
✅የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ምዝገባን በተመለከተ
👉 ለ2016 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የበየነ መረብ ምዝገባን ይመለከታል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2016 ዓ.ም የ1ኛ ደረጃ ማጠናቀቅያ (6ኛ ክፍል) እና የመካከለኛ ደረጃ (8ኛ ክፍል) ፈተና ለማስፈፀም የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ይታወቃል ::
👉በመሆኑም ከቅድመ ዝግጅት ስራዎች ውስጥ አንዱ የሆነውን የተማሪዎችን የበየነ መረብ ምዝገባ በመንግስት ት/ቤቶች ለማካሄድ በተያዘው ፕሮግራም መሰረት
👉 ከየካቲት 20/2016 ዓ.ም እስከ የካቲት 30/2016 ድረስ ብቻ መሆኑን እየገለፅን
👉 ከመጋቢት 1 እስከ መጋቢት 5/2016 ዓ.ም ድረስ የማጣራት ስራ ተሰርቶ የሚጠናቀቅ ይሆናል
አስቸኳይ!!
👉በየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር በሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ተመልምላቹህ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ት በዲፕሎማ ደረጃ በደብረ ብርሀንና አሰላ መምህራን ማሰልጠኛ ትምህርታቹህን ተከታትላቹህ የምትመረቁ እና ለክ/ከተማ ሪፖርት ያደረጋችሁ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች
በምረቃ ፕሮግራሙ ዙሪያ ዛሬ ረቡዕ 20/6/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ላይ በአራዳ ክፍለ ከተማ መሰብሰቢያ አዳራሽ ዛሬ ኦንቴሽን እንድትወስዱ እናሳስባለን
ማሳሰቢያ
✅ለሁሉም የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች
ለእጩ ተማራቂዎች ለኦረንቴሽን ለዛሬ እረቡ እና ለምረቃ ፕሮግራም ለነገ ሐሙስ ፈቃድ እንድትሠጧቸው በጥብቅ እናሳስባለን
👉ለክፍለ ከተማ ሪፖርት ያላደረጋችሁ እጩ ተመራቂዎች ዛሬ ረቡዕ 3:30 ድረስ ሪፖርት እንድታደርጉ እያሳሰብን ሪፖርት ሳታደርጉ ቀርታችሁ ለሚፈጠረው ችግር ሀላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን
የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የአይ ሲ ቲ ባለሙያዎች ቤቶቹን ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ለእድለኛ መምህራን ለማስተላለፍ እንዲያግዝ በመልማት ላይ የሚገኝ ሲስተምን አስተዋውቀው ውይይት ተካሂዱዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመምህራን ለማስተላለፍ እየተከናወኑ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡
(ቀን የካቲት 19/2016 ዓ.ም) በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ እና ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማልን ጨምሮ የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር አመራሮች እንዲሁም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች ተሳታፊ የሆኑ ሲሆን ቤቶቹን በቅርቡ ለመምህራኑ ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ለማስተላለፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተገምግመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ቤቶቹ ለመምህራኑ ፍትሀዊ በሆነ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርአት ለማስተላለፍ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት ላይ እንደሚገኙ ገልጸው የቤት ፈላጊ መምህራንን እና የቤቶቹን አጠቃላይ መረጃ በአግባቡ በመደራጀቱ በቅርቡ ቤቶቹን ለእድለኛ መምህራን ለማስተላለፍ የቅድመ ዝግጅት ስራ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ በበኩላቸው ቤቶቹ በ2009 ዓ.ም ለመምህራን ተላልፈው ከሙያው በመልቀቃቸውና በሌሎች የተለያዩ ምክንያቶች ውል ሳይፈጸምባቸው በመቅረቱ ቤት ለሌላቸው መምህራን እንዲተላለፉ በተወሰነው መሰረት ማህበሩ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ሆኖ በየሳይቱ በአካል ተገኝቶ ቤቶቹን የመለየት ስራ መስራቱን ጠቁመው የቤት ፈላጊ መምህራኑ አጠቃላይ መረጃ በአግባቡ መደራጀቱንም ገልጸዋል፡፡
ሰላም እንደምን ዋላችሁ የስብሰባ ጥሪ ለመንግስት ት/ቤቶች
👉1 ደረጃ ዋና እና ምክትሎች
👉 ቅድመ አንደኛ አስተባባሪ
ነገ 7:30 ላይ ወረዳ 08 ትምህርት ፅ/ቤት እንድትነኙ እያሳሰብን
👉 በጥር ወር የተከናወኑ አጭር ሪፖርት
👉 የመልካም አስተዳደር ችሮች የምታቀርቡትን ይዛችሁ ተገኙ
መቅረት አይፈቀድም
ሠላም ለሁላችሁም ይሁን.!!!
ነገ ሰኞ 18/06/2016 ዓ.ም በ2:00 ሰዓት ላይ የመንግስት ሁሉም የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ዋና ር/መምህራን ክ/ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት ስብሰባ ስላለን አንድት መጡ ይሁን።
✍✍✍ነባሮቹ ለአድሶቹ እና ለልሰሙት መልክቱን በማስተላለፍ እንድትተባበሩን እንጠይቃለን።
❌ ማርፈድ፣መቅረት አይፈቀድም።
መልክት መድረሳቸውን ''OK'' በማለት አሳውቁን።
መልካም ቀን።
ቀን 17/6/2016 ዓ.ም
ዛሬ በት/ቤታችን
1. የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ
ዓመት የ6ወር መማር
ማስተማር ሪፖርት
2. በጣም ጥሩ ውጤት ላስመዘገቡ
ተማሪዎች የሰርተፍኬት ሽልማት
3.የማጠናከሪያ ት/ት ውይይት
4. በወላጆች የተሰሩ ስራዎች ሪፓርት ወላጆችም
በአጠቃላይ በዚህ አመት የተሰሩ ስራዎችን በጣም ጥሩ እና ለቀጣይ መሻሻል ያለበትን ሀሳብ በመስጠት ለቀጣይም አብረን በመስራት የተማሪዎችን ውጤት እናሻሽላለን በሚል የዛሬ ውይይት ተጠናቅዋል::
Guyyaa 17/06/2016 Walgahii maatii xumuraa seemistera 1ffaa irrattii dhimmoota ijoo ta'an
1.ffaa Gamaggaama rawwii hojii ji'a 6 ffaa
2.ffaa Qacceessaa qabxii seemistera 2 ffaa
3.ffaa Barnoota dabalaata kennamuu irratttii
4. Hojiilee ijoo akka waliigalaatti maatii barattootan ebbifamaan fi wantoota gara fuldurraatti hojjataamu qaban irrattii marii bal'aan taasifamuun haala gaariin xumuraameera.
