en
Feedback
ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

Open in Telegram

የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡

Show more
607
Subscribers
-324 hours
-77 days
-230 days
Posts Archive
ቀን 17/6/2016 ዓ.ም ዛሬ በት/ቤታችን 1. የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የ6ወር መማር ማስተማር ሪፖርት 2. በጣም ጥሩ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሰርተፍኬት ሽልማት 3.የማጠናከሪያ ት/ት ውይይት 4. በወላጆች የተሰሩ ስራዎች ሪፓርት ወላጆችም በአጠቃላይ በዚህ አመት የተሰሩ ስራዎችን በጣም ጥሩ እና ለቀጣይ መሻሻል ያለበትን ሀሳብ በመስጠት ለቀጣይም አብረን በመስራት የተማሪዎችን ውጤት እናሻሽላለን በሚል የዛሬ ውይይት ተጠናቅዋል

በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና‼️ ✍️" ፈተናው በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል " - የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ✍️በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡ ✍️ከተማ አቀፍ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት በዚህ ዓመት በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል። 👉በዚህም በአዲስ አበባ ለ6ኛ ክፍል 86,691 ተማሪዎች እንዲሁም ለ8ኛ ክፍል 88,028 ተማሪዎች በከተማ አቀፍ ፈተናው ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አሳውቋል። Vua 👉#ኢዜአ ✅ቻናላችን  ይህ ነው ❤️❤️❤️❤️❤️❤️ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76

የካ ክ/ከተማ ፅዳት አስተዳደር ፅ/ቤት በዛሬው ዕለት በብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፤ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት የአንድ ማዕከል የፅዳት ንቅናቄ አስጀመረ በዕለቱ የክ/ከተማና የወረዳ
+9
የካ ክ/ከተማ ፅዳት አስተዳደር ፅ/ቤት             በዛሬው ዕለት በብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፤ አንደኛና          መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት የአንድ ማዕከል የፅዳት ንቅናቄ አስጀመረ በዕለቱ የክ/ከተማና የወረዳ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን ና የአስተዳደር እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በት/ቤቱ ግቢና ውጭ ማፅዳት ችለዋል።

የካ ክ/ከተማ ፅዳት አስተዳደር ፅ/ቤት             በዛሬው ዕለት በብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፤ አንደኛና          መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት የአንድ ማዕከል የፅዳት ንቅናቄ አስጀመረ በዕለቱ የክ/ከተማና የወረዳ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን ና የአስተዳደር እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በት/ቤቱ ግቢና ውጭ ማፅዳት ችለዋል። Kutaa Magaala Eekkaa Waajjira Bulchiinsa Aanaa 08 guyyaa 15/6/2015 mana barumsaa biruuh Tasfaa sadarkaa 1ffaa duraa sadarkaa 1ffaa fi Gidduu galeessatti dullii qulqullinaa Naannoo Itti gafatamaa qulqullinaa naannoo kutaa magaala Eekkaa fi bulchiinsa Aanaa 08 akkasumaas barsiisoota, hojjattoota bulchiinsa fi barattoota hawaasa naannoo waliin haala gaarii ta'een hojjatameera.

ቀን፡15/06/2016ዓ.ም ማስታወቂያ ለብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ፤ አንደኛ ና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን ና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እሁድ ማለትም በ17/06/2016ዓ.ም አጠቃላይ የ6 ወ የ1ኛው መንፈቅ ዓመት የስራ አፈፃፀምን /የተማሪ ውጤት ትንተና ፤ የተሰሩ ስራዎችን በተመለከተ/ ና የቀጣይ እቅድ ውይይት ከተማሪ ወላጆች ጋር ስለሚካሄድ ሁሉም መምህራን ና የአስተዳደር ሰራተኞች ከጥዋቱ 2፡00 ላይ እንድትገኙ ስንል እናሳውቃለን ፡፡ Beeksiisa Barsiisoota fi hojjettoota mana barumsaa keenyaa hundaaf Guyyaa 17/8/2016 mariin waliigalaa maatii barataa waliin waan jiruuf ganamaa keessaa sa'aatii 2:00 mooraa mana barumsaa keessatti akka argamtaan kabajaan isin beeksisna. ት/ቤቱ

Mana barumsaa biruuh Tasfaati Barsiisoota fi hojjattoota bulchiinsa dabalaate dhimmoota baruu fi barsiisuu ilaalchisee 1.Gamagammaa rawwii hojii ji'a 2. Qacceessaa qabxii barataa 3.Hojiilee garafulduraatti hojjataamu qaban irrattii akka walii galaatti mariin adeemsifamee haala gaariin xumurameera.

Mana barumsaa biruuh Tasfaati Barsiisoota fi hojjattoota bulchiinsa dabalaate dhimmoota baruu fi barsiisuu ilaalchisee 1.Gamagammaa rawwii hojii ji'a 2. Qacceessaa qabxii barataa 3.Hojiilee garafulduraatti hojjataamu qaban irrattii akka walii galaatti mariin adeemsifamee haala gaariin xumurameera.

🌟የ6 ወር ስራ አፈፃፀም ግምገማ ⭐ በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 08 ት/ፅ/ቤት ስር የሚገኘው ብሩህ ተስፋ ቅድመ- አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው ዕለት ማለትም 15/ 06/2016 ዓ.ም። ከአጠቃላይ ከመምህራን ጋር ውይይት በማድረግ፡- 🟠የ6 ወር የሥራ እንቅስቃሴ ግምገማ 🟠የ1ኛ መንፈቅ ዓመት የውጤት ትንተና 🟠በቀጣይ ለ2ኛው መንፈቅ ዓመት ለሚሰሩ ስራዎች አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ እና 👍የጋራ መግባባትን በመፍጠር የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል በቁርጠኝነትና በተነሳሽነት ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት ስምምነት ላይ ተደርሷል። በተጨማሪም በሰላማዊ መማር ማስተማር ዙሪያ  ሰፊ ውይይት በማድረግ በ2ኛው መንፈቅ ዓመት ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እና ስነምግባር ለማስመዝገብ የመምህራን ተነሳሽነት ከፍተኛ ነው። 💚💙💜💜💜💙💚💚💚💚💚💙