902
Subscribers
-424 hours
-77 days
-530 days
Posts Archive
ይነበብ
ለሁሉም የማህደረ ተግባር ተመዛኞች የመምህራንና የትምህርት አመራር በሙሉ
1. ሁሉም ተመዛኝ መምህራንና የትምህርት አመራር በምዘናው ዙሪያ ኦረንቴሽን ስላለ ማክሰኞ 05/05/2018 ዓ.ም ስምንት ሰዓት(8፡00) አየር ጤና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እንዲትገኙ
2. የማህደረ ተግባር ምዘና ከ07/05/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስለሚመዘን ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
(ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ)
ሞዴል ፈተና ስለመጣ ፍለሽ በመያዝ ር/መ/ር ወይም ህጋዊ ተወካይ በመላክ ነገ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 5:30 እንድትወስዱ
የተከበራችሁ በጉድኝት ማዕከላችን ለምትገኙ ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከዚህ በላይ በተቀመጠ አዲስ የመረጃ መቀያየሪያ ቻናል ሊንክ ስለሆነ ተጠቀሙ
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
