902
Subscribers
-424 hours
-77 days
-530 days
Posts Archive
የተማሪ Enrollment ዳታ እንዴት ማስገባት እንደምንችል የሚያሳይ ቪዲዮ ነው ሼር እያደረጋቸሁ ለሁሉም አቋማት ይድረስ
This video is prepared by kolfe keraniyo sub city to support EMIS digitalization system! pleas try to submit your data on time
የተከበራችሁ በጉድኝት ማዕከላችን ለምትገኙ የግል ቅ/1ኛ፣ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቶች ከላይ በወረደዉ ድልድል መሠረት የመጽሀፍት ማሰባሰብ ስራ እየተሰራ በመሆኑ ያላችሁን መፅሀፍቶች ለወረዳ ት/ፅ/ቤት እስከተባለዉ ቀን ድረስ ገቢ እንድታደርጉልን እያሳሰብን ሁሉም ት/ቤቶችም በተቋማችሁ ማንበብ ያብብ በሚል መሪ ቃል እንድታከብሩ እንገልፃለን።
ሠላም እንዴ ት ናችሁ
በድጋሜ ሌላ መልክት እያስተላለፍኩ ነው ።
በክብርት ከንቲባ የሚመራ ማንበብ ያብብ በሚል መሪቃል ለተማሪዎች የመጻፍ ማሠባሠብ ስራ ተጀምሯል ።ይህን መነሻ አድእጋችሁ ቀለል ያለ መጽሀፍቶችን በማሰባሠብ እስከ 24/07/18ዓ /ም ድረስ ገቢ እንድታድርጉልን በርቱ ጀግኖች 🙏🙏
ለመንግስት እና ለግል ት/ቤቶች በሙሉ
በ2018ዓ.ም መምህራን እና የት/ት አመራሮች የጽሑፍ ፈተና በኦንላይን ለመመዘን ስማቸውን እና መረጃቸውን በኦንላይን መዝግበው ወይም ከየት/ቤቱ ተመዝግበው በተላከው መሰረት የተጠመረ መሆኑ ይታወቃል፡፡በመሆኑም ለሙከራ ፈተና ቀን ብዙ መምህራን መጥተው ተመዝግበን ነበር ስማችን የለም& ሞባይል ቁጥራችን ተሳስቷል እና password ሊቀበለን አልቻልንም& ከዚህ በፊት ተመዝነን በድጋሚ ስማችን ተልኳል የሚሉ እና የመሳሰሉት ችግሮችን ሲያቀርቡ ነበር፡፡ ስለዚህ የት/ቤቱ የመ/ል/ም/ር/መ/ር ከላይ ያስቀመጥናቸውን ችግሮች አለብን ያሉ መምህራንን ለይታችሁ ትክክለኛውን መረጃ በመያዝ ከሙያ ፍቃድ ምዘና እና እድሳት ጽ/ቤት ጋር ለመጨረሻ ጊዜ በቀን 15/07/2018ዓ.ም ብቻ እንድትናበቡ በጥብቅ እያሳሰብን ከዚህ በኃላ በተመሳሳይ ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ተጠያቂ የሚሆን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ተግባራዊ ጥናትና ምርምር የሰራችሁ ተቋማት ዛሬ 14/07/2018 ለት/ት ፅ/ቤት ጥናቱንና ፕሮፖዛሉን ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን
በጉድኝት ማእከላችን ለምትገኙ 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በነገዉ እለት ማለትም 15/07/2018 አጠቃላይ የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ ስለሚደረግ ሰዓቱን አክብራችሁ ጠዋት 1:00 ጀምሮ የተሰሩ ፈጠራዎችንና ማሳያ ጠረንጴዛ ይዛችሁ በስዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
👉አስቸኳይ ማስታወቂያ
ለመንግስት እና ለግል 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ
ቅዳሜ ቀን 12/07/2018 ዓ.ም የኦንላይን
የፅሁፍ ምዘና የሚወስዱ መምህራን እና የት/ት አመራሮች ምዘና የሚወስዱበት ጣቢያ ድልድል በቅፁ መሠረት ስለተለየ በሚሰሩበት ት/ቤት እና ስማቸውን በማየት ሁሉም ተመዛኝ በዕለቱ እንዲገኙ ጥሪ እንድታስተላልፉ በጥብቅ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ :-መልህክቱን በአግባቡ ያላስተላለፈ ት/ቤት ለሚፈጠረው ችግር ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል ። የኮ/ቀ/ክ/ከ/ት/ፅ/ቤት
Proclamation 84-2016 Approved by city Council (1) (2).pdf8.50 KB
