cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ክርስትና (kiristiyanummaa)

Christians channal ፍቅር መድሀኒት ነው ለዛም ነው መድሀንያለም ምንለው እየሱስ ያድናል jaalalli moo'aa dha yesus jalaladha kanaaf yeroo hunda nii mo'a! Farfannaa(መዝሙር)Kadhannaa፦ፀሎት፤Lallaba፦ስብከት፤asosama garagaraa hundafiyyu ልቦለዶችም ለሁሉም ተቀላቀሉን። @frebefkr 👣 http://t.me/Yefkrfrebot

Show more
EthiopiaThe language is not specifiedReligion & Spirituality56 945
Advertising posts
1 360
Subscribers
+1124 hours
+327 days
+15930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from N/a
♥️ይህ ነው ለእኔ የፍቅር አለም💟 ማለት፤ ➣ ያለምላሽ ወዶ መገኘት፤ ➣ በንፁህ ልብ ጠልቆ መዋኘት፤ ➣ ይህ ነው ለእኔ ፍቅር ማለት💟 Join for romantic photo and love qoutes❤️😍👇
Show all...
❤️Yefkr Alem❤️
😍Romantic Photos😍
💙Join Now💙
'         📜📜📜===📜📜📜             📜    የዕለቱ ጥቅስ   📜           📜📜📜===📜📜📜 “እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።”             1ኛ ጴጥሮስ 1፥14 ወደ ቻናሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል፦ @Holy_scriptures
Show all...
📚 አጭር ተከታታይ መንፈሳዊ ልብወለድ ✍ በቤተልሔም ሙላቱ 🤔🤔ማነው ጥፋተኛው????🤔🤔 ክፍል ስምንት ጌታቸውን ሄጄ ተጋፈጥኩት ጌታቸውም ያኔ ትክክለኛ ማንነቱን አሳየኝ።አርፌ ዝም ብዬ እንድቀመጥ አስጠነቀቀኝ።ካልሆነ ግን ማልወጣው ችግር ውስጥ እንደምገባ አስፈራራኝ።ራሄልንም ከምገልሽ በሚል ዛቻና ማስፈራራት አስገድደው ከ ሀገር አሶጧት።የተፈጠረውን ለጓደኛዬ እንዳለ ብነግረውም ለሚስት እና ልጆቹ በማሰብ ፈርቶ ዝም አለ።ጭራሽ ማላቀው እንዳለ ሆነብኝ እኔ እና መቅዲ ግን ጌታቸውን መጋፈጥ ቀጥለናል።የጌታቸውም ጭካኔ አይሎ ነበር በገንዘብ የፈለገውን ነገር መንሳት እና መጣል ይችል ነበር።እናም እኔን ከዛ ቤተክርስቲያን ማራቅ አሰበ የራሱን ድርጊ ብዙ እህቶችን በገንዘብ ገዝቶ እያመጣ ምንም ማላቀውን ሰው የተለያዩ ሴቶችን እንደማማግጥ አድርጎ በእኔ ላይ ከ ሀብታሙ ጋር በማበር አስመሰከረ። ከ ቤተክርስቲያንም ተገሰፅኩኝ።መቅዲ ብቻ ነበረች ያመነችኝ ከጎኔ የቆመችልኝ ሌላው ሁሉም ፊቱን አዞረብኝ እንዳለ እንኳን ሳይቀር የ እሱ እጣ ፈንታ ይደርሰኛል ብሎ ካደኝ። እኔ እና መቅዲ ብቻ ቀረን ከየ አጥቢያው ያለ ሀጢያቴ ተኮነንኩኝ።ከቤተክርስቲያንም መገኘውን ደሞዝም ተከለከልኩኝ ሁሉም ፊቱን አዞረብን ተሳለቁብን። መንገድ ላይ እንኳን ሲያገኙኝ "ሌባው፣ ልክስከሱ የኛ ፓስተር "እያሉ ወጣቶች እናቶች እና አባቶች ሳይቀሩ ይሰድብኝ ጀመር የሁሉ መጦቃቀሚያ ሆንኩኝ።በዚህ መሃል መቅዲ መዳኒት ስለለቀባት መውሰድ አቁማ ሰለነበር በጠና ታመመችብኝ እሷን ወስዶ ማሳከሚያ ገንዘብ አጣው። የቤት ኪራይ ባለመክፈላችን ለቀቁ ተብለን ጎዳና ላይ ወጥተን ሸራ ወጥረን መኖር ጀመርን ስራ አነበረኝም ከልጅነት እስከ አውቀት መሉ ጊዜዬን ለጌታ ሰጥቼ ስለነሰር ልስራ ብል እንኳን ምንም ስራ አልችልም ነበር በዛላይ እንደ ጌታቸው ባለ የአገሩ ከበርቴ ተገልያለው ማመን ያስጠጋኝ እና ምንም አማራጭ ስላጣው መሬት ላይ አንጥፌ መለመን ጀመርኩኝ።ግን አደለም ገንዘብ ሊሰጡን ይቅር እና ጭራሽ"እግዚአብሔር አሁንም ያዋርድህ ገና ምን አይተህ" እያሉ ተሳለቁብኝ።መቅዲን ምንም መድረግ ባለመቻሌ ዓይኔ እያየ አጣዋት።ስቀብራት እንኳን መንም አብሮኝ አነበረም በሁሉ ገለልተኛ ሆነኩኝ። ጭራሽ የው እግዚአብሄርም ቀጣው ይሉኝ ጀመር።እኛ ጠግበን ሳንበላ ያበላነው እና ያለበስነው በችግራቸው ጊዜ የደረስንላቸው እንኳን ከጎኔ ጠፉ።እግዚአብሔርም ዝም አለ። እኔም በፊቱ ወድቄ እያለቀስኩኝ "ለምን ዝም ትላለህ"ብዬ ጠየኩት "ኑሮዬን ተቼ አንተን ስለመረጥኩኝ?ለቤትህ ቅናት ስለተሟገትኩኝ?ይሄ ነው ምላሽ?ፈራጅ ከሆንክ ፍረዳ ዝም አትበል ማነው ጥፋተኛው ተዲያ ማነው መቀጣት ያለበት? ማነው የዘራውን ማጨድ ያለበት? በላ መልስልኝ ፍረዳ ማነው?"ብዬ ጠየኩት እሱ ግን አሁንም ዝም አለኝ።ከመቅዲ ሞት በኋላ እኔም ሕይወት አስጠላኝ ሞቴን ተመኘውት በሁሉ ነገር ተስፋ ቆረጥኩኝ እራሴን አጣሁት አበድኩኝ ያንን ከተማም ለቅቄ ወጣሁኝ።በማላቀው ሀገር መነገድ ለመንገድ እየዋልኩኝ ዲልዲ ስር አያደርኩኝ ከውሾች ጋር ተርፍራፊ እየተናጠኩኝ የጨለማውን ሕይወት ቀጠልኩኝ።አሁን እዚሁ ለምኜ ባጠራቀምኩት ሽርፍራፊ ገንዘብ በ አሮጌ ሸራና መዳበሪያ ድሳሳ ጎጆ ሰርቼ አልኖረም ግን ኖረ ሚባል ኑሮ እኖራለው።ጌታን ባልክደውም ግን እኔ እንጂ እሱ እንደማይወደኝ እንደማይፈልገኝ አስባለው።ምንም እንኳን አዳኝነቱን ባልክድም እሱ እንደጠላኝ እነድገፋኝ እንደረሳኝ ጭምር አምናለው።የዛሬው ቀልደኛ ደሞ" የእየሱስ ይወድሃል" ብሎ ያላግጥብኛል።አሁንም ንዴቴ አለቀቀኝም እንዲሁ ሳሰላስል መሸ እንቅልፍ አሎስድ ብሎኝ ስገላበጥ አደርኩኝ።አይነጋ የለ ነጋና እንደወተርዬ የጠዋት ቁርሴን ፀሃይ ለመሞቅ ስወጣ ......................................ይቀጥላል @frebfkr @frebfkr
Show all...