Saved by Grace️
Open in Telegram
ዓላማችን የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገር የማያሣፍር ሠራተኛ ሆኖ የተፈነውን ራሳችንን ለእግዚአብሔር ማቅረብ ነው። ለአስተያየትዎ 👉 @biniamsoli
Show more742
Subscribers
No data24 hours
-37 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
March '25
March '250
in 0 channels
February '25
+11
in 0 channels
Get PRO
January '25
+3
in 0 channels
Get PRO
December '24
+3
in 0 channels
Get PRO
November '24
+2
in 0 channels
Get PRO
October '24
+14
in 0 channels
Get PRO
September '24
+2
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '23
+6
in 0 channels
Get PRO
August '23
+12
in 0 channels
Get PRO
July '23
+16
in 0 channels
Get PRO
June '23
+7
in 0 channels
Get PRO
May '23
+9
in 0 channels
Get PRO
April '23
+3
in 0 channels
Get PRO
March '23
+6
in 0 channels
Get PRO
February '23
+4
in 0 channels
Get PRO
January '23
+6
in 0 channels
Get PRO
December '22
+16
in 0 channels
Get PRO
November '22
+9
in 0 channels
Get PRO
October '22
+7
in 0 channels
Get PRO
September '22
+9
in 0 channels
Get PRO
August '22
+9
in 0 channels
Get PRO
July '22
+17
in 0 channels
Get PRO
June '22
+9
in 0 channels
Get PRO
May '22
+17
in 0 channels
Get PRO
April '22
+15
in 0 channels
Get PRO
March '22
+40
in 0 channels
Get PRO
February '22
+14
in 0 channels
Get PRO
January '22
+19
in 0 channels
Get PRO
December '21
+12
in 0 channels
Get PRO
November '21
+4
in 0 channels
Get PRO
October '21
+13
in 0 channels
Get PRO
September '21
+9
in 0 channels
Get PRO
August '21
+10
in 0 channels
Get PRO
July '21
+6
in 0 channels
Get PRO
June '21
+14
in 0 channels
Get PRO
May '21
+5
in 0 channels
Get PRO
April '21
+5
in 0 channels
Get PRO
March '21
+11
in 0 channels
Get PRO
February '21
+8
in 0 channels
Get PRO
January '21
+13
in 0 channels
Get PRO
December '20
+1 295
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 March | 0 | |||
| 06 March | 0 | |||
| 05 March | 0 | |||
| 04 March | 0 | |||
| 03 March | 0 | |||
| 02 March | 0 | |||
| 01 March | 0 |
Channel Posts
ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ከሚነሱ ጥያቄዎች ዋንኛው፣
1- እስኪ ኢየሱስ ራሱን አምላክ ነኝ ያለበት አንድ ጥቅስ አሳየኝ የምል ነው።
ለዚህ ጥያቄ መጽሐፍ ቅዱስ ሳናገላብጥ ቀለል ያለ መልስ ላሳያችሁ። እንጠይቃቸው እንዲህ ብለን ኢየሱስ(ኢሳ) ነብይ እንደሆነ ታምናለህ? አዎ ብሎን ይመልሱልናል፣ ለምን ብለን ብንጠይቀው ቁራን ላይ ነብይ ነው ተብሎ ስለተጻፈ ነብይ ነው ይሉናል። በቁራን ግን ኢየሱስ ራሱን በአንድም ቦታ ነብይ ነኝ አላለም ግን ነብይ ነው ብለው ያምናሉ። እናም ይህ ጥያቄያቸው ከንቱ ይሆናል ማለት ነው፣ ምክንያቱም ኢየሱስ ነብይ ነኝ ሳይል ነብይ ነው ብለው እያመኑ፣ ራሱን አምላክ ነኝ ያለበት ቦታ አሳየን ይላሉ።
የመጨረሻ መልሳችን ኢየሱስ ራሱን ነብይ ነኝ ያለበት ቦታ ቁራን ላይ አሳይኝና እኔም አሳያለሁ ብለን መጨረስ ነው፣ በጣም ትልቁ ጥያቄያቸው በአጭሩ ተቀጨ ማለት አይደል።
ነገር ግን ኢየሱስ አምላክ እንደሆነ ራሱም ሐዋርያትም በተደጋጋሚ ገልጸዋል።
| 2 | እኛ ልናደርገው የምንችለው በጣም ትልቁ Investment በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ ነው፣ ምክንያቱም ዘላለማዊ ምላሾች ከእግዝአብሔር ዘንድ አሉ። እነዚህ ምላሾች ለእኛ ብቻ ሳይሆን ለቤተሰባችን፣ ለልጆቻችን፣ ለልጅ ልጆቻችን ጭምር ናቸው።
ለመስጠት እንበረታታ 😊
* R.c Sproul. | 181 |
| 3 | ችግሩ ምን ያህል ለጌታ ልሰጥ የምለው ሳይሆን፣ ምን ያህል ለራሴ ላስቀር የምለው ነው።
John Piper
ለመስጠት እንበረታታ 😊 | 161 |
| 4 | The most important investment we can ever make is in the kingdom of God, because it has eternal returns. These returns are not just for us but also for our family, our children, our grandchildren.
*R.C. Sproul
The issue is not, How much must I give? but, How much dare I keep?
*John Piper | 199 |
| 5 | መጽሐፍ ቅዱስ በ ኤፌሶን ምዕራፍ 5 ባሎች ኢየሱስ ቤተክርስቲያን እንደ ወደዳት ሚስቶቻችሁን ውደዱ ይላል። ይህ ማለት ቤተክርስቲያን ደካማ ሆና ሳለች ስለ እርሷ ኢየሱስ መሞቱን ያሳያል፣ ስለዚህ ባሎችም ለሚስቶች ምንም አይነት ዋጋ መክፈልና የሥጋ ሞት የሚያስከትል አጋጣሚ ቢፈጠር እንኳ ነፍሱን ስለ ሚስቱ አሳልፎ መስጠት እንዳለበት ያሳያል።
በጣም ከባድ ይመስላል ነገር ግን የማይቻል አይመስለኝም። | 195 |
| 6 | #Repost
እግዚአብሔር ሁልጊዜ ያየናል፣ ለደቂቃዎች እንኳን አይኑን ከእኛ አያነሳም። በዚህ እውነታ መታመን እንደት ያስደስተን ይሁን? ነፍስን ያሳርፋል። በተጨማሪም ማንም አያየንም ብለን ተደብቀን ከምንሰራቸው ኃጢአት እንድንቆጠብ ይረዳናል።
መዝሙር 11:4 NASV
[4] እግዚአብሔር በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤ የእግዚአብሔር ዙፋን በሰማይ ነው። #ዐይኖቹ_ሰዎችን_ይመለከታሉ፤ ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ።
“በኃይሉ ለዘላለም ይገዛል፤ #ዓይኖቹ_ወደ_አሕዛብ_ይመለከታሉ፤ ዓመፀኞች ራሳቸውን ከፍ ከፍ አያድርጉ።”
— መዝሙር 66፥7 | 294 |
| 7 | #Reposted
#አትጨነቁ
በእያንዳንዱ የሕይወት ጉዞአችን፣ በትምህርት ይሁን በሥራ ቦታ፣ በሚያሰጉን እና በሚያስጨንቁን ነገሮች ይሁን በመከራ ፣ በበሽታ ይሁን በማጣታችን፣ በእያንዳንዱ ነገሮች እግዚአብሔር እንደሚቆጣጠር ፣ ከእርሱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ አንዳች ነገር እንደሌለ እንዲሁም እነዚያን ሁሉ እግዚአብሔር ወደ መልካም ልለውጥ እንደምችል ማወቃችን ለክርስቲያን ዋንኛ መጽናኛ እና ደስታ ነው።
ኢየሱስ ጌታ ነው ስንል፣ ሁሉን ይቆጣጠራል እያልን ነው፣ ይህ ማለት ደግሞ በሕይወታችን በድንገት እርሱ ሳይፈቅድ የምሆን ነገር የለም ማለት ነው። በማመን በእግዚአብሔር መንሥት ወይም አገዛዝ ውስጥ ስለገባን እግዚአብሔር ሳይፈቅድ አንዳች በሕይወታችን የምሆን ነገር የለም፣ የሚያስጨንቁን ነገሮች ከእግዚአብሔር ቁጥጥር ውጭ አይደሉም፣ እግዚአብሔር በደቂቃዎች ውስጥ ከሕይወታችን ልያስወግድ ይችላል፣ በመከራችን እግዚአብሔር ጌታ ስለሆነ እያንዳንዱን ከሕይወታችን ያስወግዳል። እኛ ክርስቲያኖች በእግዚአብሔር ላይ በመታመን በደስታ መኖር ይኖርብናል፣ እግዚአብሔር የሰጠን በረከት ብቆጠር አያልቅም፣ በጣም እድለኞች ነን።
ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ 🙏
https://t.me/inCristAlone | 1 |
| 8 | Psalms 51 አማ - መዝሙር
10: አቤቱ፥ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥
የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ። | 3 |
| 9 | ግንኙነት ከተቋረጠ፣ ሁል ጊዜ ግንኙነትን ማደስ የአንተ ድርሻ ነው። በ ማቴዎስ 18፣ "ወንድምህ አንተን ከበደለህ፣ ህድና ታረቅ ይላል" በማቴ 5፦ ደግሞ ወንድምህን ቢትበድል ህድና ታረቅ ይላል። ስለዚህ የጥፋቱ መነሻ ከማንም ይሁን ክርስቲያን ከሆንን ግንኙነትን ለማስጀመር መጀመሪያ መሆን ግዴታ አለብን። ዋናው ነገር ማነው የበደለው ሳይሆን ግንኙነቱ በመስተካከሉ ላይ ነው።
ማቴዎስ 5:7
[7] ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና።
#Tim_Keller | 278 |
| 10 | ኢየሱስ ተወልዶልናል ስንል፦ ስለ አንድ ሕጻን ልጅ ብቻ እያወራን ሳይሆን ቃል ሥጋ መሆኑን ፣ ሰዎችን ከኃጢአታቸው ለማዳን አምላክ ሰው መሆኑን እያወራን ነው። ይህ ቀን: የጥንት ባርነት ያበቃበት ፣ ዲያብሎስ ግራ የተጋባበት ፣ አጋንንቱ የደነገጡበት ፣ የሞት ኃይል የተሻረበት ፣ ገነት የተከፈተበት ነው። እርግማኑ ከእኛ ተሽሯል ፣ ኃጢአት ከእኛ ተወግዷል። እውነት ተመልሷል። ሁሉም ሥጋ በሆነው በክርስቶስ ተፈጽሟል።
መልካም የገና በዓል❤
@inCristAlone | 273 |
| 11 | 16: መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።
ማቴዎስ 5:16 | 182 |
| 12 | መጽሐፍ ቅዱስ:-
አንድ ድምፅ አለው - የእግዚአብሔር ድምፅ
አንድ ዓላማ - የእግዚአብሔር ክብር
አንድ ጀግና - የእግዚአብሔር ልጅ
አንድ ተልዕኮ - የኃጢአተኞች መዳን።
https://t.me/inCristAlone | 232 |
| 13 | #እኔ_ክርስቲያን_ነኝ
ለታማኝ አማኞች፣ “ክርስቲያን” የሚለው ስም ከአጠቃላይ ሃይማኖታዊ ስያሜ የምበልጥ እና ስለእነሱ ሁሉንም ነገር ይገልፃል። እራሳቸውንም ሆነ በዙሪያቸው ያለውን ዓለም በዚሁ ማንነት ይመለከታሉ ፣ መለያቸዉ ክርስቲያን መሆናቸው ነዉ። ለተሰቀለው መሲህ ያላቸው ፍቅር እና እሱን ለመከተል ከነበራቸው ጽናት ጋር ምንም አይነት ብሆን ዋጋ ይከፊላሉ። እግዚአብሔር በእነርሱ ውስጥ ስላመጣው ለውጥ ይናገራሉ ፣ እና ሙሉ በሙሉ አዲስ መደረጉን ይመሰክራሉ። ዳግመኛም ተወልደው በእግዚአብሔር ቤተሰብ ውስጥ የተጨመሩ ናቸው ፣ ለቀድሞ አኗኗራቸው ሞተዋል። ክርስቲያን ተራ ማዕረግ ሳይሆን ሙሉ ሙሉ የአዲስ ሰው ማንነት ነው።
ለአንዳንዶች፣ “ክርስቲያን” መሆን በዋነኛነት ባህላዊ እና ትውፊታዊ ነው፣ ከቀደምት ትውልድ የተወረሰ ስም መጠሪያ ነው፣ ውጤቱም አንዳንድ ባህሪያትን ማስወገድ እና አልፎ አልፎ ወደ ቤተ ክርስቲያን መሄድን ይጨምራል።
ክርስቲያን መሆን፣ በሙሉ ልብ የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ መሆን ነው። የራሳችንን ማንነት ጨምሮ እርሱን ለመከተል እና ለመታዘዝ ራሳችንን ስለካድን ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ እንደሚንገኝ ለዓለም እናውጃለን። እርሱ አዳኛችም ሉዓላዊአችን ነው እና ህይወታችን በሙሉ እርሱን በማስደሰት ላይ ያማከለ ነው።
ጌታ ራሱ በዮሐ 10፡27 “በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤” እንዳለው የእርሱ ተከታዮች የእርሱን የልብ ሐሳብ እናውቃለን።
#እኔ_ክርስቲያን_ነኝ
https://t.me/inCristAlone | 223 |
| 14 | ከተሐድሶ ወቅት አባቶች ውስጥ ማርቲን ሉተር ፈገግ በሚያደርጉ ንግግሮቹ ይታወቃል።
አንዱን ላካፍላችሁ :-
ከሉተር ተማሪዎቹ አንዱ፥ እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ከመፍጠሩ በፊት የት እንደነበር ይጠይቀዋል። ሉተርም (የሚወደውን የቤተ ክርስቲያን አባት፥ ቅዱስ አውግስጢኖስን በመጥቀስ)፥ ‹‹ከአቅማቸው በላይ ለማወቅ ለሚጣጣሩ ሰዎች ገሃነምን እየፈጠረ ነበር›› ብሎ ቀልዶ መልሷል ይባላል 😃
በፍጹማን ግርማ የተጻፈ
ምንጭ:- ከGood Christian books shelf Page የተወሰደ
https://t.me/inCristAlone | 231 |
| 15 | እግዚአብሔር ሁልጊዜ ያየናል፣ ለደቂቃዎች እንኳን አይኑን ከእኛ አያነሳም። በዚህ እውነታ መታመን እንደት ያስደስተን ይሁን? ነፍስን ያሳርፋል። በተጨማሪም ማንም አያየንም ብለን ተደብቀን ከምንሰራቸው ኃጢአት እንድንቆጠብ ይረዳናል።
መዝሙር 11:4 NASV
[4] እግዚአብሔር በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤ የእግዚአብሔር ዙፋን በሰማይ ነው። #ዐይኖቹ_ሰዎችን_ይመለከታሉ፤ ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ።
“በኃይሉ ለዘላለም ይገዛል፤ #ዓይኖቹ_ወደ_አሕዛብ_ይመለከታሉ፤ ዓመፀኞች ራሳቸውን ከፍ ከፍ አያድርጉ።”
— መዝሙር 66፥7 | 229 |
| 16 | ለኃጢአት የምንጋለጥበት ዋንኛው ምክነያት ከእግዚአብሔር ቃል ጋር ያለን ጊዜ አጅግ አናሳ በመሆኑ ነው። እያወራሁ ያለሁት በቀን አንድ ምዕራፍ ስለማንበብ አይደለም ወይም ደግሞ እውቀትን ስለማከማቸት አይደለም ነገር ቃሉን ስለመኖር ነው። ቃሉን የማናነብ ከሆነ ወይም ደግሞ መሻቱ ከሌለን ክርስቲያን ነኝ? ብለን ራሳችንን ልንጠይቅ ይገባናል። በእውነት ክርስቲያን ነኝ? የምለው ጥያቄ ልመለስ ይገባል።
#Paul_Washer | 288 |
| 17 | በዚህ በሚያልፈው ዓመት በእምነታችን እንዳልጠነከርን ወይም ማደግ ያለብንን ያክል እንዳላደግን ከተገነዘብን ደስ ሊለን ይገባል፤ ምክንያቱም ይህ አመት የመጨረሻው ሞት ልምምድ ብቻ ነው። ማንቂያ ደውላችን ነው።
ከነገ ጀምሮ እምነታችንን በመፍራትና በመንቀጥቀጥ ለመፈጸም የምንችልበት ሙሉ ህይወት ከፊታችን አለ። ይህ አዲሱ ዓመት፣ እግዚአብሔርን የበለጠ የምናውቅበት፣ የምንወድድበትና የምንመስልበት ዓመት ይሁንልን!
ምንጭ፦ ወንጌሉ አገልግሎት
https://t.me/inCristAlone | 248 |
| 18 | #አትጨነቁ
በእያንዳንዱ የሕይወት ጉዞአችን፣ በትምህርት ይሁን በሥራ ቦታ፣ በሚያሰጉን እና በሚያስጨንቁን ነገሮች ይሁን በመከራ ፣ በበሽታ ይሁን በማጣታችን፣ በእያንዳንዱ ነገሮች እግዚአብሔር እንደሚቆጣጠር ፣ ከእርሱ ቁጥጥር ውጭ የሆነ አንዳች ነገር እንደሌለ እንዲሁም እነዚያን ሁሉ እግዚአብሔር ወደ መልካም ልለውጥ እንደምችል ማወቃችን ለክርስቲያን ዋንኛ መጽናኛ እና ደስታ ነው።
ኢየሱስ ጌታ ነው ስንል፣ ሁሉን ይቆጣጠራል እያልን ነው፣ ይህ ማለት ደግሞ በሕይወታችን በድንገት እርሱ ሳይፈቅድ የምሆን ነገር የለም ማለት ነው። በማመን በእግዚአብሔር መንሥት ወይም አገዛዝ ውስጥ ስለገባን እግዚአብሔር ሳይፈቅድ አንዳች በሕይወታችን የምሆን ነገር የለም፣ የሚያስጨንቁን ነገሮች ከእግዚአብሔር ቁጥጥር ውጭ አይደሉም፣ እግዚአብሔር በደቂቃዎች ውስጥ ከሕይወታችን ልያስወግድ ይችላል፣ በመከራችን እግዚአብሔር ጌታ ስለሆነ እያንዳንዱን ከሕይወታችን ያስወግዳል። እኛ ክርስቲያኖች በእግዚአብሔር ላይ በመታመን በደስታ መኖር ይኖርብናል፣ እግዚአብሔር የሰጠን በረከት ብቆጠር አያልቅም፣ በጣም እድለኞች ነን።
ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ 🙏
https://t.me/inCristAlone | 436 |
| 19 | “ለእነርሱም መልካምን በማድረግ ደስ ይለኛል በእውነትም በፍጹም ልቤና በፍጹም ነፍሴ በዚህች ምድር እተክላቸዋለሁ።”
— ኤርምያስ 32፥41
ይህ ክፍል ለአዲስ ኪዳን ትንቢት ስሆን፣ እግዚአብሔር ለአማኞች መልካም ነገርን በማድረግ እንደሚደሰት ገልጿል፣ በሕይወታችን በሚመጣው ስኬት እግዚአብሔር ከእኛ በላይ ደስተኛ ነው።
እግዚአብሔር መልካም ነው።🥰 | 266 |
| 20 | #ወንጌል
➖ ወንጌል ስለ ልጁ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲሁም እርሱ ስለ ሰራው ሥራ ነው። ወንጌል ሙሉ ነው ፣ ቃል ሥጋ ስለመሆን ፣ ከድንግል ስለመወለድ ፣ ስለ ኃጢአተኞች መሰቀል ፣ በሦስተኛው ቀን መነሳቱ እንዲሁም እንደገና በፍርድ እንደሚመለስ እኛን ክርስቲያኖችን ወደ ራሱ እንደሚሰበስብ የሚተርክ ነው። ወንጌል ተስፋ የለላቸው ኃጢአተኞች አምነው የሚድኑበት ፣ ከኃጢአታቸው ንስሐ የሚገቡበት ፣ እግዘብሔርን መፍራት የምንማርበት ፣ እንዲሁም ክርስቶስ ስለሚመሠርተው መንግሥት ነው ፣ ወንጌል ሙሉ ነው።
አሜን!
https://t.me/inCristAlone | 259 |
