en
Feedback
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

Open in Telegram

በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ @Solasc12 @Solasc13 @Mgetem_group ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ @Ortho_quotes

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel መንፈሳዊ ግጥም ብቻ

Channel መንፈሳዊ ግጥም ብቻ (@mgetem) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 27 276 subscribers, ranking 2 689 in the Religion & Spirituality category and 1 219 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 27 276 subscribers.

According to the latest data from 28 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -287 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 19.38%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.43% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 286 views. Within the first day, a publication typically gains 1 481 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 25.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ @Solasc12 @Solasc13 @Mgetem_group ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ @Ortho_quotes

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 29 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

27 276
Subscribers
No data24 hours
-457 days
-28730 days
Posts Archive
ጠፍቼ ሳለው... (ሳሙኤል አለሙ) @Mgetem ° ° በለመለመው መስክ ላይ እኛ በጎቹ ፥ ነበርን አንድ-ላይ ስንግጥ ባንድ ላይ ስንጠጣ ባንድ ላይ የማይነጥፈው ሳለ ፥ ሳለ ተንዠርግጎ ለወዲያ ማዶ ፥
ጠፍቼ ሳለው... (ሳሙኤል አለሙ) @Mgetem ° ° በለመለመው መስክ ላይ እኛ በጎቹ ፥ ነበርን አንድ-ላይ ስንግጥ ባንድ ላይ ስንጠጣ ባንድ ላይ የማይነጥፈው ሳለ ፥ ሳለ ተንዠርግጎ ለወዲያ ማዶ ፥ አንገቴ አስግጎ አረሙ ናፍቆኝ ፥ ካንተ አመለጥኩኝ። ° ° አረሙ ናፍቆኝ መግደሉ ናፍቆኝ ዝሙቱ ናፍቆኝ ስርቆቱ ናፍቆኝ ይኸው ጠገብኩኝ ፥ ካይነት ካይነቱ ጣዕሙ አልሆነኝ ፥ እንደ ትላንቱ። ° ° ጣዕሙ አልሆነኝ አንገዳገደኝ እንዴት ልመለስ... አስሬ እያነሳ ፥ አስሬ እየጣለኝ ወደ በጎችህ... የማት[ቀላቅለኝ] ፥ እየመሰለኝ ከደጅህ እመለሳለሁ። በኩነኔ አፍሬያለሁ። ° ° ከደጅህ እመለሳለሁ። በምን አይኔ አይሃለሁ። ውቅያኖስ ያህል ፥ ሀጥያት ነበረኝ ባንዲት ዕንባዬ ፥ ሞገዱ ሲጠራኝ ወደ ኩሬ ስትቀይረኝ... አቤት ማለት ፥ አፌ አስፈራኝ። ° ° ወደ ኩሬ ስትቀይረኝ መጣኽና አጠለልከኝ። አንተ ጠባቂዬ አንተ ከለላዬ አንተ እረኛዬ አቅፈኸ ነው ፥ የሳምከኝ ከበጎችህ ፥ የ--ቀላቀል--ከኝ። @Mgetem @Mgetem @Mgetem_group

የውድቀቴን መንገድ ሸርሽራ በመውደድ ያቀናችኝ ንግስት ... የሰጠችኝ ክብር አቤት አቤት ሲያምር {ልክ እንዳንቺ ማርያም} መኖር እንድጠላ መንፈሴን አድክሞ ማጣት አንቆኝ ሲዞር ክንዱን አፈርጥሞ የምሆነው ጠፍቶኝ ተንበርክኬ ሳዝን ሳትለኝ ደካማ ቀና አረገችኝ ቀንበሬን ተሸክማ! እምቅ የእንባ ጠል ጉንጬን ሲንጠለጠል ኅዘን በደቆሰው ልስልስ ስስ አንጀቷ ዕንባዬን ያበሰው አቤት ሲያምር ጣቷ {ልክ እንዳንቺ ማርያም} እኔነት እስካጣ ፍቅር ሸሽቶኝ በሮ ብቸኝነት ሚስማር ሲያደማኝ ቸንክሮ የማረገው ጠፍቶኝ ሞቴን እየናፈቅኩ ሳዘጋጅ መስቀሌን ትንፋሽ ለገሰችኝ ዳብሳ ሰንበር ቁስሌን የጅራፍ ሹል ትርትራት የልቤ ስውር ስብራት አድቅቆ ሲጥለኝ ... እንዲሆን ለነፍሷ ስሞ ሳቅ ያሳየኝ አቤት ሲያምር ጥርሷ {ልክ እንዳንቺ ማርያም} ስትችልበት ማዘን ስታውቅበት ማቀፍ ብሶት አስዘርግፎ በሰላም ማሳረፍ {ልክ እንዳንቺ ማርያም} ስትችልበት ጸሎት ስታውቅበት ማውራት ጨለማን ገርስሶ በፈገግታ ማብራት {ልክ እንዳንቺ ማርያም} ስትችልበት ማከም ስታውቅበት ማዳን ፍቅር በልብ ሰጥቶ መለገስ ማር ኪዳን #ኤልዳን http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem

የሰኔ ማርያም ❤🙏 የሰኔ ጎልጎታ 🙏❤ እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን፣ አደረሳችሁ። በዚህች ቀን ሰኔ ፳፩ እመቤታችን ልጇን ወዳጇን ስለኃጥአን
የሰኔ ማርያም ❤🙏 የሰኔ ጎልጎታ 🙏❤ እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን፣ አደረሳችሁ። በዚህች ቀን ሰኔ ፳፩ እመቤታችን ልጇን ወዳጇን ስለኃጥአን ጎሎጎታ ላይ ምሕረትን ለምናዋለች። ጌታችንም "ስምሽን የጠራውን፣ በቃል ኪዳንሽ ያመነውን ሁሉ እምርልሻለሁ" ሲል ቃል ኪዳን ሰጥቷታል። ልመናዋ ክብሯ የልጇም ቸርነት በሁላችን ላይ ይደርብን ፤ አሜን። 🙏🙏🙏 @Mgetem @Mgetem

ሚካኤል ደግ ነው 🖥 ሚካኤል ደግ ነው ብዬ እዘምራለሁ ያደረገልኝን እኔ ብዙ አውቃለሁ ሚካኤል አምሳለ ኮከብ ልብህ የዋሕ የፍቅር መዝገብ ገና ከልጅነት እኔን ተንከባክቦ ከተዋበ ደጁ በረከት መግቦ በመንገዴ መርቶኝ አለሁ እስከዛሬ ክብሩን እያሰበ ይቀኛል ከንፈሬ ከአምላክ አገናኘኝ በፍቅር ቃል ጠርቶ ግብጽን እንዳልሰማ ጆሮዎቼን ቃኝቶ አሁን በሕይወት ነኝ ገብቼ ከርስቴ በፍጹም ሳይርቀኝ ሚካኤል አባቴ ከኋላ ያጠረኝ ከፊት የቀደመ ደመናን ዘርግቶ ጠላቴን ያስቆመ ከእግዚአብሔር ተልኮ ፈጥኖ የደረሰ የዋሕ ነው ሚካኤል እንባዬን ያበሰ በእኩለ ሌሊት በእሥራት ሳለሁ ከእንቅልፌ ቀስቅሶ ብርሃን አይቻለሁ ሰንሰለቴ ወድቋል ከክብር የተነሳ ውለታው ብዙ ነው ከቶ የማይረሳ 🖥🖥🖥 በድምጽ 👇👇 https://youtu.be/Kt4MDFvRsLc https://youtu.be/Kt4MDFvRsLc

☦️በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን/፫☦️ 📌መንፈሳዊ ጥሪ🔊 ይህን የበረከት ጥሪ መቅረት አይደለም ማርፈድ ያስቆጫል❕❕ የ❹ኛ ዓመት የምስረታ በዓል 🌹 እንኳን አደረሳችሁ🌹
☦️በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን/፫☦️ 📌መንፈሳዊ ጥሪ🔊 ይህን የበረከት ጥሪ መቅረት አይደለም ማርፈድ ያስቆጫል የ❹ኛ ዓመት የምስረታ በዓል 🌹 እንኳን አደረሳችሁ🌹                 " ናቢኦት " "በለመንኩት ጊዜ እግዚአብሔር ቅርቤ ነው " " መኑ ከመ አምላክ  " (ሚካኤል ፦ ማን እንደ አምላክ ) 📖ከሚካኤ በቀር ማንም የሚያፀናኝ የለም ትንቢተ ዳንኤል 📖10፥22📖 📌በሚል መሪ ቃል ከሰኔ 12፣13፣14 ጀምሮ ታላቅ መርሃ ግብር በማህበራችን ውስጥ ተዘጋጅቷል። 🛐🛐 🛐🛐ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ (መዝ 122÷1)* 🌟በዕለቱ ምን ይጠብቅዎታል❔ ​አስተማሪ መንፈሳዊ ትምህርቶች (ከታላላቅ መምህራን) ​ልዩ የመዝሙር ግብዣዎች (ከሚወዷቸው ዘማሪያን) ​የኪነ-ጥበብ ስራዎች እና ሌሎች አዳዲስ ዝግጅቶች❕ ​በዚህ በረከት በተሞላበት የምስረታ በዓል ላይ በመገኘት፣ በሊቃውንት ትምህርት እና በዘማሪያን መንፈሳዊ ዝማሬዎች ለመንፈስዎ ምግብ ይሁኑ። 💡በሰኔ 12~ 14የምስረታ በዓል ልዩ ጉባኤ ተዘጋጅቷል መቅረት አይታሰብም!! 💡ሰኔ 12 ፤ 13 ፤14 በቴሌግራም ግሩፓችን ውስጥ ከምሽቱ 2:00ሰዓት ጀምሮ 💎💎💎🌹💎💎💎💎💎 🛐🛐 🛐🛐✞ቤተ_ቅዱስ_ሚካኤል_በጎ አድርጎት መንፈሳዊ ማህበር 🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷 የማኅበሩ ሊንክ Join ያድርጉ 📎👇👇👇 https://t.me/Bete_kidus_Michael_12 https://t.me/Bete_kidus_Michael_12 https://t.me/Bete_kidus_Michael_12

ሚካኤል ደግ ነው 🖥 ሚካኤል ደግ ነው ብዬ እዘምራለሁ ያደረገልኝን እኔ ብዙ አውቃለሁ ሚካኤል አምሳለ ኮከብ ልብህ የዋሕ የፍቅር መዝገብ ገና ከልጅነት እኔን ተንከባክቦ ከተዋበ ደጁ በረከት መግቦ በመንገዴ መርቶኝ አለሁ እስከዛሬ ክብሩን እያሰበ ይቀኛል ከንፈሬ ከአምላክ አገናኘኝ በፍቅር ቃል ጠርቶ ግብጽን እንዳልሰማ ጆሮዎቼን ቃኝቶ አሁን በሕይወት ነኝ ገብቼ ከርስቴ በፍጹም ሳይርቀኝ ሚካኤል አባቴ ከኋላ ያጠረኝ ከፊት የቀደመ ደመናን ዘርግቶ ጠላቴን ያስቆመ ከእግዚአብሔር ተልኮ ፈጥኖ የደረሰ የዋሕ ነው ሚካኤል እንባዬን ያበሰ በእኩለ ሌሊት በእሥራት ሳለሁ ከእንቅልፌ ቀስቅሶ ብርሃን አይቻለሁ ሰንሰለቴ ወድቋል ከክብር የተነሳ ውለታው ብዙ ነው ከቶ የማይረሳ 🖥🖥🖥 በድምጽ 👇👇 https://youtu.be/Kt4MDFvRsLc https://youtu.be/Kt4MDFvRsLc

Merry Begena አስደሳች ዜና ለወላጆች እና በገና ለመማር አስባችሁ ሁኔታዎች ላልተመቻቸላቹ በonline እና በአካል እያስተማርን እንገኛለን ። አድራሻችን ቦሌ ቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ ለበለጠ መ
Merry Begena አስደሳች ዜና ለወላጆች እና በገና ለመማር አስባችሁ ሁኔታዎች ላልተመቻቸላቹ በonline እና በአካል እያስተማርን እንገኛለን ። አድራሻችን ቦሌ ቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ ለበለጠ መረጃ በ0936290305 ላይ ይደውሉ ። በቴሌግራም @buchula36 ላይ ይፃፋልን።

እንኳን አደረሳችሁ 🥰🥰 https://youtu.be/7zQwggBA_Bs

አንዱ ሐሙስ እግሩን አጥቦት ፣ ቀምሶ ማያውቀውን ምርጥ ዕራት መግቦት ፤ በዛው ሊክድ ሲሄድ እግሩን ያቆሸሸ ፣ ከሰው ዓይን እንጂ ከራሱ መች ሸሸ ​ሌላው ፣ ሐሙስ እግሩን አጥቦት ፣ ቀምሶ ማያውቀውን ምርጥ እራት መግቦት ፤ እግሩ ቢቆሽሽም ቢከተል በርቀት ፣ ከብርድ አመለጠ በንስሐ ሙቀት ​መቼም በመራመድ ብዛት እግር ይቆሽሻል ፤ ታድያ ከህይወት ውሃ ሰው እንዴት ይሸሻል ? አዬ ጴጥሮስ ብልጡ  አዬ ይሁዳ ሞኙ አብረው በልተው ፣ ክደው ፤ አንዱ ከጌታው ስር ፣ አንዱ ከዛፉ ስር ተኝተው ተገኙ እና ከሞላህ በፀፀት የኃጢአትህ ብዛት ፣ ዲያቢሎስ በክፋት ልብህን ከያዛት ፤ ወደ ጌታህ እንጂ ፣ አትሂድ ወደ ሌላ ፤ ከፈጠረህ ውጪ ፣ የነፍስህን ጉድለት ከቶ ማን ሊሞላ ? ። @Mgetem 🖥 በድምጽ ለማዳመጥ እና ሌሎችም ዝማሬዎችን ለማግኘት 👇👇👇👇👇 https://youtu.be/Qd9Ry7Xkef4 https://youtu.be/Qd9Ry7Xkef4

🔴 በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል | ሰባቱ መንጦላዕት | ዲ/ን ቀዳሜጸጋ ዮሐንስ https://youtu.be/Qd9Ry7Xkef4 https://youtu.be/Qd9Ry7Xkef4

sticker.webp0.26 KB

🔴 በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል | ሰባቱ መንጦላዕት | ዲ/ን ቀዳሜጸጋ ዮሐንስ https://youtu.be/Qd9Ry7Xkef4 https://youtu.be/Qd9Ry7Xkef4

ጨረስኩ ሳልጀምረው 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤 ከፊደላት ተራ ከሆህያት ገብቼ ክብርሽን ለመግለጽ አሙልቼ አስፍቼ አበው ሲናገሩ ስላንቺ ሰምቼ ቃላትን ከቃላት መርጬ አሳክቼ። <ሀ>ብዬ ጀመርኩኝ ልናገር ጸጋሽን መጽሐፍ ከሚለው በልቢም ያለውን አባቶች ቅዱሳት ያስተላለፉትን በሕይወት ከነሱ የተቀበልኩትን። ከነ<ሀ> ነጎርቤት ከነ <ለ> አዝማዳት በሰባት በሰባት ከተከፋፈሉት ከላይ እስከታች የተደረደሩት እስከነ <ፐ >ድረስ ከተሰበሰቡት። ያንንም ሳወጣው ይንንም ስመዘው ጥንት የመረጥኩትን መልሼ ስተወው ፊት ያስገባሁትን ኃላ ስመልሰው አንዱን አስገብቼ ሌላውን ሳወጣው ፈጽሜአለሁ ብዬ የፃፍኩትን ሳየው ድንግል ውዳሴሽን ጨረስኩ ሳልጀምረው። _____________________________ 🔤🔤🔤🔤 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤 http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem http://t.me/Mgetem

ለወላጆች አስደሳች ዜና 🙏 ለህፃናት የሚሆን ልዩ የበገና ትምህርት አዘጋጅተን እየጠበቅንዎ ነው። አድራሻችን ቦሌ ቡልቡላ ሲሆን ቅዳሜ እና እሁድ ከጠዋቱ 4 ሰአት ጀምሮ ልናስተምራቸው ዝግጅታችንን አጠናቀን በይፋ ልጆችዎን እየተቀበልን ነው። በአካል ለሚርቃችሁ በonline ስላልን በ 0936290305 ላይ በመደወል አልያም በ ቴሌግራም @buchula36 ላይ ያነጋግሩን።

ለወላጆች አስደሳች ዜና 🙏 ለህፃናት የሚሆን ልዩ የበገና ትምህርት አዘጋጅተን እየጠበቅንዎ ነው። አድራሻችን ቦሌ ቡልቡላ ሲሆን ቅዳሜ እና እሁድ ከጠዋቱ 4 ሰአት ጀምሮ ልናስተምራቸው ዝግጅታችንን አጠናቀን በይፋ ልጆችዎን እየተቀበልን ነው። በአካል ለሚርቃችሁ በonline ስላልን በ 0936290305 ላይ በመደወል አልያም በ ቴሌግራም @buchula36 ላይ ያነጋግሩን።

ሦስተኛ ዙር የበገና ስልጠና ትምህርት ምዝገባ እንደጀመርን ስናበስርዎ በደስታ ነው ። ለመመዝግብ በ0936290305 ላይ ይደውሉ እንዲሁም በቴሌግራም @buchula36 ላይ ፈጥነው ይመዝገቡ ።