አህሉል ዊርዲ
Open in Telegram
{ادْعُ إِلَىٰ سبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ ۖ } ۚ [ወደ ጌታህም መንገድ በጥበብና በጥሩ ምክር ተጣራ።] 🔰የተውሒድ ደርስ 🔰የተዝኪያ ደርስ 🔰የሲራ ደርስ 🔰የሉጋ ፋኢዳ T.me/Ustaz_ebin_Selman Comment👉 https://t.me/Tafach_Tarikoch
Show more7 952
Subscribers
-824 hours
-237 days
-3130 days
Posts Archive
7 952
ይህ ቪድዮ አንድ ሰው ላከልኝ በጣም አሳቀኝም። ምን ትዝ አለኝ መሰላቹ
ባለፈው የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አንድ አባል አስወጡ። ማለትም የክፍለ ከተማው ምክትል ሰብሳቢ ከሱፍያው ነበር። አስወጡዋቸው። በቦታቸው ያስገቡት ሰውዬ የመጣው ከወረዳ 11 ነው። ይህ ሰው በወረዳ ምርጫ ላይ በ0 ድምፅ ወደቀ። ነገር ግን ማለፉ የሚፈልጉት ሰው ስለሆነ ለክፍለ ከተማ ምርጫ እንዲሳተፍ አደረጉት። ከክፍለ ከተማ ወደ አዲስ አበባ አለፈ። እዛ ምንም ስልጣን ሳያገኝ ሲቀር አሁን ለክፍለ ከተማ ስራ አስፈፃም አድርገው አወረዱት።
አስቡት በወረዳ ምርጫ ላይ 0 አምጥቶ የወደቀ ሰው የክፍለ ክተማ ስራ አስፈፃሚ ሲሆን። ለዛውም በሙሉ ድምፅ ምክትል ሰብሳቢ የነበሩትን አባሮ
የተጨማለቀ መጅሊስ
7 952
Repost from ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምሕርት እና ልማት ድርጅት
🌺ልዩ የምስራች ለሴቶች🌺
ከሰኞ እስከ አርብ ከ2:30_6:30 ክረምትን ሳይጨም (ከመስከረም እስከ ሰኔ) ለ3 አመታት የዲግሪ ደርስን አስተምረን የምናስመቅ ይሆናል። ለዚህ ፕሮግራም ያለን ቦታ የ100 ተማሪዎች ቦታ ስለሆ ፈጥነው ይመዝገቡ።
ውድ አባሎቻችን ይህን አዲስ አበባ ለሚኖሩ እህቶች ይደርስ ዘንድ በቲክቶክ፣ በቴሌ ግራም፣ በፌስቡክና በሌላም እንድታስተዋውቁልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
አላህም በቁርኣ
{وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَى}
(አላህን በመፍራት እና በመልካም ነገር ተጋገዙ)
ነብያችንም ﷺ አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛል።
መመዝገቢያ
+251903030703
@Darulhijrateyn2
@Darulhijrateyn2
ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ ቅርንጫፍ
🌐https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg
7 952
🗓የእሁድ ቀን የደላኢሉል ኸይራት ዊርድ
የመክፈቻ ዱዓ…🤲
የእሁድ ዊርድ…📿
ከደላኢሉል ኸይራት ቡኋላ የሚቀራ ዱዓ…🤲
#አህሉል_ዊርዲ…💚
https://t.me/Ustaz_ebin_Selman
