EOTC Books ⛪️
📚 በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ። 💬 contact us @Jared2080 buy Ads? https://telega.io/c/EOTCBooks1 YouTube 👇 https://www.youtube.com/@zeEthiop
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу EOTC Books ⛪️
Канал EOTC Books ⛪️ (@eotcbooks1) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 18 816 підписників, посідаючи 4 318 місце в категорії Релігія і духовність та 1 793 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 18 816 підписників.
За останніми даними від 02 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 234, а за останні 24 години на 32, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 10.62%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 5.20% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 998 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 978 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 7.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“📚
በዚህ ቻናል/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምትቀበላቸውን ቅዱሳት መጻሕፍትን ለምዕመናን ተደራሽ ማድረግ ነው ይኸውም ከሀገራችን እንዲሁም ከውጪ ሀገር (ቤ/ክ የምትቀበለውን) ናቸው ።
💬 contact us
@Jared2080
buy Ads?
https://telega.io/c/EOTCBooks1
YouTube 👇
https://www.youtube.com/@zeEthiop”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 03 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 03 липня | +12 | |||
| 02 липня | +34 | |||
| 01 липня | +10 |
የዝናም የእግሩ ኮቴ ድምፅ ተሰማ) ቅ/ያሬድ---------------------------------------------------------------------- በመልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ (ቆሞስ) የዐዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ----------------------------------------------------------------------- ➔ ክረምት” የሚለው ቃል ከርመ፣ ከረመ ከሚለው የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም ወርሃ ዝናም፣ ወርኃ ነጎድጓድ፣ ዘመነ ባሕር፣ ዘመነ ነጎድጓድ፣ ዘመነ አፍላግ፣ ዘመነ ጠል፣ ዘመነ ደመና፣ዘመነ መብረቅ… ማለት ነው፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት ዘይገለብቦ ለሰማይ በደመና ወያስተዴሉ ክረምተ ለምድር ዘያበቁል ሳእረ ውስተ አድባር { ሰማዩን በደመናት ይሸፍናል፤ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል፤ሳርን በተራሮች ላይ ያበቅላል} በማለት እንዳመሰገነው ሁሉ ወቅቱ የልምላሜና ብዙ ምሥጢራትን የያዘ ወቅት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት፣ የተፈጥሮን ዑደት ከመንፈሳዊና ምሥጢራዊ ትርጓሜ ጋር አያይዘን የምናስተምርበት ዐራት ወቅቶቾ አሉን። ሀ/ የዐራቱ ወቅቶች በቅዱስ ያሬድ የዜማ መጻሕፍት መሠረት አንድ ዓመት በአራት ወቅቶች (ዘመናት) ይከፈላል። እያንዳንዱ ወቅት የራሱ የሆነ መንፈሳዊና ተፈጥሯዊ ምስጢር አለው፦ 1- ዘመነ ክረምት (ከሰኔ ፳፮ — መስከረም ፳፭)፦ የዝናም፣ የደመና፣ የጎርፍና የምድር ለምልሞ መታየት ወቅት ነው። ምሥጢሩ፦ የሰማይ መከፈትና የዝናም መውረድ የሰው ልጅ ከእግዚአብሔር ያገኘውን የጸጋና የበረከት ተምሳሌት ሲሆን፣ በዚህ ወቅት አዝርዕት በስብሰው መብቀላቸው ደግሞ የሙታን ትንሣኤ ምስጢር ያሳያል። 2- ዘመነ መጸው/መከር (ከመስከረም ፳፮ — ታኅሣሥ ፳፭)፦ ፍሬ የሚበስልበት፣ አዝርዕት የሚታጨዱበትና ምድር በወርቅማ ቀለማት የምታጌጥበት ወቅት ነው። ምሥጢሩ፦ ይህ ወቅት የዓለም ፍጻሜና የዕለተ ምጽአት ምሳሌ ነው። ፍሬው ወደ ጎተራ እንደሚገባ ሁሉ ምግባርና ሃይማኖት ያላቸውም ወደ መንግሥተ ሰማያት ለመግባታቸው በምሳሌነት ይወሳል፣ ገለባው ደግሞ ወደ እሳት እንደሚጣል ያመለክታል። 3- ዘመነ ሐጋይ/በጋ (ከታኅሣሥ ፳፮ — መጋቢት ፳፭)፦ ፀሐይ የምትበረታበት፣ ሙቀት የሚበዛበትና የምድር ምንጮች የሚደርቁበት ወቅት ነው። ምሥጢሩ፦ የፍትሕ፣ የጽድቅና የኃጢአት መለያየትን ያሳያል። ፀሐይ የክርስቶስ (የጽድቅ ፀሐይ) ምሳሌ ስትሆን፣ ሙቀቱ ደግሞ የፈተናና በዓለም መከራ መኖሩን ያስገነዝባል። 4- ዘመነ ጸደይ/በልግ (ከመጋቢት ፳፮ — ሰኔ ፳፭)፦ ምድር አዲስ አበባ የምታወጣበት፣ ለምለም ሣር የሚበቅልበትና አዲስ ሕይወት የሚጀምርበት ወቅት ነው። ምሥጢሩ፦ የሰው ልጅ ከጥፋት ውኃ በኋላ ያገኘውን አዲስ ተስፋ (የኖኅ ኪዳን) እና በክርስቶስ ትንሣኤ ያገኘነውን አዲስ የሕይወት ልደት (የነፍስ መታደስ) ያመለክታል። ስለዚህ ከዐራቱ ወቅቶች መካከል አንዱ የሆነው ዘመነ ክረምት ሦስት ክፍሎች አሉት። ለ/ የክረምት ሦስቱ ክፍላት ምርጢር ዘመነ ክረምት (፺ ቀናት) ├── ፩. በዓተ ክረምት (መግቢያ) ── «ደምፀ እገሪሁ ለዝናም» (ተስፋና በረከት የሚታይበት) ├── ፪. ማዕከለ ክረምት (እኩሌታ) ── ተጋድሎ፣ ጸሎትና የቅዱሳን አርአያነት የሚነገርበት└── ፫. ፀአተ ክረምት (መውጫ) ── ብርሃን፣ ነፃነትና አዲስ ዘመን የሚሆን ስለመሆኑ የሚመሠጠርበት ነዎ። ፩. በዓተ ክረምት (የክረምት መግቢያ) ✍️ ይዘቱ፦ ከሰኔ ፳፮ ጀምሮ ያለው የክረምት መጀመሪያ ሳምንት ነው። በዚህ ወቅት «ደምፀ እገሪሁ ለዝናም» እየተባለ ይዘመራል። ምስጢሩ፦ «ሶበ ይዘንም ዝናም ይጸግቡ ርኁባን፣ ይትፌሥሑ ነዳያን» (ዝናም ሲዘንብ የተራቡ ይጠግባሉ፣ ምስኪኖች ደስ ይላቸዋል) እንዲል እግዚአብሔር ለፍጥረት ሁሉ የሚያደርገውን እንክብካቤ ያሳያል። የዝናም ድምፅ መስማት የተስፋ በረከት ነው። በመንፈሳዊ ሕይወት ደግሞ የሰው ልጅ ንስሐ ገብቶ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመግባት የሚጀምረውን የመጀመሪያ እርምጃ ያመለክታል። ፪. ማዕከለ ክረምት (የክረምት እኩሌታ) ✍️ ይዘቱ፦ የክረምቱ አጋማሽ ሲሆን፣ ዝናሙ የሚበረታበት፣ ደመናው የሚከብድበትና ጨለማው የሚበዛበት ወቅት ነው። ✍️ ምሥጢሩ፦ ይህ ወቅት የሰው ልጅ በምድር ላይ የሚያሳልፈው የፈተና፣ የጸሎትና የተጋድሎ ምሳሌ ነው። ደመናውና ጭጋጉ የዓለምን መከራና ፈተና ሲያሳዩ፣ በዚህ መሃል የሚከበሩት የነቢያትና የቅዱሳን በዓላት (ለምሳሌ የደብረ ታቦር በዓል) በፈተና ውስጥ የሚገኝን መለኮታዊ ብርሃንና ተስፋ ያመለክታሉ። ፫. ፀአተ ክረምት (የክረምት መውጫ) ✍️ ይዘቱ፦ የክረምቱ መጨረሻ (የመስከረም ወር መጀመሪያ ቀናት) ሲሆን፣ ዝናሙ የሚቀንስበት፣ ደመናው የሚገፈፍበትና ፀሐይ የምትወጣበት ወቅት ነው። ✍️ ምሥጢሩ፦ ይህ የነፃነት፣ የድልና የብርሃን ምሳሌ ነው። የክረምቱ ጨለማና ዝናም አልፎ ምድር በአበቦች እንደምትሸለም ሁሉ፣ የሰው ልጅም ከኃጢአትና ከሞት ጨለማ ወጥቶ ወደ ዘላለማዊው የእግዚአብሔር ብርሃንና ሰላም መሻገሩን እየሰበክን የክርስቶስን ዳግም ምጽአትና የመንግሥተ ሰማያትን ወራሽነትን የምናስረዳበት በመሆኑ ቅዱስ ያሬድን ተከትለን የዝናም የእግሩ ኮቴ ተሰማ እያልን እናመሰግነዋለን። --------------------------------------------------------------------- #ቅድስት ሀገሬ ኢትዮጵያ!!! #የወለድሻቸው ልጆችሽ ይውለዱሽ!!! #ልጆችሽ ይሟገቱልሽ እንጂ አይሞግቱሽ!!! #በስደት ያሉ ልጆችሽ በበረከት ይመለሱልሽ!!! #ድንበርሽን እሳት መሀልሽን ገነት አድርጐ የዓለም ማረፍያ ያድርግሽ #አሜን Abba G/Medhen አባ ገ/መድኅን ንጉሤ (ቆሞስ) #ክረምት #ዝናብ #አዲስ #አበባ #ወንጌል #ስብከት ሼር ✅ 🔖📖 Telegram https://t.me/EOTCBooks1 Subscribe YouTube https://www.youtube.com/@zeEthiop
| 2 | 1መጽሐፈ_ድጓ_ዘቅዱስ_ያሬድ_፳፻፰_ዓ_ም368.pdf | 514 |
| 3 | METSHEFE ZIQ.pdf | 657 |
| 4 | https://ye-buna.com/ethioyared?ref=product_detail&product=6a089578bb8ef_ethioyared | 227 |
| 5 | የታረመ ምዕራፍ (ኤፍሬም መኰንን).pdf | 1 121 |
| 6 | ዘመነ ክረምት
ዘመነ ክረምት የምሕረት፣ የንስሐና የትንሣኤ ምሥጢር
በባሕረ ሐሳብ ቀመርና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ትውፊት መሠረት፥ ከሰኔ ሐያ ስድስት እስከ መስከረም ሐያ አምስት ቀን ያለው ክፍለ ዘመን "ዘመነ ክረምት" ተብሎ ይጠራል። ይህ ወቅት በተፈጥሮ ሥርዓት ምድር በዝናብ የምትረካበት ብቻ ሳይሆን፥ በምሥጢርና በረቂቅ መለኮታዊ ጥበብ የሰው ልጅ ካለበት የኃጢአት ደረቅነት ወጥቶ በንስሐ ውኃ የሚታደስበት፣ የሙታን ትንሣኤም በጉልህ የሚታሰብበት የጸጋ ዘመን ነው።
ክረምት እግዚአብሔር አምላክ ለፍጥረቱ ያለውን የማያቋርጥ ቸርነትና መግቦት የሚገልጥበት የወቅቶች ማኅተም ነው
ሰማይ በደመና ተጋርዶ ምድር በዝናብ ውኃ የምትረካው በሰው ልጅ ዕቅድና ጥረት ሳይሆን በፈጣሪ ልግስና ብቻ ነው። ነቢያት ይህንን ድንቅ መለኮታዊ መግቦት ሲያደንቁ «ምድርን ትጎበኛታለህ ታጠጣታለህም፥ ብልጽግናዋንም እጅግ ታበዛለህ፤ የእግዚአብሔር ወንዝ ውኃን የተሞላ ነው» (መዝ. 64፥9) በማለት የእግዚአብሔርን የምሕረት ወንዝ ያወድሳሉ
ይህንን የቸርነት እኩልነት ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሲያብራራው፥ እግዚአብሔር ዝናብን በሚያዘንብበት ጊዜ ጻድቁንም ኃጢአተኛውንም ሳይለይ ምሕረቱን ለሁሉ እኩል እንደሚሰጥ፣ ይህም እኛ ጠላቶቻችንን እንድንወድ የተሰጠንን ሰማያዊ አምሳል እንደሚያሳይ ያስተምረናል
ይህ ወቅት የሥራ እንጂ የዕረፍት ጊዜ አይደለም ገበሬው በክረምት ወራት የጭቃው መብዛት፣ የቁሩና የብርዱ መጽናት ሳይበግረው ዘርን ወደ ምድር እንደሚጥል ሁሉ፥ ክርስቲያንም በዚህ ዓለም ባለው የፈተናና የመከራ ክረምት ውስጥ በትጋት በጎ ሥራን መዝራት አለበት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ «ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳል በጎ ሥራን ለመሥራት አንታክት» (ገላትያ 6፥7) እንዳለ፥ መንፈሳዊ ሕይወትም እንዲሁ በትጋት የምትበለጽግ ናት
ታላቁ ሊቅ ማር ይስሐቅም የክረምቱን ዝናብ ከነፍስ ዕንባ ጋር በማገናኘት «የንስሐ እንባ የነፍስ ክረምት ነው፤ እርሱም የልብን ደረቅነት ያርሳል» ይላል በነፍሱ ክረምት ያላለቀሰ ሰው በማጨጃው ዘመን የደስታ ፍሬን ሊያገኝ አይችልም
የክረምት ሌላው አስደናቂ ምሥጢር የሙታን ትንሣኤ ምሳሌነቱ ነው በበጋው ወራት ደርቀውና ሙተው የነበሩ ዕፀዋት የክረምቱን ዝናብ ባገኙ ጊዜ ዐፈርን ጥሰው፣ አዲስ ሕይወት ለብሰው ይበቅላሉ ምድርም በአረንጓዴ ልብስ ታጌጣለች ነቢዩ ኢሳይያስ «ሙታንህ ሕያዋን ይሆናሉ፥ ሬሳዎችም ይነሣሉ... ምድርም ሙታኖችን ታወጣለች» (ኢሳ. 26፥19) እንዳለ፥ ይህ ሥርዓት የሰው ልጅ በዕለተ ምጽአት ከምድር መቃብር የመነሣቱ እውነተኛ ማረጋገጫ ነው
ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊም በውዳሴ ማርያም ትርጓሜው ላይ፥ በምድር ዐፈር ውስጥ የበሰበሱ የሚመስሉ ዘሮች በሰማያዊው ዝናብ አማካኝነት በክብር እንደሚነሡ ሁሉ፥ የሰው ልጅም በመጨረሻው ቀን በማይጠፋና በማይበሰብስ የክብር ልብስ እንደሚነሣ በስፋት ያስተምረናል
ምንም እንኳን የክረምት ሰማይ አንዳንዴ በጭጋግና በጥቁር ደመና ቢጋረድ፣ ነጎድጓዱና መብረቁ ቢቀሰቅስም፥ ይህ ጨለማ ግን ዘላቂ አይደለም ከክረምቱ ማዕበል በኋላ ጸደይና የመስቀል ብርሃን እንደሚተካ ሁሉ፥ የክርስቲያንም የዚህ ዓለም መከራና ፈተና ጊዜያዊ ነው። «ለለቅሶ ጊዜ አለው፥ ለሳቅም ጊዜ አለው» (መክ. 3፥4) ተብሎ እንደተጻፈ፥ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በማኅሌቱና በቅዳሴው ላይ ይህንን የተስፋ ምሥጢር ዘወትር ያውጃሉ
ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ ታግሦ የምድርን ፍሬ እንደሚጠብቅ፥ እኛም ልባችንን አጽንተን የጌታን መምጣት በትዕግሥት ልንጠባበቅ ይገባል
በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮ ደግሞ የክረምት ወቅት ልዩ የልመናና የዕርቅ ዘመን ነው ዝናቡ የበረከት እንጂ የመቅሰፍት እንዳይሆን፣ ምድርም ፍሬዋን እንድትሰጥ ቤተ ክርስቲያን ስለ ዝናማት፣ ስለ ምድር ፍሬዎችና ስለ ዕፀዋት እያለች ልዩ የልመና ጸሎት ታደርሳለች
ይህ ሥርዓት ጠቢቡ ሰሎሞን በመቅደሱ ላይ ካቀረበው «ሰማይ በተዘጋ ጊዜ፥ ኃጢአትንም ስለ ሠሩ ዝናብ ባልዘነበ ጊዜ... ከኃጢአታቸው ቢመለሱ፤ አንተ በሰማይ ስማ... በምድርህም ላይ ዝናብን ስጥ» (1ነገሥ. 8፥35) ከሚለው ጸሎት የተቀዳ ነው። የቤተ ክርስቲያን ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም ፍጥረት ሁሉ ከፈጣሪው ጋር የሚገናኘው በጸሎትና በምስጋና ውኃ መሆኑን ያትታል
ሰማይ ዝናቡን የሚሰጠው የሰው ልጅ ሕይወቱን በቅድስና ወደ እግዚአብሔር ሲመራ በመሆኑ፥ እኛም ምድርን በበጎ ሥራና በምስጋና ልናረካት ይገባል
ዘመነ ክረምቱን የበረከት የረድኤት የጸጋ የረላም የጤና ያድርግልን
“ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤”
በወንጌል አላፍርምና፤
አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም
ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ
የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን
ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና። ሮሜ 1÷14
እግዚአብሔር ሆይ የሚሳንህ ነገር የለምና የራቀውን አቅርበህ የረቀቀውን አጉልተህ እየሰማነው ካለነው መርዶና ሰቀቀን ዕረፍተ ሥጋንና ዕረፍተ ነፍስን አትንሣን
ጸልዩ በእንተ ሰላም
ስለ ሰላም እንጸልይ
ስለ ሀገራችን እንጸልይ
ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንጸልይ
በጭንቅ በመከራ ስላሉት እንጸልይ
በረሀብ በስደት ስላሉት እንጸልይ
በጽኑ ሕመም ተይዘው ስለሚሰቃዩት እንጸልይ
ስለ ሃይማኖት መሪዎች አባቶቻችን እንጸልይ
ስለ ሀገር መሪዎች እንጸልይ
የሰላም የምህረት የቸርነት ባለቤት እግዚአብሔር ሰላሙን ምህረቱን ቸርነቱን አይንሳን
አባ አትናቴዎስ ወልደ ጎርጎርዮስ
ዘዝዋይ ገዳም
ሰኔ 25/10/2018 ✍️
⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️ | 1 078 |
| 7 | ሠራዊት_እና_መልክዐ_ቍርባን_ከነልክት.pdf | 1 248 |
| 8 | +3 ኦርቶዶክሳዊ_ቤተሰብ_1_OrthodoxChristianFamilyLesson01_@eotc_library_.pdf | 1 326 |
| 9 | 🤝 ዐዲስ መጽሐፍ 📢🤝
በዩቱዩብ ሚሊየነር የመሆን ሕልም!
ሙሉ የዩቲዩብ ስልጠና መጽሐፍ!
ህልምዎን ወደ እውነተኛ ገቢ ይቀይሩት! በዩቲዩብ ስኬታማ ለመሆን ሙሉ መንገዱን ይማሩ!
✍️ በአሁኑ ሰዓት ዩቲዩብ (YouTube) የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያ ብቻ ሳይሆን፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት የቀየረ ትልቅ የገቢ ምንጭ መሆኑን ያውቃሉ? የእርስዎስ ህልም የት ደረሰ?
ብዙዎች የዩቲዩብ ቻናል መክፈት ቢፈልጉም፦
✍️"በምን ርዕስ (Niche) ቪዲዮ ልስራ?"
📱 "ቪዲዮ እንዴት ኤዲት ይደረጋል?" ያውም በእጅ ስልክ ብቻ!
✍️ "ተመልካችና ሰብስክራይበር እንዴት ማግኘት እችላለሁ?" በሚሉ ጥያቄዎች መልስ
«በዩቲዩብ ሚሊየነር የመሆን ህልም»
መጽሐፍ ከምንም ተነስተው ቻናልዎን እስከ ትልቅ ደረጃ ለማድረስ የሚያስችሉዎትን ስልታዊ መመሪያዎች በሙሉ በቀላል አማርኛ እና እንግሊዘኛ ቋንቋ ቀርቦልዎታል።
📚📖 መጽሐፉ ምን ምን ነገሮችን ያካትታል?
💻የእጅ ስልክ በመጠቀም በዩቲዩብ ገቢ መፍጠር መቻል::
🖥በጠቅላላ የዩቲዩብ ሕግና ደንቦች
💻ዩቲዩብ ገንዘብ ለማን?እንዴት?ለምን ይከፍላል?
👨💻በኢትዮጵያ የሚኖሩ ዩቱበሮች ቢፈጥሯቸው አዋጭነታቸው የተጠኑ 8 ዓይነት ይዘቶች
📱ከተለያዩ ሚዲያ የሚገኙ ቪዲዮዎዎችን እንዴት ወደ ዩቲዩብ ወስዶ ገንዘብ መስራት ይቻላል?
✍️ዩቲዩብ ቻናሎች በአጭር ጊዜ የማሳደግ መመሪያዎች በዝርዝር
✍️ ሞኒታይዜሽን ሙሉ ሂደት
✍️ የዩቲዩብ ንግድ( ቻናል ማሳደግ:መሸጥ:መግዛት)
✍️መጠነኛ ስቲዲዮ ማዋቀር
✍️የቻናል አከፋፈትና አደረጃጀት፦
በአነስተኛ ወጪ በአጭር ጊዜ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የቪዲዮ ርዕሶችን እንዴት መምረጥ እንደሚችሉ።
✍️የዩቱዩብ የአልጎሪዝም ሚስጥሮች፦ ቪዲዮዎ ለብዙ ተመልካቾች እንዲደርስ (Viral እንዲሆን) የሚያደርጉ ስልቶች።
✍️የገቢ ማስገኛ መንገዶች፦ የዩቲዩብ መስፈርቶችን አሟልቶ Google AdSenseን በማገናኘት በዶላር ክፍያ ማግኘት የሚቻልበት ሙሉ መመሪያ።
🙏የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) አጠቃቀም ከዩቱዩብ ጋር እስከ ምን ይገናኛሉ ይለያያሉ የሚሉ ጥልቅ ምስጢራት።
🎁መጽሐፉን አሁኑኑ በማዘዝ
"የስኬት ጉዞዎን ዛሬውኑ ይጀምሩ።"
ዋና አከፋፋይ ሀሁ መጻሕፍት መደብር
በሁሉም መጽሐፍ መደብሮች ያገኙታል።
📍አድራሻ፦
ቍ1)ዐራት ኪሎ አብርሆት ጎን
ቍ2) ሜክሲኮ ደብረወርቅ ታዎር ግራውንድ
☎️#ስልክ፦
0911006705 / 0924408461
🖥አስታውሱ!
በመደብራችን 10 መጻሕፍት ለሚገዛ 1 መጽሐፍ በነጻ እንሰጣለን!!!
🖥YouTube 📱
Mintesnot media💻
https://youtube.com/channel/UCMjYpNxG6OAUuRy9WgAdulA?si=hemo0b59kVhD-Opt | 1 723 |
| 10 | ፪፻፪ቱ_የኢትዮጵያ_የግዕዝ_ፊደላት_ትርጓሜ.pdf | 1 404 |
| 11 | 729579325-ፍሬ-ግእዝ.pdf | 1 393 |
| 12 | ብሒለ አበው
" የመናፍቃን የክህደት ቀስት ዓላማ ዶግማችንን መበረዝ ነው፡ ለዚህ ተግባራዊ መሆን ከሚጠቀሙበት መንገድ ደግሞ እውነተኛው እምነታችንን፣ ሐዋርያዊ ትውፊታችንን ማጣጣል እና ማናናቅ አንዱ ነው፡፡
ቅዱስ ባስልዮስ
"ትውፊታችንን በክርስትና ጉዞአችን መጠቀማችን የግድ ነው፡፡ ምክንያቱም በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስለሁሉም ነገር አልተጻፈምና፤ አባቶቻችን ሐዋርያት ሃይማኖትን ለኛ ያወረሱን በጽሑፎቻቸውና በትውፊታቸው ነው፡፡
ቅዱስ ኤጲፋንዮስ
" ሰው በቀመሳቸው ጊዜ ከሚመሩ ፍሬዎች /ከመናፍቃን ትምህርት/ ሽሹ እነዚህ ፍሬዎች የእግዚአብሔር አብ ተክሎች አይደሉምና፡፡
ቅዱስ አግናጥዮስ
"ዲያቢሎስን አትፍሩ ስራውን ግን ፍሩ፡፡ "
እረኛው ሄርማን!
" አራዊት ሰውን በመርዛቸው እንደሚጎዱና እንደሚገድሉ አታላዮችና ሐሜተኞች እንዲሁ ይጎዳሉ ይገድላሉም፡፡
እረኛው ሄርማን
ሼር ✅
🔖📖
Telegram
https://t.me/EOTCBooks1
Subscribe
YouTube
https://www.youtube.com/@zeEthiop | 1 402 |
| 13 | መግዛት የምትፈልጉ አሪፍ መጽሐፍ እነሆ👇
https://ye-buna.com/ethioyared?ref=product_detail&product=6a0976a96a03f_ethioyared | 1 405 |
| 14 | መልክአ ጴጥሮስ ወጳውሎስ.pdf | 1 433 |
| 15 | ✅ "ሰረየ" ▹ ይቅር አለ፣ ብሎ "ዘይሠሪ" ▹ ይቅር የሚል ካለ።
"አመነ" ▹ አመነ፣ ብሎ "_" ይላል | 1 650 |
| 16 | ምልማድ ፫ ፦ “ጸሐፊ" ብሎ ጸሐፊት ካለ “መርዓዊ" ብሎ .........ይላል ። | 1 577 |
| 17 | ምልማድ ፪ ፦ “ሠለሰ" በሎ ሥላሴ ካለ “ሰብዐ" ብሎ .......... ይላል ። | 1 482 |
| 18 | ✅ ከሚከተሉት መካከል በኢትዮጵያ የዓመት ወቅቶች ውስጥ የማይካተተው የቱ ነው? | 1 413 |
| 19 | 'ቅዱስ' ቤነዲክት የካቶሊክ ክርስትና እምነት ተከታይ ነበር። 'የቅዱስ' ቤነዲክት ሕግ (Rule of Saint Benedict) በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በቤነዲክት የተጻፈ የገዳማዊ ሕይወት መመሪያ መጽሐፍ ነው። ይህ ሕግ ለአውሮፓ ገዳማዊ ሥርዓት መሠረት ሆኖ ያገለገለ ታላቅ ሰነድ ነው ይባላል። የካቶሊክ መነኮሳት ይመሩበት ነበር። ሰነዱ የሚያስረዳው መነኮሳት ሊፈጽሙት የሚገባ ግዴታ ነው።
1) የዕለት ተዕለት ሕይወት በጸሎት እና በእጅ ሥራ የተመጣጠነ መሆን አለበት።
2) መነኮሳት ያለ ምንም ማንገራገር ለገዳሙ አበምኔት መታዘዝ አለባቸው።
3)የመኖሪያ ጽናት ሊኖራቸው ይገባል። አንድ መነኩሴ ወደ ገዳም ከገባ በኋላ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ በዚያው ገዳም የመቆየት ቃል ይገባል።
4)ትህትና ግድ ነው። ራስን ዝቅ ማድረግ እና የእግዚአብሔርን ፈቃድ መፈለግ የሕይወት መመሪያ ነው።
4)ንብረትን በጋራ መጠቀም ግዴታ ነው። ግላዊ ንብረት ማከማቸት የተከለከለ ሲሆን ሁሉም ነገር የጋራ ነው።
5)መነኮሳት በየቀኑ ቅዱሳት መጻሕፍትን እና የቤተክርስቲያን አባቶችን ትምህርት ያነባሉ።
6) ወደ ገዳሙ የሚመጣ ማንኛውም እንግዳ እንደ ክርስቶስ ተቆጥሮ በደስታ መቀበል ይገባል
7) በአመጋገብ፣ በልብስ እና በእንቅልፍ ረገድ ጽንፍ መሄድ አይፈቀድም፤ ሁሉም ነገር በልክ ነው።
የ'ቅዱስ' ቤነዲክት ሕግ ተግባራዊና ሚዛናዊ በመሆኑ እስካሁን ድረስ በዓለም ዙሪያ ባሉ በርካታ ገዳማት ውስጥ በሥራ ላይ ይገኛል። የቤነዲክት ሕግ በተለይ ደግሞ በምዕራባውያን ክርስቲያኖች ዘንድ ለገዳማዊ ሕይወት መዋቅር መሠረት የጣለ የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ታሪካዊ ሰነድ ነበር። ነገር ግን በቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ "ዱርየ መነኮሳት" በመባል የሚታወቁ፣ ቋሚ ገዳም የሌላቸውና ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚቅበዘበዙ መነኮሳት ነበሩ። እነዚህ መነኮሳት በቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በጎ ያልሆነ ስም የነበራቸው ሲሆን፣ በአንድ ገዳም ተወስነው በሥርዓትና በሕግ ከመኖር ይልቅ፣ ዕድሜ ልካቸውን ከሀገር ሀገርና ከገዳም ገዳም ይዞሩ ነበር። በተለያየ ቦታ ለጥቂት ቀናት እየተጠጉ፣ በሰዎች እንግዶችን የመቀበል በጎነት ላይ ጥገኞች በመሆን ይመገቡና ያርፉ ነበር። በወቅቱ የነበሩ የቤተክርስቲያን አባቶች እንደሚገልጹት፣ እነዚህ ወገኖች የገዳምን የሥራ፣ የጾምና የጸሎት ቀንበር በመሸሽ ለገዛ ሥጋዊ ምቾታቸውና ለሆዳቸው የሚያድሩ ነበሩ።
የካቶሊኩ 'ቅዱስ' ቤነዲክት ሕግ (Rule of Saint Benedict) ኦርቶዶክሳውያን መነኮሳት ከሚጠቀሙት መጻሕፍተ መነኮሳት ጋር አይመሳሰልም? የዘመኑ የከተማ መነኮሳት ከቤነዲክት ሕግ መርሖች የትኛውን ይተገብራሉ?
✍️⏺መምህር ዮሴፍ ፍስሐ | 1 558 |
| 20 | 📢
ማስታወቂያ 🤝
📣 ዛሬ በርካታ ድርጅቶች የሥራ ማስታወቂያዎችን በ ዜሮ እና በልምድ አውጥተዋል ፈጥነው ይመልከቱ /ያመልክቱ
በ ቴሌግራም 🌐 @abrenjobs
LinkedIn: 📱 linkedin.com/company/abren-jobs/
web 🌐 https://abrenendeg.com/carreer/ | 1 578 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
