የጥበብ ማዕድ
📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ
Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 880 subscribers, ranking 5 407 in the Religion & Spirituality category and 2 116 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 880 subscribers.
According to the latest data from 24 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 628 over the last 30 days and by 31 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.61%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.09% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 415 views. Within the first day, a publication typically gains 332 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 9.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ዝም ብለህ ተቀላቀል!”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 25 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
ኣእምሮዬ ለምን እንደሆነ አላውቅም ደርሶ ይዘጋብኛል ። ጣቴ ብዕር እና ወረቀት ማገናኘት ይፈራል ። የምፅፈው ነገር ይጠፋብኛል .... ባረምም ፣ walk ባረግ የኣእምሮዬ ፍሰት ዝግ ይሆንብኛል ።
ሰው በጠዋቱ ተነስቶ "በሰላም አውለኝ " ይላል እኔ ግን " ጌታ ሆይ የምፅፈውን ስጠኝ " እለዋለሁ ። ያለፍኩባቸው የህይወት ኑረቶቼን እንኳን ማስታወስ ይሳነኛል .... ኣእምሮዬን አስሮ የያዘውን ጓጉንቸር ለማስለቀቅ ብዕር ስጨብጥ የጨለማ ጉዞ ይሆንብኛል ። ፅሁፎቼ ራስና ጅራቱ ማይታወቅ ጭብጡ ማይጨበጥ ፤" ኮረፋት ሲዘግኑት መዳፍ" እንደሚባለው ሃሳቤን ባንሸራሽር ፣ ባንሸራሽር እዛው ጅምሩ ጋ ይመልሰኛል ።
ለመፃፍ ሞክሬ መግቢያ ሃሳብ ከማዕከላዊ ሃሳብ ጋ አልገናኝ ሲለኝ የቀዳደድኳቸው ወረቀቶች እንደ ተክሲ ረዳት ገንዘብ ተድቦልቡለው ቦምቦሊኖ መስለው በየጥጋጥጉ ተኮልኩለዋል ። አንዱ ጭንቅላቴ " ለምን ትጨናነቃለህ ወጣ ብለህ ጓደኞችህ ጋ ስለሆነ ሰው ወይም ስለ ፖለቲካ እያወራህ ተተራረብ " ይለኛል ። ሌላኛው ጭንቅላቴ ግን " No እንደዛ ካደረክ Negative thinker ትሆናለህ ... ኣእምሮ ሲጨነቅ አድማሱ እየሰፋ ይሄዳል ፣ አንድ ገበሬ እርሻውን ለማስፋት ካንቻ/ምንጣሮ እንደሚመነጥር ሁላ ኣእምሮው እንዲሰፋ የሚፈልግ ሰው Negative ነገሮችን ትቶ positive ነገሮችን ያስባል አዎንታዊ ሃሳብ የሚመጣው ደግሞ ጓደኛ ጋ ቁጭ ብሎ በመተራረብ ሳይሆን በአርምሞ ላይ ሁኖ በመሞነጫጨር ነው " ።
አዎ ፀሎቴም ልክ ነው አሁንም እደግመዋለሁ " ጌታ ሆይ የምፅፈውን አታሳጣኝ 🙏🙏"
✍ Henokበልፋታቸው የሚኖሩ ሰዎች ናቸው ፤ ገበሬው፥ ጠረፍ ጠባቂው፥ ሀኪሙ መምህሩ ነጋዴው ፤ ሾፌሩ፤ ግንበኛው ፤ አናጢው ወዘተረፈ፥ በአንጻሩ
“ እግዚአብሄር ነገረኝ “ በማለት እየተበረነነ በአማኝ ህዝብ ድጋፍ ደልቶት የሚኖር ሰው ፥ ስለ ስለትጋትና ስለስንፍና የማውራት ሞራል የለውም፤የሀይማኖት መሪዎች ሰባኪዎች ህብረተሰቡ ብዙ መስዋእትነት እንድትከፍሉለት አይጠብቃችሁም! ሀብታሞች ለእናንተ ከሚሰጡት መባና ስጦታ ቆንጥረው በብዙ ምክንያት ለተቸገረ እንዲረዱ ካሳሳባችሁ ትልቅ ውለታ ነው፤
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
