ch
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

前往频道在 Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

显示更多

📈 Telegram 频道 የጥበብ ማዕድ 的分析概览

频道 የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 880 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 5 407,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 116

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 880 名订阅者。

根据 24 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 628,过去 24 小时变化为 31,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 2.61%。内容发布后 24 小时内通常能获得 2.09% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 415 次浏览,首日通常累积 332 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 9

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

凭借高频更新(最新数据采集于 25 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

15 880
订阅者
+3124 小时
+1507
+62830
帖子存档
ሩቅ ለመባል ከቅርብህ አትራቅ ባዶነትህ ላይ ትቀራለህ።

Repost from N/a
⌛️ ከ10 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል ⌛️ 💸 የ250 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! 🩵በግዕዝ "መምህር"ካለ በዕብራይስጥ ይባላል???🤔🤔🤔

Repost from N/a
በ30 ሰከንድ ውስጥ ስለሚጠፍ ምርጥ ቻናል ነው ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/addlist/gpX29GzfGs43MWE0
በ30 ሰከንድ ውስጥ ስለሚጠፍ ምርጥ ቻናል ነው ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/addlist/gpX29GzfGs43MWE0

በዛሬው ዕለት በአለማችን የአህዮች ቀን እየተከበረ ይገኛል ! ለአህያ ጓደያቹ ላኩለት 😁
በዛሬው ዕለት በአለማችን የአህዮች ቀን እየተከበረ ይገኛል ! ለአህያ ጓደያቹ ላኩለት 😁

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

📷 እርግጠኛ ነኝ ፕሮፍይሎን ለመቀየር ፈልገው ፕሮፍይል የሚያደርጉት ጠፍቶ  ተቸግረው ያውቃሉ። የናንተን ችግር ለመፍታት በአይነቱ ለየት ያለ አዲስ መንፈሳዊ ቻናል ይዘንላችሁ መተናል ከናንተ የሚጠበቀው ከታች ባለው ሊንክ join ማድረግ ብቻ ነው👇👇👇👇👇👇📷 https://t.me/addlist/gpX29GzfGs43MWE0

👉ሲያስተምር እንባ ከአይኖቹ ይቀድሙታል ተስፋ የቆረጠውን ወጣት ተስፋ ይሰጠዋል በእግዚአብሔር ቃል ተስፋውን ያለመልማል የመምህር እዮብ ይመኑ ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህር
👉ሲያስተምር እንባ ከአይኖቹ ይቀድሙታል ተስፋ የቆረጠውን ወጣት ተስፋ ይሰጠዋል በእግዚአብሔር ቃል ተስፋውን ያለመልማል የመምህር እዮብ ይመኑ ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህርት የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህርት የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህርት

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️
🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️

‎እኔው ያንተ ምርኮ የፍቅርህ ታሳሪ ‎ሞት እሻ እንዳልነበር አርገኝ አሉክኝ ጧሪ ‎ ጽዮን 🌸

አንዳንዴ ተቸግሮ ይሆናል ያልከው ነው የሚያስቸግርህ።

ናፍ'ቆ እንዳለመና'ፈቅ አፍቅሮ እንደመርሳት ‎መፅናቱ ሲለመድ እውነተኝነቱም ተቀበረ ትናንት ‎ ጽዮን 🌸

. ሁሉም ሰው ነፍስ ኣለው ሚታወቅ በ'ግዜር ፊት... ብሎ ኣይፈጥርምና ስለ ቁጥር መብዛት meron.

በማንፈልገው ውስጥ የምንፈልገው አለ ለምርጫ ያስቸገረን እሱ ነው።

ኣእምሮዬ ለምን እንደሆነ አላውቅም ደርሶ ይዘጋብኛል ። ጣቴ ብዕር እና ወረቀት ማገናኘት ይፈራል ። የምፅፈው ነገር ይጠፋብኛል .... ባረምም ፣ walk ባረግ የኣእምሮዬ ፍሰት ዝግ ይሆንብኛል ። ሰ
ኣእምሮዬ ለምን እንደሆነ አላውቅም ደርሶ ይዘጋብኛል ። ጣቴ ብዕር እና ወረቀት ማገናኘት ይፈራል ። የምፅፈው ነገር ይጠፋብኛል .... ባረምም ፣ walk ባረግ የኣእምሮዬ ፍሰት ዝግ ይሆንብኛል ። ሰው በጠዋቱ ተነስቶ "በሰላም አውለኝ " ይላል እኔ ግን " ጌታ ሆይ የምፅፈውን ስጠኝ " እለዋለሁ ። ያለፍኩባቸው የህይወት ኑረቶቼን እንኳን ማስታወስ ይሳነኛል .... ኣእምሮዬን አስሮ የያዘውን ጓጉንቸር ለማስለቀቅ ብዕር ስጨብጥ የጨለማ ጉዞ ይሆንብኛል  ። ፅሁፎቼ ራስና ጅራቱ ማይታወቅ ጭብጡ ማይጨበጥ ፤" ኮረፋት ሲዘግኑት መዳፍ"  እንደሚባለው ሃሳቤን ባንሸራሽር ፣ ባንሸራሽር እዛው ጅምሩ ጋ ይመልሰኛል ። ለመፃፍ ሞክሬ መግቢያ ሃሳብ ከማዕከላዊ ሃሳብ ጋ አልገናኝ ሲለኝ የቀዳደድኳቸው ወረቀቶች እንደ ተክሲ ረዳት ገንዘብ ተድቦልቡለው ቦምቦሊኖ መስለው በየጥጋጥጉ ተኮልኩለዋል ። አንዱ ጭንቅላቴ " ለምን ትጨናነቃለህ ወጣ ብለህ ጓደኞችህ ጋ ስለሆነ ሰው ወይም ስለ ፖለቲካ እያወራህ ተተራረብ " ይለኛል ። ሌላኛው ጭንቅላቴ ግን " No እንደዛ ካደረክ Negative thinker ትሆናለህ ... ኣእምሮ ሲጨነቅ አድማሱ እየሰፋ ይሄዳል ፣ አንድ ገበሬ እርሻውን ለማስፋት ካንቻ/ምንጣሮ እንደሚመነጥር ሁላ ኣእምሮው እንዲሰፋ የሚፈልግ ሰው Negative ነገሮችን ትቶ positive ነገሮችን ያስባል አዎንታዊ ሃሳብ የሚመጣው ደግሞ ጓደኛ ጋ ቁጭ ብሎ በመተራረብ ሳይሆን በአርምሞ ላይ ሁኖ በመሞነጫጨር ነው " ። አዎ ፀሎቴም ልክ ነው  አሁንም እደግመዋለሁ " ጌታ ሆይ የምፅፈውን አታሳጣኝ 🙏🙏"      ✍ Henok

እንደ ቀላል አይተነ'ው የቀለ'ልን አርጎ በቀላሉ ጣለን!!!       ስትጀምረው ቀላል ነው ባልጀምረው ኖሮ ሰላምን በኖርኩ ነበር!

እለት በእለት ያማረንን ብንበላ ከበረንዳ መለስ ኑሮ በረንዳ በወጣን ነበር።        አይ ኑሮ…………

ከአንዳንድ የኔ ቢጤ አንዳንድ የኔ ቢጤዎች ምጽዋት ይጠይቃሉ።

(በዉቀቱ ስዩም) ተገልጋዩን በተመለከተ የምናገረው በጣም አጭር ነው፤ ሲጀመር ጉንዳንን የምናውቀው በታታሪነቱ እንጂ በድህነቱ አይደለም፤ ጉንዳን የቺስታ ምልክት ሆኖ አያውቀም፤ ጠቢቡ ሰለሞንም “አንተ
(በዉቀቱ ስዩም) ተገልጋዩን በተመለከተ የምናገረው በጣም አጭር ነው፤ ሲጀመር ጉንዳንን የምናውቀው በታታሪነቱ እንጂ በድህነቱ አይደለም፤ ጉንዳን የቺስታ ምልክት ሆኖ አያውቀም፤ ጠቢቡ ሰለሞንም “አንተ ታካች ወደ ገብረጉንዳን ሂድ “ ሲል ባተሌነቱን ፥አርአያ አድርግ ማለቱ መሰለኝ፤ “ሁላችንም ራቁታችንን ነው የመጣነው” እምትለዋ የቸከች አባባል ትምጣብኝ፤ እውነት ነው፤ ሱፍ ገበርዲን ለብሶ የተወለደ የለም፤ ይሄ ማለት ፥ በዚች ምድር ለሁሉም ሰው ኑሮውን የሚያሸንፍበት አንድ አይነት መወዳደርያ ሜዳ አለው ማለት አይደለም፤ ራቁታችንን መምጣታችን አይደለም ችግሩ፤ የሚቀበሉን ወላጆች ርቃናችንን የመሸፈን አቅም አላቸው ወይ ? በእራፊ ጨርቅ የሚጠቀለል አለ፤ በሀር ጨርቅ የሚጠቀለል አለ፤ የአላሙዲ ልጅ እና ጎዳና ላይ የሚወለደው ያንዲት የኔ ብጤ ልጅ እኩል ናቸው፤? የመጀመርያው ሁለተኛውን ቀድሞት ቢከብር ፥ ሁለተኛው "ባመሉ እና ባመዱ"ምክንያት ደኸየ ሊባል ነው? በዚህ አገር ላይ ስንፍና እና ስለታታሪነት ማውራት ያለባቸው በትክክል
በልፋታቸው የሚኖሩ ሰዎች ናቸው ፤ ገበሬው፥ ጠረፍ ጠባቂው፥ ሀኪሙ መምህሩ ነጋዴው ፤ ሾፌሩ፤ ግንበኛው ፤ አናጢው ወዘተረፈ
፥ በአንጻሩ
“ እግዚአብሄር ነገረኝ “ በማለት እየተበረነነ በአማኝ ህዝብ ድጋፍ ደልቶት የሚኖር ሰው ፥ ስለ ስለትጋትና ስለስንፍና የማውራት ሞራል የለውም፤
የሀይማኖት መሪዎች ሰባኪዎች ህብረተሰቡ ብዙ መስዋእትነት እንድትከፍሉለት አይጠብቃችሁም! ሀብታሞች ለእናንተ ከሚሰጡት መባና ስጦታ ቆንጥረው በብዙ ምክንያት ለተቸገረ እንዲረዱ ካሳሳባችሁ ትልቅ ውለታ ነው፤