en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Open in Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 214 subscribers, ranking 5 264 in the Religion & Spirituality category and 2 092 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 214 subscribers.

According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 587 over the last 30 days and by -8 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.53%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.04% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 410 views. Within the first day, a publication typically gains 331 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 13.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

16 214
Subscribers
-824 hours
+397 days
+58730 days
Posts Archive
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በስላም አደረሳቹ ቤተሰብ በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ!

ወቀሳን ወደ ሰው፡ ምስጋና ወደ ራስ፡ አንድነት አጣፍተን፡ ራስ መውደድ የባስ። ለዚህ ነው! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

እብድ የሚበልጠውን ይፈራል!

፡ እንግልተ መስቀል ደስታ እንዴት ይሆናል? ብሎ ለሚጠይቅ፡ ጌታ በፍቃዱ ያ'ለም መድን ሆኗል!!! ፡ ከዘላለም ዲን ገንዳ እጆችን ጎተተ፣ ራቁት ሊያለብስ ፡ ገላው ተሸለተ፤ ከደሙ ጠብታ 'መሳዪት ሸተተ! ፡ ያዳም ቀዳማዊ ፡ የጌትነት ሚስጥር፡ አምላክ ነገሰለት፡ በሾህ ተክኖ ከናቁት ፍጥረት ስር!!! ፡ መሪር ተጎነጨ ፡ ልብሱ ተገፈፈ፣ ሰማይ 'አገለደም ፡ 'ላዳም እያለፈ፣ ያቺ መሐል ምድር ፡ ያቺ የራስ ቅል፣ ጌታን ብትበርዘው ፡ በሐሞተ ብቅል፡ ተዓምር አይታለች ፡ ማይሸምተው ሰቅል!!! መልካም የስቅለት በዓል ቤተሰቦች! ✍አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ) 📩 @Abuuuuu_bot

"አንዱ ሰለ ሁሉ ሞተ" (2ኛ ቆሮ ም 5:14) ለመለው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለቱ መታሰቢ ዕለት በሰላም አደረሳቹ ከወዲሁ መልካም በዓል

ይቆይ እንጂ የኔ ያልከው ፤ ግልጽ የሆንክለት ሰው ወረኛ ብሎ ይሰይምኸል!!!

ህመም ከየሰዉ ስናበላልጥ መዳን እየቻልን ስንቶች ይሆን የሞትን?!

እናቶቻችን ምን ያህል ትዕግስተኛ እንደሆኑ ምታውቀው ዳንቴል ሚባለውን የቁሳት አልባሳትን ሰርተው ካስቀመጡበት አጋጥሞህ ስታይ ነው።

አሉልኝ ፡ ያልኩትን፡ የቆሙ ከበሩ፣ እውነትም ፡ ለማለት፡ መታመም ነው ጥሩ! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

አንዳንዴ ዛሬ ለራስህ ሚገባህን ነፋጊ አትሁን ነገ ላይ ወይ ታልፋለህ ወይ እርሱ ያልፋል፤ቁጭት እንዳይተርፍህ ምንድነው ምትፈልገው? ለምንስ እምቢኝ አልክ? ለራስህ እውነቱን መልስ?!

ጀማሪ ሌባ በየኮሽታው ራሱን ሲያስፈጅ ጀማሪ ሹፌር ደግሞ ተሳፋሪን በአደጋ ባይፈጅ እንኳን የሰቀቀንን ላብ ያስጠምቃል!!!

እሱ ሳይኖር ምትኖር ለማይመስለው ሰው ዳዴን ያስተማረህ እርሱ እንዳልሆነ ንገረው እርሱ ባይኖርም አንተ ትኖራለህ!!!

ብቻነት እንድትበረታም ፣ እንድትነሳ አልያም እንድታንስምና እንድትረከስ ባጠቃለህ ከሕሊናህ እንድትጎድል ያደርግሃል።ጥንቃቄ በጣም ሚያሻው ቦታ ብቻነት ነው!!!

ቀን ማታ እየተመላለሳችሁበት የ 15 ብሩን መንገድ 20 ብር ሰታቹ የ አንድ ሰው ምትሉ ሰዎች ግን ምን ሆናቹ ነው? ወይ ከጎናቹ ሰው የለ?!

ኩራታቸው ከ አንተነትህ ከበለጠ ያንተ መኖር ትርጉም የለሽ ነው! ተጓዝ አንተ ምትፈለግበትን ቦታ ታገኛለህ!!!

የቱንም ነገር መደባበቅ ካበዛህ ለዛ ነገር ያለህን ቦታ ግልጽ እያደረክ ነው። ነገ ደግሞ ሌላኛውን ለመደበቅ ትሔዳለህምና!!!

አለው ማለት ከንቱ፡ አለኝ ማለት መና፣ አርግዞ አይቀርም፡ ይጥላል ደመና፣ ጌጥ አይሆን የያዙት፡ አይጸናም ከመዳፍ፣ ይለቅ ብቻ ማለት፡ አብርቶ እንደ ጧፍ! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

መሰበር የጥንካሬ ዋነኛው መለኪያ ነው ስብራቱ ከፍ ሲል ስስነታችን እና መልካሙ ነገራችን ይታያል።

እንደየጉዳዮቹ ስሜትሕን ቶሎ ምትቀያይር ከሆነ ጠንካራ ማንነት ላይኖርህ ይችላል! ጠንካራ ማንነት በመጽናት ውስጥ እንዲሁም በመጋፈጥ ውስጥ ይገኛል! ምናልባት እስስት ጥንካሬዋ መለዋወጧ ስለሆነ እራስህን በሷ ውስጥ እየፈለከው እንደሆነ እንጂ!!!

እንዳትሳሳት ፣ እንዳትገመት ብዙ አታውራ ፤ እንድትፈራ ዝምታ አብዛ!