en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Open in Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 106 subscribers, ranking 5 309 in the Religion & Spirituality category and 2 094 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 106 subscribers.

According to the latest data from 01 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 660 over the last 30 days and by 29 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.96%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 477 views. Within the first day, a publication typically gains 331 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

16 106
Subscribers
+2924 hours
+2067 days
+66030 days
Posts Archive
🙀ይህ ህንፃ መገኛውን በሆንግ ኮንግ ያደረገ ሲሆን የህዝቦች መኖሪያ ቤት ነው።
🙀ይህ ህንፃ መገኛውን በሆንግ ኮንግ ያደረገ ሲሆን የህዝቦች መኖሪያ ቤት ነው።

ማፅናናትም ለካ አላቂ ነው!

ቢጣበብም ቦታ ላለህ ጊዜ አለህ! ላልፈለከው ደግሞ ትንሽ ጉዳይ ብዙ ሰበብ ይኖርሃል።

አንዳንዴ በራስህ ተስፋ ስትቆርጥ በራስህ ግዛት ሌሎችን ታነግሳለህ!

መጨከን ሚሰጠው ፈጣን ውጤት መጠበቅ አይሰጠውም!

ከጅምሩ ድሮ ከአድማጭ ወዳጅ ስር እልፍኝ ካልቀለሱ የመውደድን ልክ ከልብ ትርታቸው ቀድመው ካላሰሱ ካንገት በላይ ቢሆን ጥቂት ሰነባብቶ የመደመጥ ጥጉ ሊቅ አያስብልም ከዝምታ እልፍኝ አልቅሰው ቢሰርጉ! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

፡ ጥበብና ቅኔ ባይታደል እንኳ ላልተመረጠ ሰው ጭንቀቱን ለማራቅ ብሶቱን ተናግሮ ምላሽ ካልደረሰው ስሙልኝ አያለ          ጥሪውን ሲያሰማ                 ከሚዝል አንደበት ብሎም ምላሽ ካጣ ከመናገር በላይ           ዝም ማለት ቋንቋ                  ስሙኝ ቃል አለበት ✍Mekdi @amen1995

ጥበብና ቅኔ ሁሉ ሳይታደል ላልተመረጠ ሰው ገድል እንደ ገደል መጥፊያው ሆኖ ሳለ! ዝምታን ማዳመጥ መልስ አያስገኝም            ጭንቀትን አርቆ ላልተናገረ ሰው       ማንስ ይረዳዋል               ጥርሱ እየሳቀ                      ከመንገድ ላይ ወድቆ! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

፡ ከመምሰል ጋር ተወዳጅተህ አይሆን ነገር እያላመጥክ እኔ የታየኝ መቼ ታየህ ዝምታዬን መች አደመጥክ? ✍Mekdi @amen1995

ስናጣ ግን "አጎደሉብን" ለማለት የሚቀናን ለምን ይሆን? ሲሞላልን "እኔ ነኝ" እንደምንለው ሁሉ!

፡ ባናውቅ እንኳን ከመረዳታችን በፊት በሰው ባንፈርድ ጥሩ ነው!

ማኖር ሚባለውን ምታውቀው የእውነት ለራስህ ኖረህ ስታልፍ ነው።

ምን አልባት ድጋሜ ላንገናኝ እንችላለን 🤔🤔 ግን አስታውሺ በአንቺ መወደዴ በህይወቴ ትልቁ ደስታዬ ነበር 😭😭😭🥰

ያቺ እለት የሁለታችን የፍቅር ማብቂያ ቀን እንደሆነ ባውቅ ኖሮ ያንን ቀን በጊዜ አግኝቼሽ አቅፌ ምን ያህል ቦታ ላንቺ እንዳለኝ እና የልቤን በሙሉ እነግረሽ ነበር 😭

የምትፈልጋቸው ግን እማይፈልጉህን ድካምህ አያመጣቸውም! ሁሉንም ነገር ጥረት ሊያስገኝልህ አይችልም ሲቀጥል አንዳንድ ተፈላጊ ነገሮች ስትለቃቸው የማግኘት እድል አለህ ጊዜ ሰጥተህ ከምትንከባከበው ይልቅ!!! ሒዱ ካልሆነ እኛ እንሔዳለን!

ስውር በሆንክ ቁጥር ፈተና ይበረታብሃል ብቻህን ነገሮችን ስለምትጋፈጥ ነው! አዳክሞ ያበረታሃል!

አንዳንዴ ጥረትህና መጣር ያለብህ ልክ ይለያይና ልፋትህ ከንቱ ይሆናል! ሸክም በትከሻህ ይዘህ መቆምህ እስካልተንቀሳቀስክ ድረስ ለውጥ እንደማያመጣውና ስራ እንዳልሰራህ ሁሉ ማለት ነው።

ለችግሮች መፍትሔ ሞት የሚመስለን ውስጣችን ዝም እንዲልና ማምለጫ የሚሆነን የሚመስለን ነን ግን እውነቱ መኖራችን የሚያስፈልጋቸው ሰዎች አሉ መኖር ያልፈታው ችግር ሞት መፍትሔ አይሰጠውም ጥለናቸው በምንሔዳቸው ሰዎች ላይ ይበረታል! ቀላል አይደለም ግን በርታ እንበል!!!

መንገድ ከሳትህ በቀናው መንገድ የተጓዘ ሁሉ ላንተ የተሳሳተ ነው።

አንዳንዴ ቆመህ እያየህ የሆነ ዘመን እንደ ህልም ሆኖ ያልፍሃል ልጅ ሳለህ እርጅና እንደጎበኘህ እስኪሰማህ ድረስ!!!