en
Feedback
📚منهج السلف طريقنا الى الله 📚

📚منهج السلف طريقنا الى الله 📚

Open in Telegram

↘️በዚህ ቻናል የሚተላለፉት ↘️በሱና ኡስታዞች የተቀሩ ደርሶች ↘️የሱና ኡስታዞች ሙሀደራዎች ↘️በመቀጠል አስተማሪ ፁሁፎች ➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴ https://t.me/htt_asselfya

Show more
3 819
Subscribers
-524 hours
+1617 days
+15530 days
Posts Archive
ማነው በአይ'ሁድ የተመሳሰለው? ~ በምስሉ ላይ የሚታዩት ቀብር ላይ የተደፉ ሰዎች አይ'ሁዶች ናቸው። የሱፍዮች ቀብር አምላኪነት አገር ያወቀው፣ ፀሐይ የሞቀው ነው። እና ማነው በተግባር ከአይ'ሁዶች
ማነው በአይ'ሁድ የተመሳሰለው? ~ በምስሉ ላይ የሚታዩት ቀብር ላይ የተደፉ ሰዎች አይ'ሁዶች ናቸው። የሱፍዮች ቀብር አምላኪነት አገር ያወቀው፣ ፀሐይ የሞቀው ነው። እና ማነው በተግባር ከአይ'ሁዶች ጋር የተመሳሰለው? ህሊና ያለው ይፍረድ። = * የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

እናታችን ዓኢሻህ - ረዲየላሁ ዐንሃ - እንዲህ ትላለች፦ "يا نساء المؤمنين! إذا أذنبت إحداكن ذنبا؛ فلا تخبرن به الناس، ولتستغفر الله تبارك وتعالى، ولتتب إليه؛ فإن العباد يعيّرون ولا يغيرون، والله يغيّر ولا يعيّر!" "እናንተ የአማኞች ሴቶች ሆይ! አንዳችሁ ወንጀል የፈፀመች ከሆነ ለሰዎች አትንገረው። ይልቁንም አላህን - ተባረከ ወተዓላ - ምህረትን ትጠይቅ። ወደሱም ትመለስ። ባሪያዎች ያነውራሉ እንጂ አይቀይሩም። አላህ ነው ሳያነውር የሚቀይረው።" 📖 [መካሪሙል አኽላቅ፣ አልኸራኢጢይ፡ 5ዐ3] Ibnu Munewor = * የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor * የዋትሳፕ ቻናል፦ https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M * ፌስቡክ https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL

ደርስ ~ * ሪያዱ ሷሊሒን * ክፍል:- 1️⃣3️⃣5️⃣ * የኪታቡን ሶፍት ኮፒ (በ pdf ) በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ https://t.me/IbnuMunewor/3505 * የለቱ ደርስ መነሻ ገፅ 381፣ كتاب الفضائل * የሚሰጥበት ቦታ፦ አሸዋ ሜዳ፣ መስጂደል ዋሊደይን * የሚሰጥበት ጊዜ:- ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ጁሙዐ = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

የሱፊያ "ወሃ.ቢዮች!" ~ “አላህ ከዐርሹ በላይ ነው” የሚለው እምነት በቁርኣንና በሐዲሥ የፀና የሰለፎች እምነት ነው። አንዳንዶች ግን አይናቸውን በጨው አጥበው “የወሃብዮች እምነት ነው” ይላሉ። ይሄ እምነት ሌላው ቀርቶ የጥንት ሱፊዮችም እምነት ነው። እንደለመዱት “ወሃቢዮች” ብለው ከኢስላም ያስወጧቸው ከሆነ እናያለን። ጥቂቶቹን ልጥቀስ፦ 1. አልወዚር ዐሊይ ብኑ ዒሳ (334 ሂ.) ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፦ الربُّ عزَّ وجلّ فِي السَّمَاءِ يَقْضِي ويُمْضِي “ጌታ - ዐዘ ወጀል - በሰማይ ነው! ይፈርዳል፣ ይፈፅማል።” [አልሒልያህ፡ 13/367] 2. መዕመር ብኑ ዚያድ አልአስበሃኒይ (418 ሂ.) የጥንት ሱፊዮችን ጨምሮ የዑለማኦችን ኢጅማእ ሲያወሱ እንዲህ ብለዋል፡- وَأَن اللَّه عَزَّ وَجَلَّ اسْتَوَى عَلَى عَرْشه بِلَا كَيفَ وَلَا تَشْبِيه وَلَا تَأْوِيل، فالاستواء مَعْقُول، والكيف فِيهِ مَجْهُول، والإِيمان بِهِ وَاجِب، والإِنكار لَهُ كفر، وَأَنه جلّ جَلَاله مستو عَلَى عَرْشه بِلَا كَيفَ، وَأَنه جلّ جَلَاله بَائِن من خلقه والخلق بائنون مِنْهُ “አላህ - ዐዘ ወጀል - ያለ እንዴት ማለት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ቁልመማ ከዐርሹ በላይ ከፍ ብሏል። ከፍ ማለቱ የታወቀ ነው። አኳኋኑ አይታወቅም። በዚህ ማመን ግዴታ ነው። ይህን ማስተባበል ክህደት ነው። እርሱ - ጀለ ጀላሉሁ - ያለ አኳኋን በዐርሹ ላይ ከፍ ብሏል። እርሱ - ጀለ ጀላሉሁ - ከፍጡሩ ተለይቶ፣ ፍጡሮቹም ከሱ ተለይተው ነው ያሉት።” [አልሑጃህ፣ ተይሚ፡ 1/248] 3. የሕያ ብኑ ዐማር (422 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡- نقُول: هُوَ بِذَاتِهِ عَلَى الْعَرْش، وَعلمه مُحِيط بِكُل شَيْء “እርሱ በዛቱ በዐርሹ ላይ ነው እንላለን። እውቀቱ ግን ሁሉንም ነገር ያካበበ ነው።” [አልሑጃ፣ ተይሚ፡ 2/109] 4. አቡ ኑዐይም አልአስፈሃኒይ (430 ሂ.) እንዲህ ብለዋል፡- وأجمعوا أنَّ اللهَ فَوْقَ سماواتِهِ، عالٍ عَلَى عرشِهِ، مُسْتَوٍ عليهِ، لاَ مُسْتَولٍ عَلَيهِ كَمَا تقولُ الجهميَّةُ “(የሱና ሰዎች) ‘አላህ ከሰማያቱ በላይ፣ በዐርሹ ላይ እንደሆነና በሱ ላይ ከፍ ብሎ እንጂ ጀህሚያዎች እንደሚሉት እሱን መቆጣጠር አይደለም’ ብለው ተስማምተዋል።” [መሐጀቱል ዋሢቂን፡ አቡ ኑዐይም] [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 5/60] 5. አቡ ኢስማዒል አልሀረዊይ (481 ሂ.)፡- “አልአርበዑን ፊ ደላኢሊ ተውሒድ” በተሰኘው ኪታባቸው ውስጥ “አላህ በሰማይ ለመሆኑ ማስረጃ” የሚልና “አላህ በዐርሹ ላይ ለመሆኑ ማስረጃ” የሚሉ ሁለት ርእሶችን ሰጥተው ዘርዝረዋል። [ገፅ፡ 53-55] የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን በማያምኑ ላይ የተሰላ ሰይፍ ነበሩ። በዚህ የተነሳ አሽዐሪዮች ሊያጠፏቸው ብዙ ዶልተውባቸዋል። አንዱን ልጥቀስ። ንጉስ አልብ አርሰላን ወደ ሄራት ሲገባ የሃገሬው መሻይኽና መኳንንት ተሰብስበው አልሀረዊይ ዘንድ በመግባት ሰላምታ አቅርበው፡ “ንጉሱ እየመጣ ስለሆነ ወጥተን ልንቀበለው ወስነናል። አንተን በመጎብኘት ልንጀምር ወደድን” አሏቸው። የመጡት ግን ለእኩይ አላማ ነበር። ቀስ ብለው በሀረዊይ መስጂድ ሚሕራብ ውስጥ ከመስገጃቸው ስር ከነሐስ የተሰራ ጣኦት አስቀምጠው ወጡ። ሀረዊይ አላስተዋሉም። ንጉሱ ዘንድ ሲደርሱ ሀረዊይ እንዳስቸገሯቸው፣ አላህን በፍጡር የሚያመሳስሉ ሙጀሲም እንደሆኑ እና ከሚሕራቡ ውስጥ የአላህ ምስል ነው በማለት ያስቀመጡት ጣኦት እንዳለ አቀነባብረው ከሰሷቸው። ንጉሱ ነገሩ ሰቀጠጠው። ሰው ቢልክ እንደሚያገኘው ሲነግሩት ላከ። መልእክተኛው ጣኦቱን አምጥቶ ከንጉሱ ፊት ጣለው። ንጉሱ ሀረዊይ እንዲቀርቡለት አዘዘ። ሲደርሱ ጣኦቱንም ዑለማዎቹንም ተመለከቱ። ንጉሱ ቁጣው ገንፍሏል። “ምንድን ነው ይሄ?” አላቸው። “አሻንጉሊት የመሰለ ከመዳብ የተሰራ ጣኦት” አሉት። “ስለሱ አልጠየቅኩህም” አላቸው። “እናስ ንጉሱ ስለምን ኖሯል የሚጠይቀኝ?” አሉ። “የምታመልከው ይህንን እንደሆነና አላህ በዚህ አምሳል ነው ብለህ እንደምትሞግት እነዚህ እየሞገቱ ነው” አለ። ድምፃቸውን ከፍ በማድረግ {ጥራት ይገባህ! ይሄ ትልቅ ቅጥፈት ነው!} የሚለውን የቁርኣን አንቀፅ ቀሩ። ነገሩ ሴራ እንደሆነ ሲረዳ በክብር ወደ ቤታቸው ሸኛቸው። ከዚያ “እውነቱን ንገሩኝ!” በማለት እነዚያን ሴረኞች ሲያፋጥጣቸው፡ “እኛ ይሄ ሰውየ ህዝቡን ስለያዘው ፈተና ላይ ነን። እና ተንኮሉን ልንገላገል ነበር ይህን ያደረግነው” አሉ። ንጉሱ አዋርዶ አባረራቸው። [አሲየር፡ 18/512] ቢሳካላቸው የሚሆነውን አስቡት። ከዚያም በአህሉል ሐዲሥ ላይ ምን አይነት ታሪክ እንደሚፅፉ ሳሉት። አዑዙ ቢላህ! 6. ዐብዱል ቃዲር አልጀይላኒይ (561 ሂ.)፡- የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆንም ደጋግመው አስረግጠዋል። ለምሳሌ ያክል ጥቂት ንግግሮቻቸውን ላጣቅስ፡- وعرش الرحمن فوق الماء، والله تعالى على العرش “የአረሕማን ዐርሽ ከውሃው በላይ ነው። ከፍ ያለው አላህ ከዐርሹ በላይ ነው።” [አልጉንያ፡ 1/123] وَهُوَ بِجِهَةِ العُلُوِّ، مُسْتَو عَلَى العَرْشِ “እርሱ በላይ አቅጣጫ ከዐርሹ በላይ ከፍ ብሎ ነው።” [አልጉንያ፡ 1/121] የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን ያስተባበላችሁ ሱፊዮች ሆይ! ይሄው ከኢጅማዕ ብቻ ሳይሆን ከቀደምት ሱፍዮች መስመርም አፈንግጣችኋልና እባካችሁን ተመለሱ! Ibnu Munewor = * የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor * የዋትሳፕ ቻናል፦ https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M * ፌስቡክ https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL

ከደቂቃዎች በኋላ የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ ይኖራል ኢንሻአላህ።

ማስታወቂያ ~ ነገ እሁድ መንገድ ሊዘጋጋ ስለሚችል በሑዘይፋህ መስጂድ የሚቀርበው ሳምንታዊ ደርስ አይኖርም። ከሩቅ ሰፈር የሚመጡ ተማሪዎች እንዳይንገላቱ "ሼር" በማድረግ ተባበሩን።

ምላስን መጠበቅ = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

በአሸዋ ሜዳ፣ መስጂደል ዋሊደይን የሚቀርበው የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ - ኢንሻአላህ - ዛሬና ነገ ይኖራል። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

ደርስ ~ * ሪያዱ ሷሊሒን * ክፍል:- 1️⃣3️⃣4️⃣ * የኪታቡን ሶፍት ኮፒ (በ pdf ) በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ https://t.me/IbnuMunewor/3505 * የለቱ ደርስ መነሻ ገፅ 374፣ باب ما يقول إذا ركب الدابة للسفر * የሚሰጥበት ቦታ፦ አሸዋ ሜዳ፣ መስጂደል ዋሊደይን * የሚሰጥበት ጊዜ:- ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ጁሙዐ = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

📣ልዩ የሆነ ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም📢 ~~~ 🏬በመርከዝ አቡ ፈዉዛን ግሩፕ •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈• 🪑«ፕሮግራሙን የሚያቀርቡት ኡስታዞች»🪑 ➊ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ርእስ ፦ ምላስን መጠበቅ
📣ልዩ የሆነ ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም📢 ~~~ 🏬በመርከዝ አቡ ፈዉዛን ግሩፕ     •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈• 🪑«ፕሮግራሙን የሚያቀርቡት ኡስታዞች»🪑 ➊ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ርእስ ፦ ምላስን መጠበቅ ➋ አብዱል መሊክ ከኬሚሴ ርእስ፦ በቂያማ ቀን የሰዉ ልጆች ሁኔታ ❸አቡ ፈዉዛን አብዱ ሽኩር " ርእስ ፦ በዒባዳ ላይ መጠንከር የፕሮግራሙ አስተባባሪ፦ ወንድማችን አቡ ሁዘይፋ 🛎መቅረት ቀርቶ ማርፈድም ያስቆጫል።           •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈• 🗓 ጁሙዓ ⏰ : ማታ 3:20 (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)። 🏬ቦታ:   የቴሌግራም ሊንክ 📲🤏🔗  https://t.me/merkez_abu_fewzan https://t.me/merkez_abu_fewzan

ከደቂቃዎች በኋላ የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ ይኖራል ኢንሻአላህ።

Repost from Fuad Mohammed
ልዩ የኮርስ እና የሙሐደራ ፕሮግራም በአል-ነጃሺ መስጂድ‼️ 👉ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 11, 2013 E.C እና እሁድ ታህሳስ 12, 2013 E.C 🪐በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 🕌አል-ነጃሺ መስጂድ 🏝ልዩ የኮርስና የሙሐደራ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። 🎤የኮርስ ፕሮግራሙ በሦስት ኡስታዞች የሚቀርብ ሲሆን፤ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ይሆናል። 1) 📖መንዘመቱ አቡ ኢስሃቅ ኢልቢሪ 🎤በወንድም አብዱረዛቅ قصيدة أبي إسحاق الألبيري(التائية) الأستاذ عبد الرزاق باجي 2) 📖ሃኢየቱብኒ አቢ ዳውድ 🎤በኡስታዝ አንዋር ሱልጧን حائية ابن أبي داود الأستاذ أنور سلطان 3) 📖ቀዋዒዱል አርበዓህ: 🎤በኡስታዝ አብዱናሲር ሙነወር አልጃቢሪ القواعد الأربع الأستاذ عبد الناصر منور ቀንና ሰዓት፦ ቅዳሜና እሁድ - ከጠዋቱ 03:00 — 5:30 ከስአት ከዐስር- መግሪብ ማታ ከመግሪብ -ዒሻእ . 📌 ማስታዎሻ! 👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳታፍ ምንም አይነት ቅድመ መስፈርት የለውም የፕሮግራሙ አዘጋጅ: የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት:: አድራሻ:አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አል-ነጃሺ መስጂድ:: ለበለጠ መረጃ 📞 097 903 7273 አብዱሰላም 📞0939074048 አብዱልወኪል ይደውሉ https://t.me/aastumuslims

እውነት ብለዋል !!! ሰለማ ኢብኑ ዲናር አላህን በመፍራትና በዙህድ የሚታወቁ ታላቅ ታቢዒይ ናቸው። በዘመናቸው ከነበሩ የሙስሊም መሪዎች ውስጥ አንዱ የነበረው ሱለይማን ኢብኑ ዓብዲልመሊክ መዲና ላይ አግኝቷቸው አንዳንድ ጥያቄዎችን ጠይቋቸው ነበር ። ከነዚህ ጥያቄዎች ውስጡ የሚከተለው አንዱ ነበር ፣ “ ለምን ይሆን ሞትን የምንፈራው ? “ አቡ ሓዚም / ሰለማ / እንዲህ አሉት “ ምክንያቱማ …. ዱንያችሁን እየገነባችሁ አኺራችሁን አፈራርሳችሇልና ነው ! እናም ከተገነባው ወደፈራረሰው መንቀሳቀስን ጠላችሁ “ መሪውም “ እውነት ብለሃል “ አላቸው የኛም ሁኔታ ያስከፋልና የታላቁ ዓሊም ንግግር እኛንም እያናገረን መሰለኝ ። “እውነት ብለዋል ታላቁ ኢማም ! “ አላህ ይመልሰን ! https://t.me/Muhammedsirage

نكتة كنت أشرح لطلاب الدراسات العليا (دلالة التلازم) ثم قلت لهم: أعطوني أمثلة على دلالة التلازم من واقع الحياة فقال أحدهم: غضب أبي عليَّ وعلى أخي، ودخلت عليه أنا، فقال: (وين الحمار الثاني) فقوله: (الثاني) يلزم منه أني أنا الحمار الأول. وهو مثال في غاية الدقة - العمري -

እይታን አለመቆጣጠር ስንት ጣጣ አምጥቷል?! ~ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ وقد جعل الله سبحانه العين مرآة القلب، فإذا غض العبد بصره غض القلب
እይታን አለመቆጣጠር ስንት ጣጣ አምጥቷል?! ~ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ وقد جعل الله سبحانه العين مرآة القلب، فإذا غض العبد بصره غض القلبُ شهوتَه وإرادته، وإذا أطلق بصره أطلق القلب شهوته. "አላህ - ጥራት ይገባውና - አይንን የልብ መስታዎት አድርጎታል። አንድ ባሪያ አይኑን ሲሰብር ልብ አጉል ስሜትና መሻቱን ይሰብራል። አይኑን ሲለቅ ደግሞ ልብ ስሜቱን ይለቃል።" [ረውዶቱል ሙሒቢን፡ 92] Ibnu Munewor = * የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor * የዋትሳፕ ቻናል፦ https://whatsapp.com/channel/0029VaA3X1e5kg7BlsJboa2M * ፌስቡክ https://www.facebook.com/Ibnu.Munewor?mibextid=ZbWKwL

ደርስ ~ * ሪያዱ ሷሊሒን * ክፍል:- 1️⃣3️⃣3️⃣ * የኪታቡን ሶፍት ኮፒ (በ pdf ) በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ https://t.me/IbnuMunewor/3505 * የለቱ ደርስ መነሻ ገፅ 369፣ باب استحباب طلب الرفقة * የሚሰጥበት ቦታ፦ አሸዋ ሜዳ፣ መስጂደል ዋሊደይን * የሚሰጥበት ጊዜ:- ረቡዕ፣ ሐሙስ እና ጁሙዐ = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

ከደቂቃዎች በኋላ የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ ይኖራል ኢንሻአላህ።

ረድ ለ"ቀልብ ዶክተር"‼️ [እና ጥቂት ነገሮች በሩቃ ነጋዴዎች] ~ ሰዎችን ጊዜያቸውን እና ገንዘባቸውን እያባከኑ ያሉ ግሩፖች ናቸው እና ተጠንቀቁ። አደራ! 🎙#አቡ ሙዓዊያ ሰኢድ ሙሐመድኑር ሐፊዘሁሏህ

ራሱን "የቀልብ ዶክተር" እያለ የሚጠራው ሰው አጭበርባሪ ነው ተጠንቀቁ። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor