Endod + እንዶድ +
Open in Telegram
www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።
Show more1 226
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 226
ውድ የአገር ልጆች ...
ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡
"ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ስድስተኛ ክፍል " የአንደበት መዓዛ እና ቃና….." ክፍል 1 በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን አብረዋችኹ ያመሻሉ።
በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅርም ተዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ የአገር ልጆች ...
ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡
"ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ አራተኛ ክፍል " ሕይወት ማሳ፤ አንደበት ዘር..." በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከደቂቃዎች በኋላ (ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ) በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ እና ጸጋ ካህሳይ አብረዋችኹ ያመሻሉ።
በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅርም ተዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ የአገር ልጆች ...
ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡
"ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ አራተኛ ክፍል " ሕይወት ማሳ፤ አንደበት ዘር..." በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ዛሬ መጋቢት27 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን ከእንግዳቸው ደራሲ ይፍቱስራ ምትኩ ጋር አብረዋችኹ ያመሻሉ።
በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅርም ተዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ የአገር ልጆች ...
ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡
"ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ አራተኛ ክፍል " ሕይወት ማሳ፤ አንደበት ዘር..." በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ዛሬ መጋቢት27 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን ከእንግዳቸው ደራሲ ይፍቱስራ ምትኩ ጋር አብረዋችኹ ያመሻሉ።
በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅርም ተዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ የአገር ልጆች ...
ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡
"ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል "ቃላቶቻችን : ፍላፃዎቻችን " በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ጥላሁን አበበ (ወለላው) ከባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ እና ፀጋ ካህሳይ ጋር አብሯችኹ ያመሻል።
እልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፉል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ሸጋ ጥንቅሩን ሰድሯል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ የአገር ልጆች ...
ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡
ለ46 ሰዓታት (23 ክፍሎች) "ሰው እና ሰው" የተሰኘውን ተከታታይ መሰናዶ ወደ እናንተ ካደረስን በኋላ "ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ከአየር ልናውል ተዘጋጅተል :: ቀዳሚው እና የማስተዋወቂያ ክፍሉም ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 16 2015 ዓ.ም ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ እና ፀጋ ካህሳይ ፣ አብረዋችኹ ይመሻሉ። ሳሙኤል ተ/የሱስ ያዘጋጀላችሁ ጥንቅርም አየር ላይ ይውላል። ጠርሲዳ ከበደም በገዢ ሃሳባችን ዙሪያ ያነጋገረቻቸውን ወደጆቿን ሀሳብ ወደ እናንተ እናደርሳለን።
እልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፉል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ሸጋ ጥንቅሩን ሰድሯል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ የአገር ልጆች ያመለጧችሁን የእንዶድ ስርጭቶች ታገኙበት ዘንድ ይህ መተግበሪያ ተሰናድቷል:: መተግበሪያውን አውርዳችሁ ትጠቀሙበት ዘንድ ጋበዝናችሁ !
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
የፕሮግራም ጥቆማ ለአገር ልጆች
ከእንዶድ አዘጋጆች
ፆም : ለአካል፣ ለዓዕምሮ እና ለመንፈስ!
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እንዶድ የራድዮ መሰናዶ የዓብይ ፆም እኩሌታን እና የታላቁን የረመዳን ወር ጀማሬ በማስመልከት ልዩ ዝግጅት አሰናድቷል ፤ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ መደመጥ ይጀምራል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ዩፍታሔ ማንያዘዋል፤ ሐረገወይን ድረስ ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ጸጋ ካሕሳይ ይጠብቋችኋል፡፡ የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም የቸር ልቦቻችሁ ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ በ ያልፉል አሻግር ተዘጋጅቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ ቤተሰቦቻችን
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ የሚሰናዳው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" ሁለተኛ ምዕራፍ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "ሰው እና ሰው" በ 20 ክፍሎች ማለትም ለ 40 ሰዓታት ወድ የአገር ልጆች ደርሷል፤ ቀዳሚ የማጠቃለያ ዝግጅቶቹ በባልደረባችን ፀጋ ካሕሳይ አዘጋጅነት የተላለፉ ሲሆን 3ኛው እና የመጨረሻው የማጠቃለያ ዝግጅቱም በFM Addis 97.1 የራዲዮ ሞገድ በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በታችኛው ማስፈንጠርያ በመላው ዓለም ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት ዐ9 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን ፀጋ ካህሳይ ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና መኮንን ሞገሴ አብረዋችኹ ይመሻሉ።
እልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፉል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ሸጋ ጥንቅር አዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
Linktr.ee/shegafuture
1 226
ውድ የአገር ልጆች ያመለጧችሁን የእንዶድ ስርጭቶች ታገኙበት ዘንድ ይህ መተግበሪያ ተሰናድቷል:: አውርዳችሁ ትጠቀሙበት ዘንድ ጋበዝናችሁ !
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
Linktr.ee/ShegaFuture
1 226
ውድ ቤተሰቦቻችን
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ የሚሰናዳው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" ሁለተኛ ምዕራፍ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "ሰው እና ሰው" በ 20 ክፍሎች ማለትም ለ 40 ሰዓታት ወድ የአገር ልጆች ደርሷል፤ ቀዳሚ የማጠቃለያ ዝግጅቱ በባልደረባችን ፀጋ ካሕሳይ አዘጋጅነት ባሳለፍነው ቅዳሜ የተላለፈ ሲሆን 2ኛው የማጠቃለያ ዝግጅቱም በFM Addis 97.1 የራዲዮ ሞገድ በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በታችኛው ማስፈንጠርያ በመላው ዓለም ዛሬ ረቡዕ መጋቢት ዐ6 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን ፀጋ ካህሳይ ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና መኮንን ሞገሴ አብረዋችኹ ይመሻሉ።
እልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፉል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ሸጋ ጥንቅር አዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
Linktr.ee/shegafuture
1 226
ውድ ቤተሰቦቻችን
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እንዶድ የራድዮ መሰናዶ የዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን (ማርች 8 ) ልዩ ዝግጅት በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ዛሬ ረቡዕ የካቲት 29 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን አብረዋችኹ ይመሻሉ።
የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ተዘጋጅቷል።
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
Linktr.ee/shegafuture
1 226
የፕሮግራም ጥቆማ ለአገር ልጆች
ከእንዶድ አዘጋጆች
ውድ የአገር ልጆች ...
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እንዶድ የራድዮ መሰናዶ የምዕራፍ ሁለት 18ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ መደመጥ ይጀምራል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
"ሰው እና ሰው" በተሰኘው የምዕራፍ ሁለት ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ 18ኛ ክፍል "የሚጋባ ሰላም!" በሚል ገዢ ርዕስ ባልደረቦቻችን ዮፍታሔ ማንያዘዋል፣ ሐረገወይን ድረስ እና ጠርሲዳ ከበደ አብረዋችኹ ይቆያሉ። ጸጋ ካሕሳይ እናንተን ያስተናግዳል።
የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርስበት ዘንድ በያልፋል አሻግር ተዘጋጅቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
ውድ ቤተሰቦቻችን
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እንዶድ የራድዮ መሰናዶ የምዕራፍ ሁለት 16ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ረቡዕ የካቲት 8 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
"ሰው እና ሰው" በተሰኘው የምዕራፍ ሁለት ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ 16ኛ ክፍል " የማይሸነግል...፤ግን ቸር አንደበት ..." በሚል ገዢ ርዕስ ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ እና ጠርሲዳ ከበደ የፊታችን ቅዳሜ '' አሽር ቤት" የተሰኘ መጽሐፏን ለንባብ ለማብቃት ቀጠሮ ከያዘችው እንግዳቸው ሐውለት አሕመድ ጋር አብረዋችኹ ይመሻሉ። ሜሪ መኮንንም መሰናዶውን ታስፈጽማለች።
የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ተዘጋጅቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
Linktr.ee/shegafuture
1 226
የፕሮግራም ጥቆማ ለአገር ልጆች
ከእንዶድ አዘጋጆች
ውድ የአገር ልጆች ...
በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እንዶድ የራድዮ መሰናዶ የምዕራፍ ሁለት 15ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከደቂቃዎች በኋላ መደመጥ ይጀምራል።
https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/
"ሰው እና ሰው" በተሰኘው የምዕራፍ ሁለት ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ 15ኛ ክፍል "መስጠት... " በሚል ገዢ ርዕስ ባልደረባችን መኮንን ሞገሴ አብሯችኹ ይቆያል። ጸጋ ካሕሳይ እናንተን ያስተናግዳል።
የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርስበት ዘንድ ተዘጋጅቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
