en
Feedback
Endod + እንዶድ +

Endod + እንዶድ +

Open in Telegram

www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።

Show more
1 226
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ተጋበዙልን ! "ምስጋና" ድምጻዊት : ምሕረት ደሱ ግጥም እና ዜማ : ኤርምያስ ዘውዱ ቤዝ እና አኩስቲክ ጊታር: ኤርሚያስ ዘውዱ ቅንብር፣ ሚክሲንግ እና ማስተሪንግ: ኤርምያስ ዘውዱ ©ሸጋ Sounds™ | ሸጋ Creatives PLC® https://youtu.be/A4m_iRHO8JA

በእርግጥ ሰው ምንድር ነው? ሰለሞን ደሬሳ “ኣንዳንድ ጥያቄዎች ኣሉ፤ ሺሕ ጊዜ ተጠይቀውም፣ ሺሕጊዜ ተመልሰውም፣ እንደገና ሺሕ ጊዜ 'ሚጠየቁ፤” እንደሚላቸው ካሉ ጥያቄዎች ቀዳሚው ጥያቄ ነው! ጋዜጠኛ እና የማሕበረሰብ ሳይንስ ባለሙያ የሆነችው የእንዶዷ ሐረገወይን ድረስ ዘመን የምንጋራ ወገኖችን አናግራ ያዘጋጀችውን ጥንቅር ተጋበዙልን! https://youtu.be/5TPvpk9g2yM የእናንተንም ምልከታ ታዋጡ ዘንድ እንጋብዛችሗለን! linktr.ee/shegafuture ለተሻለ ነገ እናዋጣለን Shega Creatives™ +251931717191 Team-Endod@endod.net www.endod.net

በእርግጥ ሰው ምንድር ነው? ሰለሞን ደሬሳ “ኣንዳንድ ጥያቄዎች ኣሉ፤ ሺ ጊዜ ተጠይቀውም፣ ሺ ጊዜ ተመልሰውም፣ እንደገና ሺ ጊዜ እሚጠየቁ፤” እንደሚላቸው ካሉ ጥያቄዎች ቀዳሚው ጥያቄ ነው! ጋዜጠኛ እ
በእርግጥ ሰው ምንድር ነው? ሰለሞን ደሬሳ “ኣንዳንድ ጥያቄዎች ኣሉ፤ ሺ ጊዜ ተጠይቀውም፣ ሺ ጊዜ ተመልሰውም፣ እንደገና ሺ ጊዜ እሚጠየቁ፤” እንደሚላቸው ካሉ ጥያቄዎች ቀዳሚው ጥያቄ ነው! ጋዜጠኛ እና የማሕበረሰብ ሳይንስ ባለሙያ የሆነችው የእንዶዷ ሐረገወይን ድረስ Haregwoin GO Deres ዘመን የምንጋራ ወገኖችን አናግራ ያዘጋጀችውን ጥንቅር ተጋበዙልን! https://youtu.be/5TPvpk9g2yM የእናንተንም ምልከታ ታዋጡ ዘንድ እንጋብዛችሗለን! linktr.ee/shegafuture ለተሻለ ነገ እናዋጣለን Shega Creatives™ +251931717191 Team-Endod@endod.net www.endod.net

"Iyyakka'a game'akkok, dilla game'ooko" "እያከኣ ገሜአኮኦክ፣ ድላ ገሜኦኮ" “አዝለውት ሲሰርቁ ያየ፣ ወርዶ ይሰርቃል!” በሀዲይሳ (የሃዲያ ህዝብ ቋንቋ) የሚነገር ብሂል ነው፣
"Iyyakka'a game'akkok, dilla game'ooko" "እያከኣ ገሜአኮኦክ፣ ድላ ገሜኦኮ" “አዝለውት ሲሰርቁ ያየ፣ ወርዶ ይሰርቃል!” በሀዲይሳ (የሃዲያ ህዝብ ቋንቋ) የሚነገር ብሂል ነው፣ የሰርክ መገለጣችንን ለተጽዕኖዎች ያለውን ተጋላጭበት እናነጽርበት ዘንድ ወደን የእንዶድ ሁለተኛ ምዕራፍ ፣ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ 16ኛ ክፍል ገዢ ሀሳብ እንዲሆን መርጠነዋል። በክፍል 14 ከ አፋን ኦሮሞ በተዋስነው "ዱቢን አቡልቱ!" (እስኪ ይደር) ፣ በክፍል 15 ወደ ትግራይ ተጉዘን በመዘዝነው ብሂል " ፀርፊ ተፃራፊኡ ይመስል!"( "ስድብ ተሳዳቢውን ይመስላል!") ቆይታ ማድረጋችን ይታወሳል፤ በክፍል 16 ደግሞ ከባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ፣ ያልፋል አሻግር እና ጸጋ ካህሳይ ጋር ወደ ሆሳዕና ልናቀና ወደናል :: ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 19 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ  ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።  https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ተዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን! Linktr.ee/shegafuture

ባሳለፍነው መሰናዶ ከአፋን ኦሮሞ በተዋስነው "ዱቢን አቡልቱ!" (እስኪ ይድደር!) ብሂል 'ትዕግስት' በሕይወታችን ያለውን ቦታ ቆም ብለን ከቃኘን በኋላ ወደ ሰሜን አቅንተን በትግርኛ ቋንቋ የሚነገረው
ባሳለፍነው መሰናዶ ከአፋን ኦሮሞ በተዋስነው "ዱቢን አቡልቱ!" (እስኪ ይድደር!) ብሂል 'ትዕግስት' በሕይወታችን ያለውን ቦታ ቆም ብለን ከቃኘን በኋላ ወደ ሰሜን አቅንተን በትግርኛ ቋንቋ የሚነገረውን ይህን ስነ-ቃላዊ ሀብት ለዛሬ መርጠነዋል፤ " ፀርፊ ተፃራፊኡ ይመስል!" በትግርኛ ቋንቋ የሚነገር አባባል ነው፤ "ስድብ ተሳዳቢውን ይመስላል!" እንደማለት! የሰርክ ሕይወታችንን በዚህ ስነ-ቃላዊ ሀብት የምንመዝንበት ልዩ መሰናዶ በእንዶድ ምዕራፍ ፪፣ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ቃል እና ምግባር- ክፍል 15 “ስድብ የማይመስሉ የሰርክ ስድቦቻችን” በሚል ገዢ ርዕስ ተዘጋጅቷል! ባልደረቦቻችን ጥላሁን አበበ (ወለላው)፣ ጸጋ ካህሳይ፣ ሐረገወይን ድረስ እና ሜሪ መኮንን አብረዋችሁ ያመሻሉ:: ዛሬ ረቡዕ ግንቦት 16 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።  https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን! Linktr.ee/shegafuture

"ዱቢን አቡልቱ..." በአፋን ኦሮሞ የሚነገር ሐረግ ነው፤ "እስኪ ይደር..." እንደማለት...፤ ግብታዊ ውሳኔ አሳልፎ ኋላ '...ኖሮ!' ከማለት በጊዜው ቆም አድርጎ ማሳደር፤ በአንዳች ቅጽበታዊ ውሳ
"ዱቢን አቡልቱ..." በአፋን ኦሮሞ የሚነገር ሐረግ ነው፤ "እስኪ ይደር..." እንደማለት...፤ ግብታዊ ውሳኔ አሳልፎ ኋላ '...ኖሮ!' ከማለት በጊዜው ቆም አድርጎ ማሳደር፤ በአንዳች ቅጽበታዊ ውሳኔ ዘመን ሙሉ የሚያጠላ የአንደበት አሊያም የድርጊት ስሕተት ከመስራት ራስንም ሆነ ሌሎችን የመግታት ችሎታ... በግልም ይሁን በውል ሕይወታችን ትዕግስት ያለውን ቦታ የምንቃኝበት መሰናዶ ይሆን ዘንድ በእንዶድ ምዕራፍ ሁለት ፣ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ "ቃል እና ምግባር" ክፍል 14 ተሰናድቷል! ዛሬ ግንቦት 12 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።  https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን! Linktr.ee/shegafuture

እንዶዳውያን -፩ : አንዳች ረብ ያለው ነገር እንደማታጡብን በማመን አብራችሁን ስለመዝለቃችኹ የተሰናዳ መሰናዶ! ለወትሮ በእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችን እንስማው የነበረውን ሀሳባችሁን ከእናንተው አን
እንዶዳውያን -፩ : አንዳች ረብ ያለው ነገር እንደማታጡብን በማመን አብራችሁን ስለመዝለቃችኹ የተሰናዳ መሰናዶ! ለወትሮ በእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችን እንስማው የነበረውን ሀሳባችሁን ከእናንተው አንደበት የምናደምጥበት ልዩ መሰናዶ! ዛሬ ግንቦት 09 2015 ዓ.ም ምሽት በFM Addis 97.1 እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠርያ በመላው ዓለም ወደ እናንተ ይደርሳል! https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ በ0931717191 አሊያም ከ linktr.ee/shegafuture በመረጡት ሀሳብዎን ያጋሩን!

"ለእኔነቴ የወጠንኩትን ንድፍ ወደመሬት ማውረድ ይቻለኝ ይሆን? ከተቻለኝስ እንዴት?" እነዚህን ወሳኝ ጥያቄዎች ጨምሮ መሰል ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት ሸጋ መሰናዶ በእንዶድ፡ ከ'ኛው ለ'ኛው ! በእን
"ለእኔነቴ የወጠንኩትን ንድፍ ወደመሬት ማውረድ ይቻለኝ ይሆን? ከተቻለኝስ እንዴት?" እነዚህን ወሳኝ ጥያቄዎች ጨምሮ መሰል ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት ሸጋ መሰናዶ በእንዶድ፡ ከ'ኛው ለ'ኛው ! በእንዶድ ምዕራፍ ፪ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ "ቃልና ምግባር" ስር የኪነ-ሕንጻ መርሆችን በማንጸሪያነት በመጠቀም “እኔ” የምንለውን ማንነታችንን ንድፍ እና መገለጥ ቆም ብለን እናይባቸው ዘንድ ከተሰናዱት 4 የተከታታይ መሰናዶው ክፍሎች ውስጥ ሶስተኛውን “ንድፈ-ሰብዕና -፬” (“ቃል እና ምግባር” - ክፍል 13) ን ባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ፣ ዮፍታሔ ማንያዘዋል እና ጸጋ ካህሳይ ይዘውላችሁ ይቀርባሉ። ዛሬ ግንቦት 05 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን! Linktr.ee/shegafuture የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን! Linktr.ee/shegafuture

"በአንድነትና እና በጋራ በተስማማባቸው ጉዳዮች ላይ እንዴት ነው የራሳችን ፍላጎት ሳይገደብ ነገር ግን ሳይጋጭ ተግባብቶ ሊሄድ የሚችለው…?" ይህን ወሳኝ ጥያቄ ጨምሮ መሰል ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት
"በአንድነትና እና በጋራ በተስማማባቸው ጉዳዮች ላይ እንዴት ነው የራሳችን ፍላጎት ሳይገደብ ነገር ግን ሳይጋጭ ተግባብቶ ሊሄድ የሚችለው…?" ይህን ወሳኝ ጥያቄ ጨምሮ መሰል ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት ሸጋ መሰናዶ በእንዶድ፡ ከ'ኛው ለ'ኛው ! በእንዶድ ምዕራፍ ፪ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ "ቃልና ምግባር" ስር የኪነ-ሕንጻ መርሆችን በማንጸሪያነት በመጠቀም “እኔ” የምንለውን ማንነታችንን ንድፍ እና መገለጥ ቆም ብለን እናይባቸው ዘንድ ከተሰናዱት 4 የተከታታይ መሰናዶው ክፍሎች ውስጥ ሶስተኛውን “ንድፈ-ሰብዕና -፫” (“ቃል እና ምግባር” - ክፍል 12) ን ባልደረቦቻችን ጥላሁን አበበ (ወለላው)፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ጸጋ ካህሳይ ይዘውላችሁ ይቀርባሉ። ዛሬ ግንቦት 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዮ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን! Linktr.ee/shegafuture

"የተለያዩ ውስጣዊ ማንነቶቻችን እንዴት ባለ ሚዛን ነው የተዋሃዱት? ከተቃርኖ ጋር ያለን መስተጋብር እንዴት ያለ ነው? በሰጥቶ-መቀበል መርህ መፍትሄ ፍለጋ ላይ ያተኮረ ወይስ በድርቅና እና በራስ ወዳ
"የተለያዩ ውስጣዊ ማንነቶቻችን እንዴት ባለ ሚዛን ነው የተዋሃዱት? ከተቃርኖ ጋር ያለን መስተጋብር እንዴት ያለ ነው? በሰጥቶ-መቀበል መርህ መፍትሄ ፍለጋ ላይ ያተኮረ ወይስ በድርቅና እና በራስ ወዳድ የአሸናፊነት ግትር ባህሪ እጅ የሰጠ? የሰዎችን ሃሳብ የመቀበል (የማድመጥ) ልኬታችን እንደምን ያለ ነው?" እነዚህን እና መሰል ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት ሸጋ መሰናዶ በእንዶድ፡ ከ'ኛው ለ'ኛው ! በእንዶድ ምዕራፍ ፪ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ "ቃልና ምግባር" ስር  የኪነ-ሕንጻ መርሆችን በማንጸሪያነት በመጠቀም “እኔ” የምንለውን ማንነታችንን ንድፍ እና መገለጥ ቆም ብለን እናይባቸው ዘንድ ከተሰናዱት 4 የተከታታይ መሰናዶው ክፍሎች ውስጥ ሁለተኛውን “ንድፈ-ሰብዕና -፪” (“ቃል እና ምግባር” - ክፍል 11) ን ባልደረቦቻችን ጥላሁን አበበ (ወለላው)፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ጸጋ ካህሳይ ይዘውላችሁ ይቀርባሉ። ዛሬ ሚያዝያ 28 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።  https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

የግል ባህሪያችንን (Character , መገለጣችንን፟) በኪነ ሕንጻ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ቦታ ያለውን ቪትሪቪየስ(ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረ አርክቴክት እና የጦር መሀንዲስ)ን ሶስቱን “የጥሩ ኪነ-
+2
የግል ባህሪያችንን (Character , መገለጣችንን፟)  በኪነ ሕንጻ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ቦታ ያለውን ቪትሪቪየስ(ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረ አርክቴክት እና የጦር መሀንዲስ)ን ሶስቱን “የጥሩ ኪነ-ሕንጻ መርሆች” በማንጸሪያነት በመጠቀም “እኔ” የምንለውን ማንነታችንን ንድፍ ቆም ብለን እናይበት ዘንድ በተሰናዳው ( ከ 4 ተከታታይ በኪነ-ሕንጻ ማንጸርያነት ከሚሰናዱ የተከታታይ መሰናዶው ንዑስ ክፍሎች ቀዳሚው) “ንድፈ-ሰብዕና” (“ቃል እና ምግባር” - ክፍል 10) መሰናዶ ወደ እናንተ የደረሱትን ጥያቄዎች እነሆ!

"ከትናንት ወደዛሬ መሻገሬን እውቅና ሰጥቻለሁ? ወይስ በትናንት ጉድፎች ዛሬን ጋርጃለሁ? ዛሬም በትዝታ ነጸብራቅ እየተጥበረበርኩ አጥርቶ ማየት ተስኖኝ ይሆን? ወደ ነገ በጉጉት የማማትርበት ውስጣዊ ግ
"ከትናንት ወደዛሬ መሻገሬን እውቅና ሰጥቻለሁ? ወይስ በትናንት ጉድፎች ዛሬን ጋርጃለሁ? ዛሬም በትዝታ ነጸብራቅ እየተጥበረበርኩ አጥርቶ ማየት ተስኖኝ ይሆን? ወደ ነገ በጉጉት የማማትርበት ውስጣዊ ግፊትስ እንዴት ያለ ነው? በእርግጥ ለራሴ እመቻለሁ? መሻቴ እና ልማዶቼ የሚጣረሱ ይሆኑ? ሰፊውን ዓለም በሚጋርዱ ሃሳቦች ለመታጠር ፈቅጄ ይሆን? '' እነዚህ እና ሌሎች ለነገ የማይባሉ ሸጋ ጥያቄዎች በኪነ-ሕንፃ ማንፀርያነት የሚዳሰሱበት ሸጋ መሰናዶ በእንዶድ ምዕራፍ ፪: ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ "ቃል እና ምግባር" 10ኛ  ክፍል "ንድፈ-ሰብዕና" በሚል ርዕስ በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ መደመጥ ይጀምራል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ ባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ ፣ ጥላሁን አበበ (ወለላው ) እና ጸጋ ካህሳይ  አብረዋችሁ ያመሻሉ። እልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

"ከትናንት ወደዛሬ መሻገሬን እውቅና ሰጥቻለሁ? ወይስ በትናንት ጉድፎች ዛሬን ጋርጃለሁ? ዛሬም በትዝታ ነጸብራቅ እየተጥበረበርኩ አጥርቶ ማየት ተስኖኝ ይሆን? ወደ ነገ በጉጉት የማማትርበት ውስጣዊ ግ
"ከትናንት ወደዛሬ መሻገሬን እውቅና ሰጥቻለሁ? ወይስ በትናንት ጉድፎች ዛሬን ጋርጃለሁ? ዛሬም በትዝታ ነጸብራቅ እየተጥበረበርኩ አጥርቶ ማየት ተስኖኝ ይሆን? ወደ ነገ በጉጉት የማማትርበት ውስጣዊ ግፊትስ እንዴት ያለ ነው? በእርግጥ ለራሴ እመቻለሁ? መሻቴ እና ልማዶቼ የሚጣረሱ ይሆኑ? ሰፊውን ዓለም በሚጋርዱ ሃሳቦች ለመታጠር ፈቅጄ ይሆን? '' እነዚህ እና ሌሎች ለነገ የማይባሉ ሸጋ ጥያቄዎች በኪነ-ሕንፃ ማንፀርያነት የሚዳሰሱበት ሸጋ መሰናዶ በእንዶድ ምዕራፍ ፪: ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ "ቃል እና ምግባር" 10ኛ  ክፍል "ንድፈ-ሰብዕና" በሚል ርዕስ በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በአስተያየት መስጫው ላይ በሚገኘው ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ መደመጥ ይጀምራል። ባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ ፣ ጥላሁን አበበ (ወለላው ) እና ጸጋ ካህሳይ  አብረዋችሁ ያመሻሉ። እልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ የሚያደርስበት ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

ውድ ቤተሰቦቻችን "ቃል እና ምግባር" የተሰኘው ተከታታይ መሰናዶ 8 ክፍሎችን መለስ ብለን ልንቃኝ ወዲህም ወደ ወደ ቀሪዎቹ 11 ክፍሎች ልንንደረደርበት የወደድነውን "ድልድይ" በሚል ርዕስ ሰድረናል።
ውድ ቤተሰቦቻችን "ቃል እና ምግባር" የተሰኘው ተከታታይ መሰናዶ 8 ክፍሎችን መለስ ብለን ልንቃኝ ወዲህም ወደ ወደ ቀሪዎቹ 11 ክፍሎች ልንንደረደርበት የወደድነውን "ድልድይ" በሚል ርዕስ ሰድረናል። ቃል እና ምግባር ፩: የማስተዋወቂያ ዝግጅት ቃል እና ምግባር ፪: "ቃላቶቻችን፣ ፍላፃዎቻችን..." ቃል እና ምግባር ፫: "ትህትና: አንድም መንጽሔ፣ አንድም መድህን!" ቃል እና ምግባር ፬: "ሕይወት ማሳ፣ አንደበት ዘር" -፩ ቃል እና ምግባር ፭: "ሕይወት ማሳ፣ አንደበት ዘር" -፪ ቃል እና ምግባር ፮: "የአንደበት መዓዛ እና ቃና" ቃል እና ምግባር ፯: "የቃል እና ምግባር ፍጹም ቅጣት ምት" -፩ ቃል እና ምግባር ፰: "የውሳኔዎቻችን ቀብድ": "የቃል እና ምግባር ፍጹም ቅጣት ምት" -፪ ዛሬ ደግሞ ዘጠነኛው ክፍል በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ መደመጥ ይጀምራል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሶ ወደ እናንተ ይደርስበት ዘንድ ተዘጋጅቷል። ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ! ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

“በወዳጆቻችን... ወይም በጎረቤቶቻችን... ወይም በአካባቢያችን ማህበረሰብ ላይ... ወይም ከፍ ሲል በሀገራችን ላይ አንዳች በጎ የሆነ በረከት፣ ወይም ቅስም ሰባሪ የሆነ መዘዝ የሚያመጡ ውሳኔዎችን
“በወዳጆቻችን... ወይም በጎረቤቶቻችን... ወይም በአካባቢያችን ማህበረሰብ ላይ... ወይም ከፍ ሲል በሀገራችን ላይ አንዳች በጎ የሆነ በረከት፣ ወይም ቅስም ሰባሪ የሆነ መዘዝ የሚያመጡ ውሳኔዎችን እንወስናለን፡፡ አዎ... በተወሰኑ የህይወታችን ምዕራፎች ላይ እያንዳንዳችን በተናጥልም ይሁን በወል፣ በአንደበቶቻችንም ሆነ በምግባሮቻችን የምናስፈፅማቸው የውሳኔ ኩርባዎች አሉን …” እነዚህን ኩርባዎች በእሁድ ታህሣሥ 17፣ 1980 ዓ.ም ምሽቱ የዳኛቸው ደምሴ(ዳኙ ገላግሌ) የፍጹም ቅጣት ምት ማንጸሪያነት እንቃኛቸዋለን። ዛሬ ምሽት በእንዶድ መሰናዶ! ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ስምንተኛ ክፍል " የቃል እና ምግባር ፍጹም-ቅጣት-ምት “ ክፍል 2 በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ ዛሬ ምሽት በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ ለመሰናዶው ሸጋ የመነሻ ጽሑፍ አሰናድቷል፣ ከባልደረቦቻችን ዳዊት አርዓያ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ጸጋ ካሕሳይ ጋርም አብረዋችኹ ያመሻሉ። በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግር የዕለቱን ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

ውድ የአገር ልጆች በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እ
ውድ የአገር ልጆች በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ የሚደርሰው እንዶድ የራድዮ መሰናዶ በትናንትናው እለት የተከበረውን 1444ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል መነሻ በማድረግ ልዩ መሰናዶ አዘጋጅቷል::   ሙዓዝ ሀቢብ እንግዳችን ሆኖ ከባልደረባችን መኮንን ሞገሴ ጋር  "አንደበት በኢስላም"  በሚል ገዢ ርዕስ የሚያደርጉት ቆይታ በመላው ኢትዮጵያ በአንጋፋው FM Addis 97.1 የራድዮ ሞገድ፣ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ዛሬ ሚያዚያ 14 ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ የእልፍኝ አስከልካይ ጥንቅራችንም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድ ተዘጋጅቷል። ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

የእንዶድ አዘጋጆች፣ ለሙስሊም የእንዶድ ቤተሰቦች እና በመላው ዓለም ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች "እንኳን ለ1444ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!" ሲሉ ደማቅ ምኞታቸውን ያስ
የእንዶድ አዘጋጆች፣ ለሙስሊም የእንዶድ ቤተሰቦች እና በመላው ዓለም ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች "እንኳን ለ1444ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!" ሲሉ ደማቅ ምኞታቸውን ያስተላልፋሉ!

ውድ የአገር ልጆች ... ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆ
ውድ የአገር ልጆች ... ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡ "ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ሰባተኛ ክፍል " የቃል እና ምግባር ፍጹም-ቅጣት-ምት | እግር ኳስ" በሚል ርዕስ ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ ዛሬ ምሽት በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ ባልደረባችን ጥላሁን አበበ ለመሰናዶው ሸጋ የመነሻ ጽሑፍ አሰናድቷል፤ ባልደረቦቻችን መኮንን ሞገሴ እና ጸጋ ካሕሳይ አብረዋችኹ ያመሻሉ። በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም የእልፍኝ አስከልካያችሁ ያልፋል አሻግርም የዕለቱን ጥንቅሩን አዘጋጅቷል። ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!

እንዶድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የትንሳዔውን መንፈስ የምንጋራበት ሸጋ በዓለ ትንሳዔ ይመኛል! tap.bio@endocast
እንዶድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የትንሳዔውን መንፈስ የምንጋራበት ሸጋ በዓለ ትንሳዔ ይመኛል! tap.bio@endocast

ውድ የአገር ልጆች ... ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆ
ውድ የአገር ልጆች ... ይህ በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ የአገር ልጆች የሚደርሰው "እንዶድ : ከ 'ኛው ለ'ኛው!" የራድዮ መሰናዶ የስርጭት ጥቆማ ነው፡፡ "ቃል እና ምግባር” የተሰኘውን የእንዶድ ምዕራፍ ፪፡ ሁለተኛ ተከታታይ መሰናዶ ስድስተኛ ክፍል " የአንደበት መዓዛ እና ቃና….." ክፍል 1 በሚል ርዕስ  ወደ ተወደዳችሁ የአገር ልጆች በFM Addis 97.1 በኩል በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በቀጣዩ ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በቀጥታ ወደ እናንተ ይደርሳል። https://zeno.fm/radio/ebc-fm-addis-97-1/ ባልደረቦቻችን ሐረገወይን ድረስ፣ ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን አብረዋችኹ ያመሻሉ።  በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችሁን ረጢብ ስንቆች መልሰዉ ወደ እናንተ ይደርሱበት ዘንድም  የእልፍኝ  አስከልካይ ጥንቅርም ተዘጋጅቷል። ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!