Endod + እንዶድ +
Open in Telegram
www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።
Show more1 226
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፪: "የደጃፋችን ሞፈሮች..."
ክፍል 9: “ሰው | አገር | ዜግነት!" -ክፍል ፪
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሁለተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "የደጃፋችን ሞፈሮች..." ሶስተኛ ክፍል፤ “ሰው | አገር | ዜግነት!" በሚል ገዢ ሃሳብ ከባልደረባችን መኮንን ሞገሴ ጋር አብረዋችኹ አምሽተዋል። “ጋምቤላ ፣ ሮም - ናሚቢያ፣ ድሬዳዋ” በሚል ርዕስ ወለላው ያዘጋጀውን የመነሻ ጽሑፍ ጸጋ ካህሳይ አሰናድቶላችኹ ማድመጣችኹ ይታወሳል፤ “ሰው | አገር | ዜግነት!"-2ን ሸካክፈው ዛሬም አብረዋችኹ ያመሻሉ!
“ኑ! ነገረ ዜግነትን እና የጸና አብሮነት አዕማዳትን እየመከርን እናምሽ!” ዘመኑን አብዝቶ የቀደመው አቤ ጉበኛም በሸጋ ምክረ-ኃሳቡ እንደራሴነት አብሯችኹ ያመሻል!
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግር በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር የሚያውልበትን ጥንቅርም አሰናድቷል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፪: "የደጃፋችን ሞፈሮች..."
ክፍል ፰: “ሰው | አገር | ዜግነት!"
ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 17 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሁለተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "የደጃፋችን ሞፈሮች..." ሶስተኛ ክፍል፤ “ሰው | አገር | ዜግነት!" በሚል ገዢ ሃሳብ ከባልደረባችን መኮንን ሞገሴ ጋር አብረዋችኹ ያመሻሉ። “ጋምቤላ ፣ ሮም - ናሚቢያ፣ ድሬዳዋ” በሚል ርዕስ ወለላው ያዘጋጀውን የመነሻ ጽሑፍ ጸጋ ካህሳይ አሰናድቶላችኋል!
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግር በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር የሚያውልበትን ጥንቅርም አሰናድቷል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፪: "የደጃፋችን ሞፈሮች..."
ክፍል ፯ : "እድሳት የሚያሻቸው ማህበራዊ ፍራሾቻችን!"
ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 13 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሁለተኛ ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ "የደጃፋችን ሞፈሮች..." ሁለተኛ ክፍል፤ "እድሳት የሚያሻቸው ማህበራዊ ፍራሾቻችን!" በሚል ገዢ ሃሳብ ከ ገጣሚ፣ ተዋናይ እና ደራሲ ተስፋኹን ከበደ (ፍራሽ አዳሽ) ጋር አብረዋችኹ ያመሻሉ።
የእልፍኝ አስከልካያችኹ ጥንቅርም በ0931717191 የሰደዳችኹልን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሰው ከአየር ይውሉበታል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፪: "የደጃፋችን ሞፈሮች..."
ክፍል ፮ : " የሞኝነታችን አሐዱ ...!"
ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 09 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሁለተኛውን ንዑስ ተከታታይ መሰናዶ ዛሬ ይጀምራል፤ "ከሞኝ ደጃፍ ሞፈር ይቆረጣል!" ከሚለው የአገር ሰው ብሒል ተነስቶ "የደጃፋችን ሞፈሮች..." እያልን እንዘልቅ ዘንድ ጋብዞናል፤ ሐረገወይን ድረስ እና መኮንን ሞገሴም "የምኝነታችን አሐዱ ...!" በተሰኘው የንዑስ ተከታታይ መሰናዶው ቀዳሚ ክፍል አብረዋችኹ ያመሻሉ፤ ጸጋ ካሕሳይ የእናንተን ሃሳቦች ይቀበላል።
እልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹን ስንቆች መልሶ ከአየር ያውላል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፩: "ጥበብ እና ትውልድ"
ክፍል ፭ : " ፍቅር፣ ሰው፣ ማሕሌት : ኪናዊ ቃላት!"
ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 06 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ገጣሚው እና ደራሲው ዮሐንስ ኃብተማርያም ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" አራተኛ እንግዳችን ሊሆን ወዶ አብሮን ስለሚያመሽ እጅጉን ደስ ብሎናል! መኮንን ሞገሴ መሰናዶውን ያጋፍረዋል። ጸጋ ካሕሳይ የእናንተን ሃሳቦች ይቀበላል።
በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ይውላሉ!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ተከታታይ ፩: "ጥበብ እና ትውልድ"
ክፍል ፬: "ጣቶቻችን እና ገጾቻችን...!"
ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 03 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) አዘጋጅቶላችኹ ወደ እናንተ እያደረሰው ባለው የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሶስተኛ እንግዳችን ይሆን ዘንድ ጸሐፊውን እና ፕሮዲውሰሩን እንዲሁም ከእንዶድ አዘጋጆች አንዱን መኮንን ሞገሴን መርጧል! በመጽሐፍት የሰርክ ዋጋ ጉዳይ እያወጉ አብረዋችኹ ያመሻሉ!
ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውላል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ተከታታይ ፩: "ጥበብ እና ትውልድ"
ክፍል ፫: "በተዋነይ መንገድ...!"
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 29 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ገጣሚው፣ ባለቅኔው እና ደራሲው ኤፍሬም ስዩም ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ሁለተኛ እንግዳችን ሊሆን ወዶ አብሮን ስለሚያመሽ እጅጉን ደስ ብሎናል!
ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውላል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ገጣሚው፣ ተርጓሚው፣ ደራሲው እና አርታዒው ነቢይ መኮንን ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የእንዶድ ምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "...ሒዱ፤ መጣን!" ቀዳሚ እንግዳችን ሆኖ አብሮን ባመሸበት ልዩ መሰናዶ "ጥቁር፣ ነጭ እና ግራጫ" የግጥም መድብል ያነበበልንን "ሀገርህ ናት በቃ!" ተጋበዙልን!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩- "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፩: "ጥበብ እና ትውልድ"
ክፍል ፪: "ጥቁር፣ ነጭ እና ግራጫ ቀለሞቻችን!"
ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 26 2015 ዓ.ም ምሽት ከ2:00 -4:00
ገጣሚው፣ ተርጓሚው፣ ደራሲው እና አርታዒው ነቢይ መኮንን ከባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ ቀዳሚ እንግዶችን ሊሆን ወዶ አብሮን ስለሚያመሽ እጅጉን ደስ ብሎናል፤
ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውላል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
"እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ... ሒዱ ... መጣን... !"
ምዕራፍ ፫ - "እኛ..."
ተከታታይ መሰናዶ ፩ - "...ሒዱ፤ መጣን!"
ንዑስ ክፍል ፩: "ጥበብ እና ትውልድ"
ክፍል ፩: "ስለ መንገዳችን..." (የመተዋወቂያ ዝግጅት!)
ባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ያዘጋጀላችኹ የምዕራፍ ፫ ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ እንዴት ያለ ይዘት ይኖረው ይሆን? "ስለ መንገዳችን..." መልስ ይኖረዋል፤ ጥላሁን አበበ(ወለላው) እና ጠርሲዳ ከበደ መሰናዶውን ወደ እናንተ ያደርሱታል፤ ሜሪ መኮንን ታስተናግዳችዃለች፤ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችኹልንን የቸር ልቦቻችኹ ስንቆች መልሶ ከአየር ያውላል!
ምሽት 2:00 ላይ በአንጋፋው FM Addis 97.1 አየር ላይ እንውላለን! ከአገር ውጪ ላላችኹም በአስተያየት መስጫው ላይ ያለው ማስፈንጠርያ ያገናኘናል!
ኑ! ለተሻለ ነገ 'አብ'ረን' እናዋጣ!
1 226
በአስገራሚ ቅቡልነት፣ በጠንካራ ቤተሰባዊነት፣ ሰርክ ከፍ በሚል የይዘት ጥራት እና የአቀራረብ ለዛ ከውድ አድማጭ ቤተሰቦቻችን (እንዶዳውያን) ጋር አንድ ዓመት ሞላን!
በአንድ ዓመታችን ማግስትም "እንገድፈው፣እናቆየው፣ እናጸናው፣እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ
ሒዱ ... መጣን... !" እያልን ሶስተኛውን ምዕራፍ ወደ ውድ የአገር ልጆች ማድረስ እንጀምራለን!
እንዶድ፡ ከ'ኛው ለ'ኛው!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
እነሆ "ማለፊያችን"- 4: "በአገር ነው!" + "ምንድን ነው ዝምታሽ?"
ውድ የአገር ልጆች፣ እንዶዳውያን፡ የእንዶድ ቤተሰቦች ፤
አንድም: ከቃል እና ምግባር ተከታታይ መሰናዶ ወደ እንዶድ ምዕራፍ 3 ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "ሒዱ መጣን!" ማለፊያችን፤ ወዲህም የቸራችሁንን ፍቅር እና አክብሮት ይሸከምልን ዘንድ በምንጓዝበት መንገድ ማለፊያችን ይሆን ዘንድ የእንዶድ የዝግጅት ክፍል አዘጋጅቶት በሸጋ ክሬቲቭስ ጥላ ስር በሚገኘው 'ሸጋ ሳውንድስ' እና አጋሮቹ ንቃት ሳውንድስ እና 21 Records አጋርነት በሸጋ የቀጥታ የሙዚቃ መሳርያዎች ታጅቦ ወደ እናንተ እየደረሰ ያለው ማለፊያችን የመጨረሻ ክፍል!
ከዘሩባቤል ሞላ "እንፋሎት" አልበም ከተዋስናቸው አራት ገዢ ሀሳቦች መሃል "ውሃና ዘይት" ፣ "እንዳ'ንበሳን" እና "ብሶ!" ወደ እናንተ አድርሰናል፤ ከ'ዚህ ሸጋ አልበም ከተዋስናቸው አራት ገዢ ሀሳቦች መሃል 4ኛውን "ከሁለት የአልበሙ ቅንጣቶች ማለትም "በአገር ነው!" እና "ምንድን ነው ዝምታሽ?" ተውሰናል።
መኮንን ሞገሴ መሰናዶውን እያጋፈረ፣ ጸጋ ካህሳይ እናንተን እያስተናገደ እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ይዘልቃሉ። ስለ አብሮነታችኹ ልብ ይመርቅ!
ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 19 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በአስተያያት መስጫው ላይ በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።
በእልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግር ቦታም ጸጋ ካህሳይ በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁ ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ የሚደርሱበት ጥንቅሩን አሰናድቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
እነሆ "...ሒዱ፤ መጣን!"
አብዝታችሁ የጠበቃችኹት፣ እኛም ጊዜ ወስደን ያሰናዳነው የእንዶድ ምዕራፍ 3 ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ ወደ እናንተ የሚደርስበት ቀን ተቆረጠ፤ ቅዳሜ ሐምሌ 22 2015 ዓ.ም ይጀምራል፤ በ4 ንዑስ ክፍሎች እና በ 30 ነጠላ ክፍሎች ወደ ተወደዳችኹ የአገር ልጆች ይደርሳል።
“ …‘እንቁላል ከውስጥ ወደ ውጭ ሲሰበር ሕይወት ይሆናል፣ ከውጭ ሲሰበር ግን ከነጠላ ማዕድ አያልፍም’ እንደሚባለው ወደ ውስጥ፣ ወደራሳችን የጥበብ እና የእሴት ምንጮች መመልከትን እንጀምር፤ ወደ መሰረታችን፣ ወደ ጥንስሳችን ተያይዘን እናዝግም፤ የስነ-ምግባር የአቋም ደንቦቻችንን ከወዳደቁበት እናንሳ... በእርግጥም እ’ሱ የከፍታችን መነሻ ነው። ረጅሙ እና ወሳኙ ጉዞ ወደ ውጭ ወደ ሌሎች የሚደረግ ሳይሆን፣ ወደራሳችን፣ ወደመነሻችን እና ወደ ማንነታችን የሚደረገው ነው!… የዘመን ቅብብሎሽ የተሻለው መልክ መጪው በቀደመው አንዳች ጨምሮ መገኘቱ ሳይሆን ይቀራል?...”
እንዲህ ባሉ የወል መልኮቻችን ቅንጣቶች ላይ ትኩረት አድርጎ፣ የመጣንበትን መንገድ ቆም ብለን እናጤንበት ዘንድ፣ ወዲህም የምንሻውን ነገ አጥርተን እንድንግባባት በመሻት እንዶድ እንዲህ ይላል!
“እንገድፈው፣ እናቆየው፣ እናጸናው፣ እንሰንቀው... ዘንድ ብዙ ስላለን ከቸኮላችሁ… ሒዱ፤ መጣን!”
“…ሒዱ፤ መጣን!” በባልደረባችን ጥላሁን አበበ (ወለላው) ደጋሽነት ወደ እናንተ ይደርሳል፤ ድግሱን ያከበሩ፣ እነርሱም ቀድሞ በስራቸው የተከበሩ ባለሙያዎች ይሳተፉበታል! ቀዳሚ ንዑስ ክፍሉ “ጥበብ እና ትውልድ!” ቅዳሜ ሐምሌ 22 2015 ዓ.ም የሚተላለፈውን የመተዋወቂያ ክፍሉን ተከትሎ ከአየር ይውላል!
አብረን እንዝለቅ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
እነሆ "ማለፊያችን"- 4: "ብሶ"- ዕውነት እና ዕምነት
ውድ የአገር ልጆች፣ እንዶዳውያን፡ የእንዶድ ቤተሰቦች ፤
አንድም: ከቃል እና ምግባር ተከታታይ መሰናዶ ወደ እንዶድ ምዕራፍ 3 ቀዳሚ ተከታታይ መሰናዶ "ሒዱ መጣን!" ማለፊያችን፤ ወዲህም የቸራችሁንን ፍቅር እና አክብሮት ይህንን ዘንድ በምንጓዝበት መንገድ ማለፊያችን ይሆን ዘንድ የእንዶድ የዝግጅት ክፍል አዘጋጅቶት በሸጋ ክሬቲቭስ ጥላ ስር በሚገኘው 'ሸጋ ሳውንድስ' እና አጋሮቹ ንቃት ሳውንድስ እና 21 Records አጋርነት በሸጋ የቀጥታ የሙዚቃ መሳርያዎች ታጅቦ ወደ እናንተ እየደረሰ ያለው "ማለፊያችን!" ምጥን ተከታታይ መሰናዶ ሶስተኛ ክፍሉ ላይ ደርሷል!
ከዘሩባቤል ሞላ "እንፋሎት" አልበም ከተዋስናቸው አራት ገዢ ሀሳቦች መሃል ውሃና ዘይት ን እና እንዳ'ንበሳን ወደ እናንተ አድርሰናል፤ ከ'ዚህ ሸጋ አልበም ከተዋስናቸው አራት ገዢ ሀሳቦች መሃል 3ኛው "ብሶ" ፣ እውነት እና እምነት! የዛሬው ተረኛ ገዢ ሀሳብ ነው። መነሻውንም በራሱ በዘሩባቤል ሞላ ግጥሙ ተጽፎ፣ ዜማው ተጠምቆ ሙዚቃው የተቀናበረውን እና በያምሉ ሞላ ‘ሚክሲንግ እና ማስተሪንጉ’ የተሰራውን "ብሶ" ን አድርጓል!
እንዶዳዊው የሙዚቃ ሰው ኤርሚያስ ዘውዱ ከጊታሩ ጋር እንዲሁም ወጣቱ ድራመር ሚኪያስ አበበ ጄምቤው እና ረቡ አብረውን ያመሻሉ፤ መኮንን ሞገሴ መሰናዶውን እያጋፈረ፣ ጸጋ ካህሳይ እናንተን እያስተናገደ እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ይዘልቃሉ። ስለ አብሮነታችኹ ልብ ይመርቅ!
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 15 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በአስተያያት መስጫው ላይ በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።
እልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁ ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ የሚደርሱበት ጥንቅሩን አሰናድቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
እነሆ "ማለፊያችን!" -2 : “እንዳ’ንበሳ”
ያሳያችኹንን ፍቅር እና አክብሮት ይሸከም ዘንድ የደከምንበት ልዩ ምጥን ተከታታይ “ማለፊያችን” ዛሬም ቀጥሏል!
ከዘሩባቤል ሞላ 'እንፋሎት' አልበም በተዋስነው “ወሃ እና ዘይት” ገዢ ሃሳብ በማለፊያችን ያደረግነውን ቆይታ ተከትሎ በዚሁ አልበም የተካተተውን እና በዳዊት ተስፋዬ ግጥሙ ተጽፎ፣ ዜማው ተጠምቆ በራሱ በዘሩባቤል ሞላ ሙዚቃው የተቀናበረውን እና በያምሉ ሞላ ‘ሚክሲንግ እና ማስተሪንጉ’ የተሰራውን “እንዳ’ንበሳ” የዛሬው ገዢ ሃሳባችን ይሆን ዘንድ ወ’ደናል!
ከእንዶድ ደጋሾች አንዱ የሙዚቃው ሰው ኪዳነማርያም አድማሱ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በቀጥታ ከስቱድዮ ታደምጡታላችኹ! በአንደበቱም በኪቦርዱምም ይለው ብዙ ሰንቋል፤ መኮንን ሞገሴ እና ጸጋ ካህሳይም አሉ!
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 12 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በአስተያያት መስጫው ላይ በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።
እልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁ ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ የሚደርሱበት ጥንቅሩን አሰናድቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
1 226
እነሆ "ማለፊያችን!"
(ባለ 4 ክፍሎች ምጥን ተከታታይ መሰናዶ)
ያሳያችኹንን ፍቅር እና አክብሮት ይህንን ዘንድ የደከምንበት ልዩ መሰናዶ!
ማለፊያችን ፩- ውሃ እና ዘይት
(ከዘሩባቤል ሞላ 'እንፋሎት' አልበም የተወሰደ)
ከእንዶድ ደጋሾች አንዱ የሙዚቃው ሰው ኤርሚያስ ዘውዱን ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ በቀጥታ ከስቱድዮ ታደምጡታላችኹ! መኮንን ሞገሴ እና ሜሪ መኮንንም አሉ!
ልዩ የድንገቴ-ፈንጠዝያ አፍታም ከምትወዱት ሰው እና ከጣቢያው ኃላፊዎች ጋር እንወስዳለን!
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 08 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ በFM Addis 97.1 በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም በአስተያያት መስጫው ላይ በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመላው ዓለም መደመጥ ይጀምራል።
እልፍኝ አስከልካያችኹ ያልፋል አሻግርም በ0931717191 የሰደዳችሁልንን የቸር ልቦቻችሁ ረጢብ ስንቆች መልሰው ወደ እናንተ የሚደርሱበት ጥንቅሩን አሰናድቷል።
ሸጋ ሸጋ ጥያቄዎች የተሰደሩበት መሰናዶ ነውና ያድምጡ፣ ይሳተፉ፣ ሸጋ ጥያቄዎች ይሸምቱ ስንል ጋበዝንዎ!
ለተሻለ ነገ እናዋጣለን!
