መ/ር አብርሃም ጌትነት
ስለ ቅዱሳን አባቶቻችን የመንፈሳዊ ህይወት ጉዞ የመማርያ ድህረ ገፅ ነው።
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
178
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Ayu Zehabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)
"እውነቱን ተናግሬ ነገ ብሞትም አይቀጨኝም" የምክር አባል የሆኑት አቶ ሃንጋሳ አህመድ ከተናገሩት የተወሰደ።
====={================
የውሸት አካውንት የከፈቱ ስላሉ እንዳትሸወዱ፣ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናላችን ሊንክ ይሄ ብቻ ነው👉 t.me/ayuzehabesha
Repost from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
"…ስለዚህ ዛሬ በቄለም ወለጋ ዐማሮቹን የገደለው፣ የጨፈጨፈው፣ ያረደው ራሱ መንግሥት ነው ማለት ነው። አከተመ። ምክንያቱም ከ3 ቀን በፊት የመንግሥቱ ወሬ አቀባይ ለገሰ ቱሉ ይሄን ብሏልና።
• https://bbc.in/3yuD4QS
"…አጀንዳዬን አልቀይርም…!!
Repost from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
ኦሮሞ ዐማራን እያፀዳው ነው…!!
«...መደበቂያ ያደረግነው መስጂዳችንን ነበር፤።ግን እዛም ገብተው 46 ሰዎችን ገደሉብን። የኔን ብቻ #12 ቤተሰቦች ገደሉብኝ፣ አሁን እኔንም ቢገድሉኝ ኑሮ እያልኩ እየተጸጸትኩ ነው። አላህ ለምን አተረፈኝ? ከዚህ በኋላ ምን ቀረኝ?..»
"…ጎንደር በተፈጠረ ፀብ 8 እስላም እና 7 ክርስቲያን ሲሞት እነ አህመዲን ጀበል፣ እነ ሙጂብ አሚኖ፣ እነ ሙራድ ታደሰ፣ ሃገር አቀፍ ሰልፍ ነበር የጠሩት። ፋኖን ለማውገዝ፣ ዐማራን ለመክሰስ፣ በጎንደር የዘር ማጥፋት ነው የተፈጸመው ብለው መፈክር ሁላ አንግበው ነበር ሰልፍ የወጡት። እንዲያውም በጎንደር ለተፈጸመው ወንጀል፣ እነ ሙጂብ አሚኖ ስልጤ ላይ ሁለት ክርስቲያን አስገደሉ፣ 3 የጴንጤ፣ 5 የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት አቃጠሉ። የግለሰቦች ንብረት አወደሙ። በዚያው ንዴት በበቀል አዲስ አበባንም አፈራረሷት። ስልጤዎቹና ኦሮሞዎቹ።
"…የፅንፈኛ እስላሞቹ ሚድያዎችም ወሎዬው አብዱረሀማን የሚመራው ሃሩን ሚድያ፣ እነ ዛውያ ቲቪ በወቅቱ እንዴት እሪሪሪ ይሉ እንደነበር ታስታውሳላችሁ። የማይደርስ የለም ይኸው ቀኑ ደረሰና በወለጋ ቀበሌ ሙሉ እስላም ዐማራ በኦሮሞዎቹ ተፈጀ፣ ታረደ፣ ተጨፈጨፈ። እርጉዝ የለ፣ ሴት የለ፣ ህፃን የለ ተፈጁ። ታረዱ። ከአንድ ቤት 12፣ 15 ድረስ ታረዱ። የሩዋንዳ የዘር ጭፍጨፋ ተፈጸመባቸው። መስጊድ ውስጥ የተደበቁትን ሁሉ እዚያው መስጊዱ ውስጥ ገብተው ጨፈጨፈፏቸው። አንድም ሳያስቀሩ አፀዷቸው።
"…የእነ ሙጂብን፣ የእነ አህመዲንን ምላሽ ጠበቅን። ዝም ጭጭ። ኦሮሞ ኦሮሞን እንዴት ይክሰሰው። ስልጤው አቃጣሪው ሙጂብ እንዴት ይተንፍስ? ወሎዬዉ ሃሩን ሚዲያ ኦሮሞዎቹ የሚጥሉለትን ፍርፋሪ እያየ ዝም። የኦሮሞ ስብስቡ የክልል የለ የፌደራል መጅሊስ ባላየ ባልሰማ ጮጋ።
"…አይ ዐማራ…!
ከጃዋር መሃመድ ቃለመጠይቅ የተወሰኑትን ላጋራችሁ‼️‼️
👉ጋዜጠኛ ሙኒራ :- የ እስርቤት ቆይታ እንዴት ነበር ?
👉ጃዋር መሀመድ :- መታሰሬ ፈጣሪ ከአንዳንድ ነገሮች ሊከላከልልኝ ያቆየኝ ነው የሚመስለኝ። በተለይ ደግሞ እስርቤት ውስጥ ሆኜ ስፈራው የነበረው የእርስ በእርስ ጦርነት ተጀምሮ የተካሄደበት ወቅት ስለነበር ባልታሰር ኖሮ ከአንዱ ወገን ተስቤ ልሳተፍበት እችል ይሆን ኖሮ ብዬ ስለማስብ በዛ ደም አፋሳሽ ፣ አሳፋሪ ፣ አሳዛኝ የእርስ በእርስ ጦርነቱ ውስጥ ባለመሳተፌ በጣም ደስተኛ ነኝ። በመታሰሬ ቢሰማኝም አላህ ከዚህ ሊያድነኝ ያስገባኝ ነው የሚመስለኝ።
👉ጋዜጠኛ ኢያስጴድ :- ከ እስር ከተፈታህ በኋላ ከመንግስት ጋር መስራት ጀምረሀል ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ተገናኝቷል ፣ የተፈታውም ለዚህ ነው አሁንም እየሰራ ያለው የመንግስትን ስራ ነው የሚሉ አሉባልታዎች አሉ እና ምንድነው ትክክለኛው ነገር ?
👉ጃዋር መሀመድ :- እኔም እሰማቸዋለሁ አሉባልታዎቹን እኔ ከ ማንም ጋር የግል ቁርሾ የለኝም። የታሰርኩትም ቢሆን በፖለቲካ ልዩነት እንጂ በግል ፀብ አይደለም። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር አልተገናኘንም ሊያገኘኝ ከፈለገ ግን ሁሌም ዝግጁ ነኝ። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ብቻ ሳይሆን ከ መሮም ጋር ፣ ከ ደብረፂዮንም ጋር ፣ ከሁሉም ሀይሎች ጋር ተገናኝቶ ሀገሪቷን ከግጭት አስወጥቶ ወደ ልማት ለመመለስ እድሉ ከተገኘ ከማናቸውም ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ነኝ እኔ ማልፈቅደው ግን ከማናቸውም ጋር አብሬ ጦርነትን ማፋፋም አልፈልግም።
👉የሰሜኑም ሆነ የኦሮሚያው ጦርነት መንስዔው የሽግግር ሂደቱን በአግባቡ ማካሄድ አለመቻላችን ነው።
👉በሀይል ፋኖን ትጥቅ ማስፈታት ይቻላል። አዕምሯቸውን መቀየር ግን አይቻልም። የትኛውንም ድርድር ለማድረግ፣ ትናንት በአዋጅ ወደ ጦርነት የከተትከውን የአማራ ወጣትና ልሂቅ ተሳታፊ ማድረግ አለብህ። ወጣቶቹ ተክደናል እያሉ ነው። ይሄ ደግሞ እኛ ላይ ሲደረግ የነበረው labeling በፋኖም ላይ እየሆነ እንዳለ ያመላክታል።
አዩ ዘ ሀበሻ
==================
እውነተኛ እና ፈጣን መረጃዎችን ቻናላችንን join በማለት ይከታተላሉ 👉t.me/ayuzehabesha
Repost from መርጌታ መንግስቱ የባህል መዳኒት ቀማሚ
ከተማሪ እስከ ባለሀቡቱ ሚያሳትፍ Online Business ስራ መስራት ለምትፈልጉ። አሪፍ ስራ 🤑
* በኮሚሽን የሚሰራ የማስታወቂያ ድርጅት ነው።
* ከተለያዩ የሶሻል ሚዲያ ኔትዎርኮች ጋር ይሰራል።
እና በቀን ውስጥ የተለያዩ ስራዎችን ለተመዘገቡ አባላቶቹ ይሰጣል። ስራዎቹ እጅግ በጣም ቀላል ናቸው። ክሊክ ማድረግ ብቻ ነው። በዛ ቢባል 5 ዲቂቃ ቢወስዱ ነው። አንድ አባል የሚሰጠው የስራ ብዛትና የሚያገኘው ብር እንደ ደረጃው ይለያያል። ደረጃዎቹ VIP-0 VIP-1, VIP-2, VIP-3, VIP-4, & VIP-5 ናቸው።
FIAS እንዴት ነው ሚከፍለን⁉️
1. ሲመዘገቡ 50ብር ቦነስ አላችሁ
VIP0 ናችሁ
በTask ብቻ ምታገኙት ገቢ
የቀን ገቢው:- 15 ብር
VIP0 ሆናችሁ መስራት ምትችሉት እስከ 200ብር ድረስ ብቻ ነው ብሩንም ማወጣት አይቻልም
2.VIP1 እሚገባ ሰው :1000ብር ይከፍላል።
በTask ብቻ ምታገኙት ገቢ
የቀን ገቢው:- 24 ብር
ወራዊ ገቢው :- 720 ብር
ዓመታዊ ገቢው :- 8640 ብር
3. VIP2 እሚገባ ሰው 3000ብር ይከፍላል።
በTask ብቻ ምታገኙት ገቢ
የቀን ገቢው:- 84 ብር
ወራዊ ገቢው :- 2520 ብር
ዓመታዊ ገቢው :- 30240 ብር
4. VIP3 እሚገባ ሰው 6000ብር ይከፍላል።
በTask ብቻ ምታገኙት ገቢ
የቀን ገቢው:- 176 ብር
ወራዊ ገቢው :- 5280 ብር
ዓመታዊ ገቢው :- 63360 ብር
5. VIP4 እሚገባ ሰው 10000ብር ይከፍላል።
በTask ብቻ ምታገኙት ገቢ
የቀን ገቢው:- 306 ብር
ወራዊ ገቢው :- 9180 ብር
ዓመታዊ ገቢው :- 110160 ብር።
6. VIP5 እሚገባ ሰው 30000ብር ይከፍላል።
በTask ብቻ ምታገኙት ገቢ
የቀን ገቢው:- 950 ብር
ወራዊ ገቢው :- 28500 ብር
ዓመታዊ ገቢው :- 342000 ብር
ማሳሰቢያ፡- ሁሉም VIP ላይ በናንተ Invite Like የገቡ ሰዎች ከፍለውት የሚገቡ ብር ላይ 15% እንደ VIP ደረጃችሁ እናንተ ኮሚሽን ታገኛላችሁ
፨ ከ Level 1 = 15% Commission
፨ ከ Level 2 = 5% Commission
፨ ከ Level 3 = 3% Commission
ሁሉም እየሰራንበት ያለ ተገቢ የሆነና አሪፍ ስራ ነው
ስራውን ለመጀመር በ0 ብር መጀመር ይችላሉ
በዚህ ተመዝገቡ https://fias777.com/#/pages/register?invite_code=cgotKuOg&t=1651349472897
ያልገባችሁ አልያም ጥያቄ ያላችሁ አሁኑኑ አናግሩን
✅ Telegram
👉 t.me/MIDROC_INVESTMENT_BOT
✅ Gmail
👉 [email protected]
ሼር ፎርዋርድ ለምታረጉ ከ1 እስከ 50 ደረጃ ለያዛችሁ ደንበኞቻችን የVIP5 ሽልማት እናበረክትልዎታለን ደግመወ ደጋግመው ሼር ያርጉ
Repost from Ayu Zehabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)
"ጀነራል ሀሰን ከረሙ ስለሀይማኖት አንድነት እንዲህ ብለዋል‼️"
****
" ለሀገራችን ለመሞት ምሽግ ለመስበር ስንገባ እኮ አንተ ሙስሊም አንተ ክርስቲያን አልተባባልንም ምሽግ ሰብረንም ደማችንም የፈሰሰውም በአንድ መሬት የሙስሊሙም የክርስቲያኑም ነው በአንድም ጉድጓድ ልጆቻችን ተቀብረዋል የተመታ ቁስለኛም ስናነሳ ሀይማኖቱን ጠይቀን ሳይሆን ወገንነቱን አጣርተን ብቻ ነበር!! ዛሬ ምን ተገኝቶ ነው በረባ ባረባው ፓለቲከኞች ጣልቃ እየገቡ አንድነታችንን ለመሸርሽር የምትፈልጉት እኛ እንደሆን አትልፉ አንድ ነን ላንለያይም ቃል ተጋብተናል "
" ጀነራል ሀሰን ከረሙ የተናገሩት
===================
ተጨማሪ መረጃዎችን የቻናላችን ቤተሰብ በመሆን ይከታተላሉ👉@ayuzehabesha