GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
Open in Telegram
1 423
Subscribers
+124 hours
+67 days
-230 days
Posts Archive
ቀን፡ 04/01/2016ዓ.ም
ለግሎው ት/ቤት
ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ
ትምህርት መቼ ይጀምራል ?
የ2017 ዓ.ም የትምህርት አጀማመር በሚከተለው ፕሮግራም መሠረት ይካሄዳል ::
✅ ረቡዕ በ08/01/2017 ዓ.ም
✅ ከተማሪዎች ጋር የውይይት መድረክ ይካሄዳል።
⭐️አጀንዳ:-
✅የ2017 ትምህርት የሚከፈትበትና የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ ግብር በደማቅ ስነስርዓት ይከበራል::
✅የተማሪዎች የስነምግባር መመሪያ ላይ ግንዛቤ በመስጠት የጋራ መግባባት ይፈጠራል።
✍ Communication book
ለተማሪዎች ይሳጣል፡፡
✅ እንድሁም ተማሪዎች መማሪያ ክፍላቸውን አውቀው ወደ ቤት ይሄዳሉ::
✍ Communication book
ለተማሪዎች ይሳጣል፡፡
ሐሙስ 09/01/2017 ዓ.ም
⭐️የመማር ማስተማር በይፋ የሚጀመርበት ቀን ይሆናል።
ለፈጣን ፣ ወቀወታዊ መረጃ እንድሁም ትምህርታዊ መረጃ ይህን ቻናል ይከታተሉ ፡፡
ማሳሰቢያ
ትምህርት ከ08/01/2017 ዓ.ም - 10/01/2017 ዓ.ም የሚሰጠው ለግማሽ ቀን እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ ስለሆነ ቁርስ ብቻ መያዝ ይኖርባቸዋል።
መልካም አዲስ አመት!!
🎉✨ Happy Ethiopian New Year to our amazing students and parents! ✨🎉
We’ve missed all our bright stars and can’t wait to welcome you back for another exciting year of learning and growth at Glow KG and primary school! 🌟🎓
Wishing everyone joy, success, and new beginnings in the year ahead! 🥳📚
መልካም አዲስ አመት!!
🎉✨ Happy Ethiopian New Year to our amazing students and parents! ✨🎉
We’ve missed all our bright stars and can’t wait to welcome you back for another exciting year of learning and growth at Glow KG and primary school! 🌟🎓
Wishing everyone joy, success, and new beginnings in the year ahead! 🥳📚
ቀን፡ 24/12/2016ዓ.ም
ውድ ወላጆች፣ 🫲🫲ሰላምታችን ይድረሳችሁ።
ለተማሪዎች ( ከ1ኛ እስከ 8ኛ) መጽሐፍ የከፈላችሁ ወላጆች ከዚህ በታች ባለው መርሃ ግብር መጽሐፍ ከትምህርት ቤት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን።
👉ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተማሪዎች መጽሐፍ ሰኞ ነሐሴ 27/2016 እና ማክሰኞ ነሐሴ 28 /2016ዓ.ም በስራ ሰዓት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና
🙏ትምህርት ቤቱ
ችግኝ ተከላ በአይሲቲ ፓርክ፣ነሐሴ 17, 2016 What's New Aug 23፣ 2024
https://youtube.com/watch?v=ooi71uGxqvs&si=OQkj7UlO3T9eFsJu
ነሀሴ 09 ቀን 2016 ዓ.ም
ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ
ጉዳዩ፡- የመፅሐፍ ግዢን ስለማሳወቅ
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መፅሀፍ በጊዜ ከትምህርት ቢሮ ገዝተን ለማምጣት ስለ ተፈለገ በወቅቱ መጥታችሁ የመፅሃፍቱን ዋጋ እስከ 15/12/2016 ዓ.ም እንድትከፍሉ በትህትና እናሳውቃለን፡፡
👉 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር
0911699333 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
ግሎዉ ት/ቤት
ነሀሴ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ
ጉዳዩ፡- የመፅሐፍ ግዢን ስለማሳወቅ
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ከ1-8 ክፍል ላሉ ተማሪዎች መፅሀፍ ስለመጣ በወቅቱ መጥታችሁ እንድትገዙ እናሳውቃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር
0911699333 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
ግሎዉ ት/ቤት
ቀን: 20/11/2016 ዓ.ም
ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ
ጉዳዩ፡- ምዝገባ መጨረሳችንን ስለማሳወቅ
🙏ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ምዝገባ ስለጨረስን ክፍያ ከፍላችሁ ሳትመዘገቡ እጃቹ ላይ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ የያዛችሁ ወላጆች ሰኞ22/11/2016ዓ.ም የመጨረሻ ቀን መሆኑን አውቃችሁ እንድታስመዘግቡ በትህትና እናሳውቃለን::
👉ማሳሰቢያ፡ ከተጠቀሰው ቀን ውጪ
የማናስተናግድ መሆኑን
እናሳውቃለን።
ግሎዉ ት/ቤት
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
