fa
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

رفتن به کانال در Telegram

Always strive for Excellence❤!!

نمایش بیشتر
1 423
مشترکین
-124 ساعت
+77 روز
-630 روز
آرشیو پست ها
ቀን፡ 04/01/2016ዓ.ም ለግሎው  ት/ቤት ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት መቼ ይጀምራል ? የ2017 ዓ.ም የትምህርት አጀማመር በሚከተለው ፕሮግራም መሠረት ይካሄዳል :: ✅ ረቡዕ በ08/01/2017 ዓ.ም ✅ ከተማሪዎች ጋር የውይይት መድረክ ይካሄዳል። ⭐️አጀንዳ:- ✅የ2017 ትምህርት የሚከፈትበትና የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ ግብር በደማቅ ስነስርዓት ይከበራል:: ✅የተማሪዎች የስነምግባር መመሪያ ላይ ግንዛቤ በመስጠት የጋራ መግባባት ይፈጠራል።         ✍     Communication book               ለተማሪዎች ይሳጣል፡፡ ✅   እንድሁም  ተማሪዎች መማሪያ ክፍላቸውን አውቀው ወደ ቤት ይሄዳሉ:: ✍  Communication book         ለተማሪዎች ይሳጣል፡፡   ሐሙስ 09/01/2017 ዓ.ም ⭐️የመማር ማስተማር በይፋ የሚጀመርበት ቀን ይሆናል። ለፈጣን ፣ ወቀወታዊ መረጃ እንድሁም ትምህርታዊ  መረጃ ይህን ቻናል ይከታተሉ ፡፡ ማሳሰቢያ ትምህርት  ከ08/01/2017 ዓ.ም - 10/01/2017 ዓ.ም የሚሰጠው ለግማሽ ቀን እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ ስለሆነ ቁርስ ብቻ መያዝ ይኖርባቸዋል።

መልካም አዲስ አመት!! 🎉✨  Happy Ethiopian New Year to our amazing students and parents! ✨🎉 We’ve missed all our bright stars and can’t wait to welcome you back for another exciting year of learning and growth at Glow KG and primary school! 🌟🎓 Wishing everyone joy, success, and new beginnings in the year ahead! 🥳📚

መልካም አዲስ አመት!! 🎉✨  Happy Ethiopian New Year to our amazing students and parents! ✨🎉 We’ve missed all our bright stars and can’t wait to welcome you back for another exciting year of learning and growth at Glow KG and primary school! 🌟🎓 Wishing everyone joy, success, and new beginnings in the year ahead! 🥳📚

ቀን፡ 24/12/2016ዓ.ም ውድ ወላጆች፣  🫲🫲ሰላምታችን ይድረሳችሁ። ለተማሪዎች ( ከ1ኛ እስከ 8ኛ) መጽሐፍ የከፈላችሁ ወላጆች ከዚህ በታች ባለው መርሃ ግብር መጽሐፍ ከትምህርት ቤት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና  እንገልጻለን። 👉ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተማሪዎች መጽሐፍ ሰኞ  ነሐሴ 27/2016 እና ማክሰኞ ነሐሴ 28 /2016ዓ.ም   በስራ ሰዓት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በትህትና  🙏ትምህርት ቤቱ

Glow School always strives for Excellence !!

ችግኝ ተከላ በአይሲቲ ፓርክ፣ነሐሴ 17, 2016 What's New Aug 23፣ 2024 https://youtube.com/watch?v=ooi71uGxqvs&si=OQkj7UlO3T9eFsJu

ነሀሴ 09 ቀን 2016 ዓ.ም               ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ     ጉዳዩ፡- የመፅሐፍ ግዢን ስለማሳወቅ     ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መፅሀፍ በጊዜ ከትምህርት ቢሮ ገዝተን ለማምጣት ስለ ተፈለገ  በወቅቱ መጥታችሁ የመፅሃፍቱን ዋጋ  እስከ 15/12/2016 ዓ.ም እንድትከፍሉ በትህትና  እናሳውቃለን፡፡ 👉 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911699333 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ                    ግሎዉ ት/ቤት

ነሀሴ 15 ቀን 2016 ዓ.ም               ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ     ጉዳዩ፡- የመፅሐፍ ግዢን ስለማሳወቅ     ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ከ1-8 ክፍል ላሉ ተማሪዎች መፅሀፍ ስለመጣ በወቅቱ መጥታችሁ እንድትገዙ እናሳውቃለን፡፡  ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911699333 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ                    ግሎዉ ት/ቤት

ቀን: 20/11/2016 ዓ.ም        ለት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ ጉዳዩ፡- ምዝገባ መጨረሳችንን ስለማሳወቅ     🙏ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ምዝገባ ስለጨረስን ክፍያ ከፍላችሁ ሳትመዘገቡ እጃቹ ላይ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ የያዛችሁ ወላጆች ሰኞ22/11/2016ዓ.ም የመጨረሻ ቀን መሆኑን አውቃችሁ እንድታስመዘግቡ በትህትና እናሳውቃለን:: 👉ማሳሰቢያ፡ ከተጠቀሰው ቀን ውጪ                        የማናስተናግድ  መሆኑን                    እናሳውቃለን። ግሎዉ ት/ቤት