GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
Open in Telegram
1 423
Subscribers
+124 hours
+97 days
-730 days
Posts Archive
2017ዓ.ም ወላጆች የልጆቻቸዉን ፖርቲፎልዮ በመውሰድ እንዲሁም ተማሪዎቻችን ለመምህራን ስጦታ በማበርከትና ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች
አርብ ሰኔ 27/2017 ዓ/ም
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ እናስታውሳችሁ!!
✍🏼 ነገ፣ ቅዳሜ ሰኔ 28 ቀን 2017 ዓ.ም
ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ድረስ ተማሪቂ ተማሪዎች የሚመሪቁበት እና የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚንሰጥበት ዕለት ነው፡፡
👉 ካርድ የምንሰጠው ለወላጅ ብቻ ይሆናል።
✍🏼 ለቀጣይ ዓመት የነባርና የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ጋር ተያይዥ የሆኑ ጠቃሚ መረጃዎችን የያዘ ማስታወሻ እንሰጣለን፡፡
✍🏼 በትምህርት ውጤታቸው በየክፍላቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና በልዩ ልዩ ውድድሮች አሸናፊ ለሆኑ ተማሪዎችም የማበረታቻ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፡፡
✍🏼 ከአጠቃላይ የት/ቤቱ የክፍል ተማሪዎች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡና በተለያዩ ውድድሮች አሸናፊ ለሆኑ ተማሪዎች ሽልማት ይሰጣል፡፡
ማሳሰቢያ:-
- በቀጣይ ቀናት ተደራራቢ አስተዳደራዊ ስራዎች ስላሉና መምህራን የአመት ፈቃድ ላይ ስለሚሆኑ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ከተጠቀሰው ጊዜ በኋላ ባሉት ቀናት ለመስጠት አስቸጋሪ ስለሚሆን ወላጆች በነገው ዕለት ተገኝታችሁ እንድትወስዱ ከወዲሁ በታላቅ ትህትና እናሳስባለን::
ግሎው ት/ ቤት
የግሎው ት/ቤት ወላጆች
ቅዳሜ ሰኔ 28/2017 ዓ ም የወላጆች ቀንና የተማሪዎች ውጤት ማሳወቂያ ካርድ( student report card) የሚወስዱበት ቀን በመሆኑ ሁሉም ወላጆች ከጠዋቱ 2:30 በሰፈራ(1-8ኛ) ት/ቤት ውስጥ እንድትገኙልን ስንል በአክብሮት እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ :-
1. የ2017 ዓ/ ም ክፍያ ያላጠናቀቁ የተማሪዎች ውጤት ማሳወቂያ ካርድ( student report card የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ክፍያውን በጊዜው እንዲያጠናቅቁ እናሳስባለን ።
2. የ2017 ዓ ም የት/ት አገልግሎት ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ መሸኛ የማንሰጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን ።
Congratulations ! all our school communities , Grade 1-5th examination completed successfully .
ውድ የረር ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ደረጃ ወላጆች የነገውን ስብሰባ እንዲገኙ እናሳስባለን።
The second semester Glow Elementary Final Exam Schedule . ( for Yerer branch and sefera branch)
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
