GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
Open in Telegram
1 422
Subscribers
-124 hours
+77 days
-630 days
Posts Archive
🌟 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
ወተመህ/ተወማ መልሶ ለማደራጀት የተዘጋጀ ማስፈጸሚያ እቅድ መሰረት የዛሬው ቀን 04/ 05/2017ዓ.ም የተደረገ የወላጅ ወይም ወተመህ ምርጫ በግሎው ት/ቤት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።👏
🌟በግሎው ት/ቤት የተደረገ የወላጅ ወይም ወ.መ.ህ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።👏
#ጌታችን_ገናና_አምላክ ሆኖ ሳለ በቤቴልሔም በበረት እንደተወለደ ስናስብ "መልካም ነገር አይወጣባትም ተብላ ተስፋ በተቆረጠባት #በናዝሬት_ከተማ እንዳደገም ስንመለከት
እርሱ፦
#የሰዎችን ድካም እንደተጋራ
#ተስፋ ለቆረጡ ኃጢአተኞች ተስፋ ሊሰጥ እንደመጣ
#የተናቁትን ሊያከብር እንደወደደ
#የወደቁትን ሊያነሣ እንደተገለጠ።
እናስተውላለን።
ስለዚህም በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ሆነን ወደ እርሱ ብንመጣ ከድካማችን ሊያሳርፈን #ኃጢአታችንንም ይቅር ሊለን የታመነ ነው። በሕያው ቃሉ እንዲህ ብሎ ተናግሯልና
“እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።” ማቴ 11፥28
#_መልካም_በዓል ይሁንላችሁ 🙏
✅የ2017 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና መረጃ ለ6 እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች
1️⃣ የ6ኛ ክፍል በተመለከተ
በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:-
👉አማርኛ
👉እንግሊዘኛ
👉ሒሳብ
👉አካ/ሳይንስ እና
👉ግብረ ገብ ሲሆኑ
✍️ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ6ኛ ክፋል first semester (5ኛ ክፍልን first semester ይጨምራል)
✅ የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ሞዴል ፈተና የሚዘጋጀው ከ8ኛ ክፍል first semester (ከ7ኛ ክፋልን first semester ይጨምራል)
በፈተና የሚካተቱ የት/ት አይነቶች:-
👉አማርኛ
👉እንግሊዘኛ
👉ሒሳብ
👉ሶሻል ሳይንስ
👉አጠ/ሳይንስ
👉የዜግነት ት/ት
👉በመሆኑም የፈተና ወቅት እየተቃረበ በመሆኑ ተማሪዎች በዚህ መረጃ መሰረት በአግባቡ ማጥናት ይጠበቅባቸዋል::
👉ሁሉም ሞዴል ፈተናዎች ከጥር 7--9 ይሰጣሉ ።
በዚህ መረጃ መሠረት ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
የግሎው ኬጂ የረር ቅርንጫፍ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ።ይቅርታ በግዜው ባለመልቀቃችን👏
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
