የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Open in Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Show more2 768
Subscribers
+124 hours
+107 days
+5330 days
Posts Archive
ሶስት ቀን ቀረው
""""""""""""""""""""""""
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ - ወደ የረር በዓታ
የፊታችን እሑድ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም
የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር
ለሠራተኞች 450 ብር
በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ በማስገባት ይመዝገቡ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የቅዳሜ ልዩ መርሐግብር ቅዳሜ ጳጉሜ 02/2016 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን ጎላ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ በብዙ ያተርፋሉ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የተወደዳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ልጆች እንኳን ለዓመታዊው የአንድነት የጉዞ ቀናችን በሰላም አደረሳችሁ። ብዙዎች በናፍቆት የሚጠብቁት፣ በስራ፣ በኑሮ፣ በልዩ ልዩ ምክንያቶች የተራራቁ አባላት የሚገናኙበት ዓመታዊው ጉዞአችን እነሆ ደረሰ። በመሆኑም የተጓዡን ቍጥር ለማወቅ ይረዳን ዘንድ ይህንን መጠይቅ በመሙላት አንድንሳተፍ በልዑል እግዚአብሄር ስም እንጠይቃለን
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉዞአቸውን በማጠናቀቅ ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ወደ ኢትዮጵያ ይመለሳሉ።
ነሐሴ 28 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ከሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ጀምሮ በሰሜን አሜሪካን የሚገኙት አባታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በዚያ የነበራቸውን ሐዋርያዊ አገልግሎት አከናውነው ቀደም ሲል በተያዘው የጉዞ መርሐ ግብር መሠረት ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምህረት ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ ይሆናል።
የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን በረከት አይለየን
የቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕጻናትና ማዕከላውያን ክፍል አባላት በግብጻዊው ሊቀጳጳስ በአቡነ ማቴዎስ ወደ ተመሠረተው መናገሻ መንበረ መንግስት ቅዱስ ማርቆስ ቤ/ክ በትላንትናው እለት ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ዓመታዊ መንፈሳዊ ጉዞ አከናወኑ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
