en
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Open in Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Show more
2 768
Subscribers
+124 hours
+107 days
+5330 days
Posts Archive
ሶስት ቀን ቀረው """""""""""""""""""""""" የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ - ወደ የረር በዓታ የፊታችን እሑድ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 40
ሶስት ቀን ቀረው """""""""""""""""""""""" የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ -  ወደ የረር በዓታ የፊታችን እሑድ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር                 ለሠራተኞች 450 ብር በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ በማስገባት ይመዝገቡ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የቅዳሜ ልዩ መርሐግብር ቅዳሜ ጳጉሜ 02/2016 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን ጎላ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ በብዙ ያተርፋሉ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የ
የቅዳሜ ልዩ መርሐግብር ቅዳሜ ጳጉሜ 02/2016 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን ጎላ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ በብዙ ያተርፋሉ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የተወደዳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ልጆች እንኳን ለዓመታዊው የአንድነት የጉዞ ቀናችን በሰላም አደረሳችሁ። ብዙዎች በናፍቆት የሚጠብቁት፣ በስራ፣ በኑሮ፣ በልዩ ልዩ ምክንያቶች የተራራቁ አባላት የሚገናኙበት ዓመታዊው ጉዞአችን እነሆ ደረሰ። በመሆኑም የተጓዡን ቍጥር ለማወቅ ይረዳን ዘንድ ይህንን መጠይቅ በመሙላት አንድንሳተፍ በልዑል እግዚአብሄር ስም እንጠይቃለን
Anonymous voting

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉዞአቸውን በማጠናቀቅ ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምሕ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት  ሐዋርያዊ ጉዞአቸውን በማጠናቀቅ  ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ወደ  ኢትዮጵያ ይመለሳሉ። ነሐሴ 28 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት  አዲስ አበባ ኢትዮጵያ          ከሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ጀምሮ በሰሜን አሜሪካን የሚገኙት  አባታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በዚያ የነበራቸውን ሐዋርያዊ አገልግሎት አከናውነው ቀደም ሲል በተያዘው  የጉዞ መርሐ ግብር መሠረት ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓመተ ምህረት ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ ይሆናል። የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን በረከት አይለየን የቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ት/ት ቤታችን  ሕጻናትና ማዕከላውያን  ክፍል አባላት በግብጻዊው ሊቀጳጳስ በአቡነ ማቴዎስ ወደ ተመሠረተው መናገሻ መንበረ መንግስት ቅዱስ ማርቆስ ቤ/ክ  በትላንትናው እለት ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ዓመታዊ መንፈሳዊ ጉዞ አከናወኑ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com