የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Open in Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Show more2 609
Subscribers
+324 hours
+87 days
+2530 days
Posts Archive
+9
ጥምቀተ ባህር
በዓለ ጥምቀት 2018 ዓ.ም ፎቶ 1
በዓለ ኤጲፋንያ
‛‛ ያመነ የተጠመቀ ይድናል ፤ ያላመነ ግን ይፈረድበታል’’ ማር. 16፥16
ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኛ ለሰው ልጆች አርአያ ሊሆነን ትህትናን ሊያስተምረን በዲያብሎስ ለግዞት የተጻፈውን የእዳ ደብዳቤያችንን ለመደምሰስ እና የአንድነት የሦስትነት ምስጢርን ለመግለጥ ተጠመቀ።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተጠምቆ ከውኃ በወጣ ጊዜ ወዲያውኑ ሰማይ ተከፈተ መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ወረዶ በጌታችን ራስ ላይ ተቀመጠ ከሰማይም እንዲህ የሚል ቃል መጣ ይህ የምወደው በእርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ ነው እርሱንም ስሙት።
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ።
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
