የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
الذهاب إلى القناة على Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
إظهار المزيد2 609
المشتركون
+324 ساعات
+87 أيام
+2530 أيام
أرشيف المشاركات
+9
ጥምቀተ ባህር
በዓለ ጥምቀት 2018 ዓ.ም ፎቶ 1
በዓለ ኤጲፋንያ
‛‛ ያመነ የተጠመቀ ይድናል ፤ ያላመነ ግን ይፈረድበታል’’ ማር. 16፥16
ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኛ ለሰው ልጆች አርአያ ሊሆነን ትህትናን ሊያስተምረን በዲያብሎስ ለግዞት የተጻፈውን የእዳ ደብዳቤያችንን ለመደምሰስ እና የአንድነት የሦስትነት ምስጢርን ለመግለጥ ተጠመቀ።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተጠምቆ ከውኃ በወጣ ጊዜ ወዲያውኑ ሰማይ ተከፈተ መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ወረዶ በጌታችን ራስ ላይ ተቀመጠ ከሰማይም እንዲህ የሚል ቃል መጣ ይህ የምወደው በእርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ ነው እርሱንም ስሙት።
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
