Werabe University
📈 Analytical overview of Telegram channel Werabe University
Channel Werabe University (@werabeuniversitywru) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 195 subscribers, ranking 19 186 in the Education category and 3 261 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 195 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 277 over the last 30 days and by 18 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 66.00%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 21.80% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 6 718 views. Within the first day, a publication typically gains 2 219 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
Channel description not provided.
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +16 | |||
| 07 September | +18 | |||
| 06 September | +21 | |||
| 05 September | +16 | |||
| 04 September | +20 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | +3 | |||
| 01 September | +12 |
| 2 | #ማስታወቂያ | 1 011 |
| 3 | No text... | 1 311 |
| 4 | #ማስታወቂያ
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የማጠናቀቂያ ፈተና (ESSLCE) ወስዳችሁ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለመግባት የሚያስችል ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያለ ዩኒቨርሲቲው በ2019 የትምህርት ዘመን የሚሰጣቸውን የተለያዩ የቅድመ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብሮች በደስታ ያሳውቃል።
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ የተለያዩ የትምህርት ዘርፎችን፣
ምቹ የመማሪያ አካባቢውን እና ዩኒቨርሲቲው የሚያቀርባቸውን ምቹ አገልግሎቶች በማወቅ የወደፊት ምርጫችሁን በትክክል እንድታደርጉ እንጋብዛችኋለን።
የሰላም ሰገነት የሆነውን ወራቤ ዩኒቨርሲቲን ይምረጡ!
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጣቸው 50 የቅድመ ምረቃ የትምህርት መርሀግብሮች እንደሚከተለው ቀርበዋል።
List of Undergraduate programs
1) Doctor of Medicine (MD)
2) Bachelor of Pharmacy
3) BSc in Anesthesia
4) BSc in Nursing
5) BSc in Public Health
6) BSc in Medical Laboratory Science
7) BSc in Midwifery
8) BSc in Information technology
9) BSc in Information system
10) BSc in Computer science
11) BSc in Electrical and computer Engineering
12) BSc in Mechanical Engineering
13) BSc in Water supply and environmental Engineering
14) BSc in Plant Science
15) BSc in Animal Science
16) BSc in Horticulture
17) BSc in Natural Resource management
18) BSc in Agricultural economics
19) BSc in Rural development & Agricultural Extension
20) BSc in Soil and water resource management
21) BSc in Forestry and Saemaul Sustainable development
22) BSc in Biology
23) BSc in Statistics
24) BSc in Sport Science
25) BSc in Mathematics
26) BSc in Physics
27) BSc in Chemistry
28) BSc in Biotechnology
29) BSc in Geology
30) BA in Management
31) BA in Marketing Management
32) BA in Public administration and development management(PADM)
33) BA in Hotel and Tourism management 34) BA in Accounting & Finance
35) BA in Economics
36) Bachelor of Law (LL.B.)
37) BA in Psychology
38) BA in Educational planning and management
39) BA in Geography & Environmental Studies
40) BA in History & Heritage management
41) BA in Social Anthropology
42) BA in Political science and international relation
43) BA in Civic and ethical studies
44) BA in Sociology
45) BA in Psychology
46) BA in Siltie language, literature & Communication
47) BA in Amharic language and literature
48) BA in Arabic language and literature
49) BA in English language & Literature
50) BA in Journalism and communication | 4 004 |
| 5 | No text... | 3 166 |
| 6 | #ማስታወቂያ
ቀን፡- 28/12/2018
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2018 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር የመግቢያ መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾችን በ፡-
1) Biology
2) Statistics
3) Sport Science
4) Mathematics
5) Physics
6) Chemistry
7) Biotechnology
8) Geology
9) Geography & Environmental Studies
10) History & Heritage management
11) Social Anthropology
12) Political science and international relation
13) civic and ethical studies
14) Sociology
15) Psychology
16) Siltie language, literature & Communication
17) Amharic language and literature
18) Arabic language and literature
19) English language & Literatur
20) Journalism and communication
21) Accounting & Finance
22) Economics
23) Management
24) Marketing Management
25) Public administration and development management(PADM)
26) Hotel and Touresmanagement
27) Plant Science
28) Animal Science
29) Horticulture
30) Natural Resource management
31) Agricultural economics
32) Rural development & Agricultural Extension
33) Soil and water resource management
34) Forestry and Saemaul Sustainable development
35) Law
36) Psychology
37) Educational planning and management
38) Information technology
39) Information system
40) Computer science
41) Electrical and computer Engineering
42) Mechanical Engineering
43) Water supply and environmental Engineering
44) Postgraduate Diploma in Training (PGDT)
ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
Ø የማመልከቻ ቀናት ከመስከረም 06-22/2019፤
Ø የማመልከቻ ቦታ፡ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 01,02 እና 03
Ø ለማመልከት የሚያስፈልጉ መረጃዎች፤
ü የ8ኛ፣ የ10ኛ እና ወይም የ12ኛ ክፍል ክልላዊና በሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት ዶክመንት አንድ የማይመለስ ኮፒ
ü ከ9-10 ትራንስክሪፕት (10ኛ ክፍል ለጨረሱ) ዋናው ዶክመንትና አንድ የማይመለስ ኮፒ
ü ከ9-12 ትራንስክሪፕት (ፕሪፓራቶሪ ለጨረሱ) ዋናውና አንድ የማይመለስ ኮፒ
ü የዲፕሎማ ወይም ደረጃ 4 እና የብቃት ማረጋገጫ ዋናው ዶክመንትና አንድ የማይመለስ ኮፒ፤
ü የማመልከቻ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) በዩኒቨርሲቲው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000246381357 ገቢ በማድረግና ከዩኒቨርሲቲው ፋይናንስ በአመልካቹ ስም የገቢ ደረሰኝ በማስቆረጥ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1) ለምዝገባ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ስም ዝርዝር መስከረም 27/2019 በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ሲሆን ምዝገባ ጥቅምት 03-04/2019 የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ዕውቀት ለልህቀት!
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት! | 5 610 |
| 7 | No text... | 4 163 |
| 8 | #ማስታወቂያ
ቀን፦ 28/12/2018
ለ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ትምህርት ዘመን በመደበኛና በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ መግቢያ ፈተና [NGAT(National Graduate Admission Test)] ያለፉና ሌሎች የመግቢያ መስፈርቶችን የሚያሟሉ አመልካቾቸን በሚከተሉት የትምህርት መስኮች፡-
ü MSc in Agricultural Economics
ü MSc in Watershed Management
ü MA in Teaching English as Foreign Language/ TEFL
ü MA in Public Relation & International Communication
ü Masters of Business Administration (MBA)
ü MA in marketing management
ü MSc in Accounting & Finance
ü MSc in Economics(Development/Enviromental Economics)
ü MA in Project Management
ü MSc in Analytical Chemistry
ü MSc in Organic Chemistry
ü MSc in Botanical Science
ü MSc in Microbiology
ü MA in Curriculum & instructional Supervision
ü MA in Urban & Regional Planning
ü MA in Environment & Sustainable Development
ü MSc in Computer Networking & Security
ü MPH in Epidemology
ü MPH in Human Nutrition ተቀብሎ ማስተማር ይፈለጋል፡፡
Ø የማመልከቻ ቀናት ከመስከረም 06-22/2019፤
Ø የማመልከቻ ቦታ፡ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 01,02 እና 03
Ø ለማመልከት የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች፤
ü ከ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰርተፊኬት ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች ኦርጂናልና አንድ ማይመለስ ኮፒ እና የሀገር አቀፍ የ2ኛ ዲግሪ የመግቢያ ፈተና ስለማለፋቸው ማረጋገጫ በወረቀት፤
ü የመጀመሪያ ዲግሪ ያጠናቀቁት ከግል ተቋም ከሆነ ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
ü የማመልከቻ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) በዩኒቨርሲቲው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000246381357 ገቢ በማድረግና በዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ የገቢ ደረሰኝ በማስቆረጥ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1) ለምዝገባ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ስም ዝርዝር መስከረም 27/2019 በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ሲሆን ምዝገባ ከጥቅምት 03-04/2019 የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ዕውቀት ለልህቀት!
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት! | 4 953 |
| 9 | No text... | 3 822 |
| 10 | በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው የ2018 የክረምት STEM
ስልጠና ተጠናቀቀ ።
ነሐሴ 27፣ 2018 (ወራ/ ዩ /ህ /አ /አ /ግ) በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የ2018 የክረምት STEM ስልጠና ተጠናቋል።
ከስልጤና ከሀላባ ዞኖች እንዲሁም ከማረቆ ልዩ ወረዳ የተውጣጡ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ስልጠናው ላይ ተሳትፈዋል።
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ፣ ምርምር፣ ኢንዱስትሪ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም / ፕሬዚዳንት ተወካይና የአካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር መምህር ሙሀባ ኑረዲን ተማሪዎች የነገው ሀገር ተረካቢዎች በመሆናቸው በመደበኛ ትምህርታቸው ብቻ ሳይገደቡ በተግባራዊ ትምህርት፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በፈጠራ ሥራዎች የላቀ ብቃት እንዲያገኙ በማድረግ ወደላቀ ደረጃ ደርሰው የሚታዩና ማህበረሰብን የሚጠቅሙ እንዲሆኑ ከወዲሁ በSTEM ስልጠና መሰጠቱ ክህሎታቸውን ለማሳደግ ያለው አስተዋጽኦ የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ተማሪዎች በፈጠራ ስራዎች ውጤታማ ለመሆን በትዕግስትና በጽናት መትጋት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይና የዩኒቨርሲቲው የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት አስተዳደር ዳይሬክተር መምህር ጀማል ዙቤር በበኩላቸው ተማሪዎች በዚህ መርሀ ግብር ስልጠና በSTEM (Science, Technology, Engineering and Mathematics) ዘርፎች ላይ በንድፈ ሀሳብ የተማሩትን ትምህርት በተግባር እውቀት ያገኙበት እና ክህሎታቸውን የያዳብሩበት ስልጠና እንደሆነ እምነታቸውን ገልጸዋል።
ተማሪዎቹም በነበራቸው ቆይታ ተገቢውን እውቀት እንዳገኙ እና ያገኙትን ዕውቀት በልምምድ በማዳበር ሀገራቸውንና ህዝባቸው የሚጠብቁባቸውን ለመወጣት እንደሚጥሩ ተናግረዋል ።
በመጨረሻም ለሰልጣኝ ተማሪዎች የዕውቅና ሰርተፊኬት በመስጠት መርሀ ግብሩ ተጠናቋል ።
ዕውቀት ለልህቀት
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ | 4 303 |
| 11 | No text... | 4 564 |
| 12 | No text... | 4 142 |
| 13 | Werabe University Conducts Student Success Suite (SSS) and Digital Literacy Training for Summer Program Students
September 2, 2026 - Werabe University has conducted a Student Success Suite (SSS) and Digital Literacy Training Program for summer program students as part of its ongoing efforts to enhance students' digital skills and support their academic success.
The training introduced participants to the e-SHE initiative and highlighted its important role in strengthening digital literacy and advancing the integration of digital education across the University.
During the session, students received practical guidance on activating their institutional email accounts, enrolling in SSS courses, and effectively navigating the Werabe University Learning Management System (WRU-LMS).
The program also focused on the importance of digital literacy and online learning skills in today's academic environment. Students were introduced to various digital tools and resources designed to support their learning and improve their overall academic experience.
Participants actively engaged in the training and showed strong interest and enthusiasm throughout the session. Their participation reflects the growing commitment of Werabe University to creating a digitally empowered, technology-driven, and student-centered learning environment.
Knowledge for Excellence
Werabe University | 3 915 |
| 14 | No text... | 3 722 |
| 15 | በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ተሰጠ
ነሐሴ 20፣ 2018 (ወራ/ ዩ /ህ /አ /አ /ግ) በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የብሄራዊ የድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ ስኬታማ በሆነ መልኩ ተሰጥቶ ተጠናቋል።
ዕውቀት ለልህቀት
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ | 6 511 |
| 16 | No text... | 5 959 |
| 17 | No text... | 1 |
| 18 | #ማስታወቂያ | 7 280 |
| 19 | No text... | 7 390 |
| 20 | NGAT Applicants with Username.pdf | 7 934 |
