en
Feedback
Werabe University

Werabe University

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Werabe University

Channel Werabe University (@werabeuniversitywru) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 195 subscribers, ranking 19 186 in the Education category and 3 261 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 195 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 277 over the last 30 days and by 18 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 66.00%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 21.80% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 6 718 views. Within the first day, a publication typically gains 2 219 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

10 195
Subscribers
+1824 hours
+587 days
+27730 days
Posts Archive
#ማስታወቂያ ቀን፡- 03/13/2018 ለወራቤ ዩኒቨርሲቲ ነባር ቅድመና ድህረ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች በሙሉ የሁሉም ነባር ቅድመና ድህረ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች የ2019 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው ከመስከረም 08-09/2019 መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- 1) በ2019 የትምህርት ዘመን ከትምህርት ሚኒስቴር የምትመደቡ የ1ኛ አመትና የአቅም ማሻሻያ (ሪሜድያል) ተማሪዎችና በ2018 ትምህርት ዘመን የሪሜዲያል ፕሮግራም በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ያጠናቀቁና የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ወደፊት በመገናኛ ብዙሃን የሚገለጽ መሆኑን እናሳውቃለን:: 2) መስከረም 11/2019 የቅጣት ምዝገባና መማር ማስተማር የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ዕውቀት ለልህቀት! የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት! #ANNOUNCEMENT Date: September 8, 2026 To all Werabe University Senior Regular Underaduate and Postgraduate students Werabe University would like to inform all Senior Regular Underaduate and Postgraduate students that registration for the 2019 E.C. Academic Year will take place from Meskerem 8–9, 2018 E.C. (September 18–19, 2026 G.C.). Important Notes:- The admission dates for first-year and Remedial Program students who will be assigned by the Ministry of Education for the 2019 E.C. Academic Year will be announced at a later date through official media channels. Likewise, information regarding students who completed the 2018 E.C. Remedial Program at Werabe University and achieved the required passing mark will also be communicated later. Late registration will be conducted on September 21, 2026 G.C, and regular teaching and learning activities will begin on the same day. Knowledge for Excellence! Werabe University Registrar Office

#ማስታወቂያ

photo content

#ማስታወቂያ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የማጠናቀቂያ ፈተና (ESSLCE) ወስዳችሁ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለመግባት የሚያስችል ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እያለ ዩኒቨርሲቲው በ2019 የትምህርት ዘመን የሚሰጣቸውን የተለያዩ የቅድመ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብሮች በደስታ ያሳውቃል። በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጡ የተለያዩ የትምህርት ዘርፎችን፣ ምቹ የመማሪያ አካባቢውን እና ዩኒቨርሲቲው የሚያቀርባቸውን ምቹ አገልግሎቶች በማወቅ የወደፊት ምርጫችሁን በትክክል እንድታደርጉ እንጋብዛችኋለን። የሰላም ሰገነት የሆነውን ወራቤ ዩኒቨርሲቲን ይምረጡ! ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጣቸው 50 የቅድመ ምረቃ የትምህርት መርሀግብሮች እንደሚከተለው ቀርበዋል። List of Undergraduate programs 1) Doctor of Medicine (MD) 2) Bachelor of Pharmacy 3) BSc in Anesthesia 4) BSc in Nursing 5) BSc in Public Health 6) BSc in Medical Laboratory Science 7) BSc in Midwifery 8) BSc in Information technology 9) BSc in Information system 10) BSc in Computer science 11) BSc in Electrical and computer Engineering 12) BSc in Mechanical Engineering 13) BSc in Water supply and environmental Engineering 14) BSc in Plant Science 15) BSc in Animal Science 16) BSc in Horticulture 17) BSc in Natural Resource management 18) BSc in Agricultural economics 19) BSc in Rural development & Agricultural Extension 20) BSc in Soil and water resource management 21) BSc in Forestry and Saemaul Sustainable development 22) BSc in Biology 23) BSc in Statistics 24) BSc in Sport Science 25) BSc in Mathematics 26) BSc in Physics 27) BSc in Chemistry 28) BSc in Biotechnology 29) BSc in Geology 30) BA in Management 31) BA in Marketing Management 32) BA in Public administration and development management(PADM) 33) BA in Hotel and Tourism management 34) BA in Accounting & Finance 35) BA in Economics 36) Bachelor of Law (LL.B.) 37) BA in Psychology 38) BA in Educational planning and management 39) BA in Geography & Environmental Studies 40) BA in History & Heritage management 41) BA in Social Anthropology 42) BA in Political science and international relation 43) BA in Civic and ethical studies 44) BA in Sociology 45) BA in Psychology 46) BA in Siltie language, literature & Communication 47) BA in Amharic language and literature 48) BA in Arabic language and literature 49) BA in English language & Literature 50) BA in Journalism and communication

photo content

#ማስታወቂያ                                    ቀን፡- 28/12/2018 ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2018 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር የመግቢያ መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾችን በ፡- 1)     Biology 2)    Statistics 3)    Sport Science 4)    Mathematics 5)    Physics 6)    Chemistry 7)    Biotechnology 8)    Geology 9)    Geography & Environmental Studies 10)   History & Heritage management 11)    Social Anthropology 12)   Political science and international relation 13)   civic and ethical studies 14)   Sociology 15)   Psychology 16)   Siltie language, literature & Communication 17)   Amharic language and literature 18)   Arabic language and literature 19)   English language & Literatur 20)  Journalism and communication 21)   Accounting & Finance 22)  Economics 23)  Management 24)  Marketing Management 25)  Public administration and development management(PADM) 26)  Hotel and Touresmanagement 27)  Plant Science 28)  Animal Science 29)  Horticulture 30)  Natural Resource management 31)   Agricultural economics 32)  Rural development & Agricultural Extension 33)  Soil and water resource management 34)  Forestry and Saemaul Sustainable development 35)  Law 36)  Psychology 37)  Educational planning and management 38)  Information technology 39)  Information system 40) Computer science 41)   Electrical and computer Engineering 42)  Mechanical Engineering 43)  Water supply and environmental Engineering 44) Postgraduate Diploma in Training (PGDT)  ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ Ø የማመልከቻ ቀናት ከመስከረም 06-22/2019፤ Ø የማመልከቻ ቦታ፡  ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 01,02 እና 03 Ø ለማመልከት የሚያስፈልጉ መረጃዎች፤ ü የ8ኛ፣ የ10ኛ እና ወይም የ12ኛ ክፍል ክልላዊና በሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት ዶክመንት አንድ የማይመለስ ኮፒ ü ከ9-10 ትራንስክሪፕት (10ኛ ክፍል ለጨረሱ) ዋናው ዶክመንትና  አንድ የማይመለስ ኮፒ ü ከ9-12 ትራንስክሪፕት (ፕሪፓራቶሪ ለጨረሱ) ዋናውና አንድ የማይመለስ ኮፒ ü የዲፕሎማ ወይም ደረጃ 4 እና  የብቃት ማረጋገጫ  ዋናው ዶክመንትና አንድ የማይመለስ  ኮፒ፤ ü የማመልከቻ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) በዩኒቨርሲቲው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000246381357 ገቢ በማድረግና ከዩኒቨርሲቲው ፋይናንስ በአመልካቹ ስም የገቢ ደረሰኝ በማስቆረጥ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡ ማሳሰቢያ፡- 1) ለምዝገባ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ስም ዝርዝር መስከረም 27/2019 በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ሲሆን ምዝገባ ጥቅምት 03-04/2019 የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ዕውቀት ለልህቀት! የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት!

photo content

#ማስታወቂያ ቀን፦ 28/12/2018 ለ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ትምህርት ዘመን በመደበኛና በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ መግቢያ ፈተና [NGAT(National Graduate Admission Test)] ያለፉና ሌሎች የመግቢያ መስፈርቶችን የሚያሟሉ አመልካቾቸን በሚከተሉት የትምህርት መስኮች፡- ü MSc in Agricultural Economics ü MSc in Watershed Management ü MA in Teaching English as Foreign Language/ TEFL ü MA in Public Relation & International Communication ü Masters of Business Administration (MBA) ü MA in marketing management ü MSc in Accounting & Finance ü MSc in Economics(Development/Enviromental Economics) ü MA in Project Management ü MSc in Analytical Chemistry ü MSc in Organic Chemistry ü MSc in Botanical Science ü MSc in Microbiology ü MA in Curriculum & instructional Supervision ü MA in Urban & Regional Planning ü MA in Environment & Sustainable Development ü MSc in Computer Networking & Security ü MPH in Epidemology ü MPH in Human Nutrition ተቀብሎ ማስተማር ይፈለጋል፡፡ Ø የማመልከቻ ቀናት ከመስከረም 06-22/2019፤ Ø የማመልከቻ ቦታ፡ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 01,02 እና 03 Ø ለማመልከት የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች፤ ü ከ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰርተፊኬት ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች ኦርጂናልና አንድ ማይመለስ ኮፒ እና የሀገር አቀፍ የ2ኛ ዲግሪ የመግቢያ ፈተና ስለማለፋቸው ማረጋገጫ በወረቀት፤ ü የመጀመሪያ ዲግሪ ያጠናቀቁት ከግል ተቋም ከሆነ ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤ ü የማመልከቻ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) በዩኒቨርሲቲው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000246381357 ገቢ በማድረግና በዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ የገቢ ደረሰኝ በማስቆረጥ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡ ማሳሰቢያ፡- 1) ለምዝገባ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ስም ዝርዝር መስከረም 27/2019 በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ሲሆን ምዝገባ ከጥቅምት 03-04/2019 የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ዕውቀት ለልህቀት! የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት!

photo content

በወራቤ ዩኒቨርሲቲ  ሲሰጥ የቆየው የ2018  የክረምት STEM ስልጠና ተጠናቀቀ ። ነሐሴ 27፣ 2018 (ወራ/ ዩ /ህ /አ /አ /ግ) በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች  ሲሰጥ የቆየው የ2018  የክረምት STEM ስልጠና ተጠናቋል። ከስልጤና ከሀላባ ዞኖች እንዲሁም  ከማረቆ ልዩ ወረዳ የተውጣጡ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ስልጠናው ላይ ተሳትፈዋል። የወራቤ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ፣ ምርምር፣ ኢንዱስትሪ  ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም / ፕሬዚዳንት  ተወካይና የአካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር መምህር ሙሀባ ኑረዲን  ተማሪዎች የነገው ሀገር ተረካቢዎች በመሆናቸው  በመደበኛ ትምህርታቸው ብቻ ሳይገደቡ በተግባራዊ ትምህርት፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በፈጠራ ሥራዎች የላቀ ብቃት እንዲያገኙ በማድረግ ወደላቀ ደረጃ ደርሰው  የሚታዩና ማህበረሰብን የሚጠቅሙ እንዲሆኑ ከወዲሁ  በSTEM  ስልጠና መሰጠቱ ክህሎታቸውን  ለማሳደግ ያለው አስተዋጽኦ የጎላ መሆኑን  ገልጸዋል። ተማሪዎች በፈጠራ ስራዎች ውጤታማ ለመሆን በትዕግስትና በጽናት መትጋት እንዳለባቸው አሳስበዋል። የቴክኖሎጂ  ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይና የዩኒቨርሲቲው የኤሌክትሮኒክስ  ትምህርት አስተዳደር ዳይሬክተር  መምህር ጀማል ዙቤር በበኩላቸው ተማሪዎች በዚህ  መርሀ ግብር ስልጠና በSTEM (Science, Technology, Engineering and Mathematics) ዘርፎች ላይ በንድፈ ሀሳብ የተማሩትን  ትምህርት  በተግባር  እውቀት  ያገኙበት  እና  ክህሎታቸውን  የያዳብሩበት ስልጠና  እንደሆነ እምነታቸውን   ገልጸዋል። ተማሪዎቹም በነበራቸው  ቆይታ ተገቢውን እውቀት እንዳገኙ  እና ያገኙትን ዕውቀት በልምምድ በማዳበር ሀገራቸውንና ህዝባቸው የሚጠብቁባቸውን ለመወጣት እንደሚጥሩ ተናግረዋል ። በመጨረሻም  ለሰልጣኝ ተማሪዎች የዕውቅና ሰርተፊኬት በመስጠት መርሀ ግብሩ ተጠናቋል ። ዕውቀት ለልህቀት ወራቤ ዩኒቨርሲቲ

photo content
+4

photo content
+9

Werabe University Conducts Student Success Suite (SSS) and Digital Literacy Training for Summer Program Students September 2, 2026 - Werabe University has conducted a Student Success Suite (SSS) and Digital Literacy Training Program for summer program students as part of its ongoing efforts to enhance students' digital skills and support their academic success. The training introduced participants to the e-SHE initiative and highlighted its important role in strengthening digital literacy and advancing the integration of digital education across the University. During the session, students received practical guidance on activating their institutional email accounts, enrolling in SSS courses, and effectively navigating the Werabe University Learning Management System (WRU-LMS). The program also focused on the importance of digital literacy and online learning skills in today's academic environment. Students were introduced to various digital tools and resources designed to support their learning and improve their overall academic experience. Participants actively engaged in the training and showed strong interest and enthusiasm throughout the session. Their participation reflects the growing commitment of Werabe University to creating a digitally empowered, technology-driven, and student-centered learning environment. Knowledge for Excellence Werabe University

photo content
+4

በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ተሰጠ ነሐሴ 20፣ 2018 (ወራ/ ዩ /ህ /አ /አ /ግ) በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የብሄራዊ የድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ ስኬታማ በሆነ መልኩ ተሰጥቶ ተጠናቋል። ዕውቀት ለልህቀት ወራቤ ዩኒቨርሲቲ

photo content
+3

photo content
+3

#ማስታወቂያ

photo content

NGAT Applicants with Username.pdf6.52 KB