Addis Powerhouse
Open in Telegram
A Feminist Media committed to amplifying women’s voices and creating participatory spaces for women in Ethiopia.
Show moreEthiopia10 163The category is not specified
1 711
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1630 days
Posts Archive
1 711
ከማዕከላዊ እስር ቤት እስከ ዲፕሎማሲያዊ ማማ - አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል
የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ የሴቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የሆኑት፣ እና ሀገራቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ የወከሉት አምባሳደር ታደለች፣ ከባለቤታቸው መገደል ባሻገር፣ ራሳቸውም ለ13 ዓመታት በደርግ እስር ቤት ውስጥ ከባድ ግዜን አሳልፈዋል።
ሙሉ ቆይታችንን በዩትዩብ ያገኙታል!
1 711
የፓርቲ ርዕዮተ-ዓለም እና የሴቶች ጥያቄ(ዎች)
Full Episode OUT NOW 👇🏽
https://youtu.be/EoBXSvHvRL8?si=WUHcVcE1QJtDV05h
1 711
Are you interested in taking part in an FGD we have organised to discuss women and politics within the Ethiopian context?
https://forms.gle/Ah2tRyPWBTxBUFxQ9
1 711
Our deep dive with Amity Weiss (Managing Partner at Melela and previously Founder at Komari Beverages) on youth entrepreneurship, the founder journey and the Ethiopian business ecosystem - with Rahel Woldeselassie (Founder of Fox PLC) is out now 👇🏾
https://youtu.be/pzEsgfGkqE0?si=hjVJwOJ1z0dnkF6g
1 711
We witness the systematic suppression of women in Ethiopia, for speaking, for leading, for existing. We witness the erosion of legal protections, the denial of justice, and the normalization of violence in public and private spheres. These are not isolated struggles; they are human rights violations that demand collective action. We will not turn away. We will not stay silent.
On this International Human Rights Day and at the close of the 16 Days of Activism, we stand together in solidarity, bearing witness to one another’s pain, protecting one another’s safety, and insisting that recognition, justice, and compassion guide every action.
1 711
የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ሴቶችን ያማክላሉ?
Full Episode OUT on YouTube NOW
https://youtu.be/OE02Xcedoyk?si=zXci1WkcKdJsN8xx
1 711
ወንዶች የፃፏቸው ሴቶች እኛን ይገልፁናል? | How are Ethiopian women represented in film and media?
Full episode premiering NOW on YouTube 👇🏾
https://youtu.be/Nqa7dcu0bxw?si=oCRHn5k-5a5hYarc
1 711
Get to know your cycle, period.
Ajrit Podcast Episode 05
OUT NOW!
https://youtu.be/FnPYbpeOnJo
1 711
Repost from ሰሌዳ | Seleda
በኢትዮጵያ ከለከፋ እስከ ግድያ በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ በአሰቃቂ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ተነገረ
በኢትዩጵያ ህገ መንግስቱ የፆታ እኩልነትን ቢያረጋግጥም፣ የሴቶችን መብት እና ደህንነትን ማስጠበቅ የሚያስችሉ የተወሰኑ ህጎች ቢኖሩም፣ በተግባር ግን ከለከፋ እስከ ግድያ ሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ከጊዜ ወደ ጊዜ በአሰቃቂ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል ሲሉ የአዲስ ፖወር የጥብቅና ቡድን መሪ ወይዘሪት ሜሮን ደርቤ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የተዛቡ መረጃዎች ጨቋኝ ለሆኑ ስርዓቶች ክፍተትን በመፍጠር የሴቶችን መብት በመጣስ እንዲሁም የስነልቦናዊና አካላዊ ጥቃቶችን በማባባስ ላይ ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪም የፍትህ ሥርዓት የአፈፃፀም እና የተጠያቂነት ክፍተት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች እንዲበራከቱ እና በሴቶች መብት ተሟጋቾች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ መንገድ ከፍቷል ሲሉም ገልፀዋል።
በሴቶች መብት ላይ የሚሰራው አዲስ ፖወርሃውስ አርቲክል 35 እና ሲሃ ኔትወርክ ከ2ዐ17 ጥቅምት ጀምሮ በጋራ ዘመቻ ከለከፋ እስከ ግድያ የሴቶችን መብት ለማስከበር እና ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተለያዩ የውትወታ ስራዎችንና ውይይቶችን በማድረግ ቆይቷል፡፡ በ2017 መጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች የመንግስት አካላት እና የህግ ባለሙያዎች የተሳተፉባቸው የተለያዩ ዝግጅቶች ምክክሮች ተካሂደዋል፡፡በተደረገው ምክክር የሃይማኖት መሪዎች በአንድነት በመቆም፣ ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ አስተምሮ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃትን እንደማይደግፍ እና ሃይማኖት ለሴቶች ክብር እኩልነት እና ፍትህ መሰረት ሆኖ ማገልገል እንዳለበት ገልፀዋል።
የሲቪክ ማህበራት እና የህግ ባለሞያዎችና መንግስታዊ ከሆኑ ድርጅቶች የተወጣጡ ተወካዮችም ሴቶች በነፃነት የሚኖሩበት ማኅበረሰብ ለመፍጠር ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ወሳኝ እንደሆነ እና በሴቶች ላይ የሚደርስን ጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የህግ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ፣ እንዲሁም የህብረተሰቡን ግንዛቤ በመገንባት የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። የምክክሮቹ ተሳታፊ ባለድርሻ አካላት በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚከሰቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች አንድ ወጥ የሆነ ሀገራዊ ምላሽ በአስቸኳይ መሰጠት እንዳለበት እና የፖሊሲ ማጽደቅ መተግበር ስራዎች እጅግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት መስጠታቸውን አክለዋል።
@seledadotio
@seledadotio
1 711
Our conversation with Salado Hassan, a woman from the Somali region who started out with nothing and now leads a group of 25 women, is OUT NOW 👇🏾
Subscribe to our channel, let us know your thoughts.
https://youtu.be/YLY5iQs97DA
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
