en
Feedback
ትንቢተ ኢሳይያስ 49

ትንቢተ ኢሳይያስ 49

Open in Telegram
1 324
Subscribers
No data24 hours
+117 days
+4130 days
Posts Archive
"በኢትዮጵያ የሚተከለው የሚነግሰው ኢትዮጲያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት እዚህ በኢትዮጵያ በፈቀደው ጎጆ ወይም ማናቸውም አናሳ ቤት ሆኖ አመራሩን ውሳኔውን ትእዛዙን ፍርዱን ያከናውናል ። ቤተ-መንግሥት
"በኢትዮጵያ የሚተከለው የሚነግሰው ኢትዮጲያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት እዚህ በኢትዮጵያ በፈቀደው ጎጆ ወይም ማናቸውም አናሳ ቤት ሆኖ አመራሩን ውሳኔውን ትእዛዙን ፍርዱን ያከናውናል ። ቤተ-መንግሥት ያማረ ህንፃ አያስፈልገውም አለም በእግዚአብሔር ፊት ብናኝ አቧራ እንደሆንክ በእርግጥ ታውቅና ትመሰክር ዘንድ በእኛ በድሆች በተናቅን በተጠላን እውቀትም ሀብትም ጥበብም ክብርም በሌለን ሀጢያአተኛ ደካማ የመድኃኔዓለም እና የድንግል ልጆች ፊት ቀርበህ ትዳኛለህ ትታዘዛለህ ሁን የተባልከዉን ትሆናለህ ።" "ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግስት የወጣ 9ኛ መልዕክት (አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ) ገፅ .61 ተፃፈ 21/4/2013"

በምሥራቅ ባለች ታላቅ ሀገር ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊት ጦርነት ይነሣል፤ ከጥቂት ሰዎች በቀር በርሷ የሚተርፍ የለም። " "የአንበሳ: ልጅ: ከምስራቅ: ይመጣል፣ በዚያ: ዘመን: ምድር: ላይ: የፈረሱ
በምሥራቅ ባለች ታላቅ ሀገር ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊት ጦርነት ይነሣል፤ ከጥቂት ሰዎች በቀር በርሷ የሚተርፍ የለም። "  "የአንበሳ: ልጅ: ከምስራቅ: ይመጣል፣ በዚያ: ዘመን: ምድር: ላይ: የፈረሱ: ሀገሮች: ይታነፃሉ፣ ታቦት: ትተከላለች፣ በዓለሙ: ሁሉ: በዘመኑ: ጥጋብ: ይሆናል" ⚡️ራዕየ ሳቤላ "አመድ ፡ ከዘነመ ፡ ከአራት ፡ ዓመት ፡ በኋላ ፡ የጌታችን ፡ የኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ሰማዕት ፡ የሆነ ፡ በፊቅጦር ፡ በገድሉ ፡ መጽሐፍ ፡ እንደተነገረው ፡ የስሙ ፡ ምልክት ፡ ‹‹ ቴ ›› ተብሎ ፡ የተመለከተው ፡ ይነግሳል ፡፡"  ⚡️ድርሳነ ዑራኤል ዘጥቅምት ምእ 2 ቁ 44 📌 "ከዚህ በኋላ በምስራቅ: በኩል: ታሪካዊና: ደገኛ: የሆነ: ስሙ: ቴዎድሮስ: የተባለ: ንጉሥ: ይነሳል፤ እሱም: ፈቃዴን: የፈፀሙትን: ከመከራ: ያተረፍኳቸውን: የሚሰበስብ: ነው፡፡ ⚡️ፍካሬ ኢየሱስ t.me/Ewnet1Nat #ኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን #ቴ #ሣልሳዊ_ቴዎድሮስ

የአገሬ ገበሬ ፡ ቃሉ ማማሩ ፡ ወጉ መጣሙ👏

«ትንቢት ይቀድሞ ለነገር ፤ ተግባርን (ድርጊት) ትንቢት ይቀድመዋል» በዘመድ ኩን' ን ላይ ሲፈፀም😂😂😂 👇👇👇 ...እንዲያው ግን ለመሆኑ ንስሐ አባት አለህን? ቢኖርህ አፍህን ይቆጣጠርህ ነ
«ትንቢት ይቀድሞ ለነገር ፤ ተግባርን (ድርጊት) ትንቢት ይቀድመዋል» በዘመድ ኩን' ን ላይ ሲፈፀም😂😂😂 👇👇👇 ...እንዲያው ግን ለመሆኑ ንስሐ አባት አለህን? ቢኖርህ አፍህን ይቆጣጠርህ ነበር ብየ ነው። ነው ወይስ አንተም እሱም ""አህያ ካመዱ፣ ከብት ከዘመዱ"" እንደሚባለው ናችሁ? እውነት የአባቶች ልጅም አገልጋይም ብትሆን ኖሮ፣ የተማርክና አእምሮም ልቦናም ያለህ ሰው ብትሆን ኖሮ እንዲህ አይነት መልእክት ስትሰማ ደንግጠህና ተጸጽተህ ወደ ንስሐ እና ወደ ገዳም ነበር ሮጠህ መግባትና መኖር የነበረብህ። አንተየዋ! እንዲያው ግን ዝም ብለህ የማኅበረ ቅምቡርሳን አፈ ጉባኤ ሆነህ ትቀር? ታሳዝናለህ!!! እናንተየዋ! ደሞ እኮ የሚገርመኝ ደግሞ ደጋግሞ ""ይህን ይህን በመናገሬ፣ እንዲህ እንዲህ በመናገሬ ሲኦል እና ገሃነም የሚያስገባኝና የምገባ ከሆነ ልግባ፣ ልቃጠል፣ ፈርሜበታለሁ ""እያለ ሲናገር እንደ አጋጣሚ ስሰማው ይኸ ሰውየ ""ሲኦልና ገሃነም ሰውነቱን ሲታጠብ እንደፈለገ እየቀያየረ የሚታጠብበት ቀዝቃዛና ሙቅ ውኃ መስሎት ይሆን?"" ብየ ዝም አልኩ እላችኋለሁ። ✍️👉👉የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት ''አጋንንተ ኢትዮጵያ''። አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!!

🔥🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት አጋንንተ ኢትዮጵያ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት!!! አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!! 👉👉በPDF

🔥🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት አጋንንተ ኢትዮጵያ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!! 👉በድምፅ (MP3)

https://youtu.be/EJ0efmvpZtw?si=NVcfdH2tGZjRgSvF አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ከ አባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ 🔥🔥🔥 ✝️✝️✝️🔥🔥🔥 አዲስ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!! ከአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት | አጋንንተ ኢትዮጵያ! 👉ዛሬ ከቀኑ ከ3:00 ጀምሮ (27/12/2018 ዓ.ም) ይለቀቃል። #ሼር_አድርጉት!!!

አዲስ ጥቃት ጀመሩ‼️ የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) የሀገሪቱ ጦር በኢራን ኢላማዎች ላይ አዲስ የአየርና የሮኬት ጥቃቶችን መፈጸሙን አስታውቋል። ​በሌላ በኩል የኢራን መንግስት መገናኛ ብዙሃ
+1
አዲስ ጥቃት ጀመሩ‼️ የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) የሀገሪቱ ጦር በኢራን ኢላማዎች ላይ አዲስ የአየርና የሮኬት ጥቃቶችን መፈጸሙን አስታውቋል። ​በሌላ በኩል የኢራን መንግስት መገናኛ ብዙሃን በሀገሪቱ በተለያዩ ከተሞች ውስጥ ከፍተኛ የፍንዳታ ድምፆች መሰማታቸውን ዘግበዋል። ይህንን ተከትሎ ኢራን የአሜሪካ የጦር ቤዞች ወደሚገኙባቸው ሀገራት ሚሳይል ማስወንጨፍ ጀምራለች።

🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። በ👉AUDIO(በድምፅ) #ሙሉ_ክፍል

🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። በ👉AUDIO(በድምፅ) #ሙሉ_ክፍል

በኔፓል እና በቻይናዋ ቲቤት ወሰን ባለፈው ሳምንት ረቡዕ የደረሰው ድንገት ደራሽ ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት የገደላቸው ሰዎች ብዛት ወደ 900 በላይ ደረሰ፡፡ በአደጋው የደረሱበት የጠፋው ሰዎች ብዛት ከ4 ሺህ 300 እንደማያንስ መነገሩን ቢቢሲ ፅፏል፡፡ የደረሱበት ከጠፋው መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩት በሀይል ማመንጫ ዋሻ ውስጥ ተቀብረው የሚገኙ ሰራተኞች ናቸው ተብሏል፡፡ በቻይናዋ ቲቤት አደጋው የገደላቸው ሰዎች ብዛት 16 መደረሱን ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡ በዚያ ከ540 በላይ ሰዎች አሁንም ድረስ የደረሱበት እንዳልታወቀ ተጠቅሷል፡፡ በኔፓል አሁንም የሚጥለው ዶፍ ዝናብ የረድኤት ጥረቱን በጣሙን አዳጋች እያደረገው መምጣቱ ተሰምቷል፡፡ ለእርዳታ የተላኩ ብዙ መኪኖች በመንገዱ በጎርፍ በጎርፍ መጠራረግ ምክንያት መተላለፊያ አጥተው በማጥ ውስጥ መያዛቸው ሁኔታውን በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎታል ተብሏል፡፡

ነሴ 24 ቅዱስ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ሐዋርያ ብርሃን ዘኢትዮጵያ አረፉ::
ነሴ 24 ቅዱስ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ሐዋርያ ብርሃን ዘኢትዮጵያ አረፉ::

🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_6

" ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ባሉት 50 ያህል ቀናት ውስጥ ብቻ 15 ሺ እንስሳት በድርቁ ምክንያት ሞተዋል " - የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት (ለቲክቫህ ኢትዮጵያ) • በተከሰተው ከባድ የዝናብ እጥረትና ድርቅ
+1
" ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ባሉት 50 ያህል ቀናት ውስጥ ብቻ 15 ሺ እንስሳት በድርቁ ምክንያት ሞተዋል " - የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት (ለቲክቫህ ኢትዮጵያ) • በተከሰተው ከባድ የዝናብ እጥረትና ድርቅ ከ95 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ለከፍተኛ ችግር ተጋልጠዋል ተብሏል። በሰሜን ጎንደር ዞን በየዳ ወረዳ ባለፉት ጥቂት አመታት በየተወሰነ ጊዜ ይከሰት የነበረው የዝናብ እጥረት ዘንድሮ በከፋ ሁኔታ ማጋጠሙን ተከትሎ፣ በወረዳው ከሚገኙ 22 ቀበሌዎች መካከል በ18ቱ ላይ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ መከሰቱ የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል። የወረዳው የግብርና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ገ/ህይወት በላይነህ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በወረዳው ከሚኖሩ 122 ሺህ ነዋሪዎች መካከል ከ95 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑት ለከፍተኛ ችግር መጋለጣቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። ሃላፊው ገበተለይም በደጋማ አካባቢዎች ቀድሞ መጣል የነበረበት ዝናብ እስከ ሀምሌ 19 ቀን ድረስ በመዘግየቱና አሁንም በተቆራረጠ ሁኔታ በመጣሉ በአካባቢው ግብርና ላይ ከፍተኛ ጥፋት አድርሷል ብለውናል። እንደ ጽህፈት ቤቱ መረጃ፣ በወረዳው በዘር ተሸፍኖ ከነበረው 17 ሺ 75 ሄክታር መሬት ውስጥ ከ14 ሺህ 375 ሄክታር በላይ የሚሆነው በድርቁ ምክንያት ተመቷል። ከዚህ በተጨማሪም ከ450 ሄክታር በላይ መሬት ላይ የበቀለው ዘር በመድረቁ ምክንያት ተገልብጦ እንዲታረስ የተገደደ ሲሆን፣ 2 ሺህ 228 ሄክታር የሚሆነው ሰብል ደግሞ ድርቁን ተከትሎ በመጣ የተባይና የበሽታ ወረርሽኝ መውደሙ ታውቋል።

" ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ባሉት 50 ያህል ቀናት ውስጥ ብቻ 15 ሺ እንስሳት በድርቁ ምክንያት ሞተዋል " - የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት (ለቲክቫህ ኢትዮጵያ) • በተከሰተው ከባድ የዝናብ እጥረትና ድርቅ
" ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ባሉት 50 ያህል ቀናት ውስጥ ብቻ 15 ሺ እንስሳት በድርቁ ምክንያት ሞተዋል " - የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት (ለቲክቫህ ኢትዮጵያ) • በተከሰተው ከባድ የዝናብ እጥረትና ድርቅ ከ95 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ለከፍተኛ ችግር ተጋልጠዋል ተብሏል። በሰሜን ጎንደር ዞን በየዳ ወረዳ ባለፉት ጥቂት አመታት በየተወሰነ ጊዜ ይከሰት የነበረው የዝናብ እጥረት ዘንድሮ በከፋ ሁኔታ ማጋጠሙን ተከትሎ፣ በወረዳው ከሚገኙ 22 ቀበሌዎች መካከል በ18ቱ ላይ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ መከሰቱ የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል። የወረዳው የግብርና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ገ/ህይወት በላይነህ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በወረዳው ከሚኖሩ 122 ሺህ ነዋሪዎች መካከል ከ95 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑት ለከፍተኛ ችግር መጋለጣቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። ሃላፊው ገበተለይም በደጋማ አካባቢዎች ቀድሞ መጣል የነበረበት ዝናብ እስከ ሀምሌ 19 ቀን ድረስ በመዘግየቱና አሁንም በተቆራረጠ ሁኔታ በመጣሉ በአካባቢው ግብርና ላይ ከፍተኛ ጥፋት አድርሷል ብለውናል። እንደ ጽህፈት ቤቱ መረጃ፣ በወረዳው በዘር ተሸፍኖ ከነበረው 17 ሺ 75 ሄክታር መሬት ውስጥ ከ14 ሺህ 375 ሄክታር በላይ የሚሆነው በድርቁ ምክንያት ተመቷል። ከዚህ በተጨማሪም ከ450 ሄክታር በላይ መሬት ላይ የበቀለው ዘር በመድረቁ ምክንያት ተገልብጦ እንዲታረስ የተገደደ ሲሆን፣ 2 ሺህ 228 ሄክታር የሚሆነው ሰብል ደግሞ ድርቁን ተከትሎ በመጣ የተባይና የበሽታ ወረርሽኝ መውደሙ ታውቋል።